ከአዘጋጆቹ፤ባለፈው ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፬” በሚል ለቀረበው ምላሽ በድረገጻችን በመላክና በፌስቡክ ላይ በመለጠፍ የተሳተፋችሁትን በሙሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይ በግጥም ምላሻችሁን ለሰጣችሁ በሙሉ ከፍያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የቅንብሩ አዘጋጅ ወለላዬ በቁጥር አራት ለቀረበው ጥያቄ ምላሻቸውን በሚከተለው መልኩ በግጥም አስፍረዋል፡፡ መልስ ኃይለማርያም ማሞ - የጦሩ ገበሬ ፈረሱን እንደሰው - አስታጠቀው ሱሬ መተኮሱንማ - ማንም ይተኩሳል ኃይለማርያም - ማሞ አንጀት ይበጥሳል በማለት በዜማ - የዘመርንላቸው ኃይለማርያም - ማሞ ማለት እኚህ ናቸው። ለዚህ ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? –፭” ወለላዬ የሚከተለውን አቅርበዋል፡፡ ምላሻችሁን በግጥም በመመለስ ለዝግጅቱ ውበት እንድትሰጡ ለማደፋፈር እንወዳለን፡፡ የዛሬ ሳምንት መልሱን በግጥም … [Read more...] about እኚህ ሰው ማናቸው? – ፭
Literature
ጽፈኪን
እኚህ ሰው ማናቸው? – ፬
ከአዘጋጆቹ፤ባለፈው ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፫" በሚል ለቀረበው ምላሽ በድረገጻችን በመላክና በፌስቡክ ላይ በመለጠፍ የተሳተፋችሁትን በሙሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይ በግጥም ምላሻችሁን ለሰጣችሁ በሙሉ ከፍያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የቅንብሩ አዘጋጅ ወለላዬ በቁጥር ሶስት ለቀረበው ጥያቄ ምላሻቸውን በሚከተለው መልኩ በግጥም አስፍረዋል፡፡ መልስ በፊት የታወቁ - ገነው በስራቸው ዛሬ ሚታወሱ - በቴዲ ልጃቸው ስምህ ይጠራልህ - ብትሞትም ያላቸው ካሳሁን ገርማሞ - ማለት እኚህ ናቸው ለዚህ ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፬” ወለላዬ የሚከተለውን አቅርበዋል፡፡ ምላሻችሁን በግጥም በመመለስ ለዝግጅቱ ውበት እንድትሰጡ ለማደፋፈር እንወዳለን፡፡ የዛሬ ሳምንት መልሱን በግጥም እናቀርባለን፡፡ እኚህ ሰው ማናቸው – ፬? ቃልም አልተነፍስ - ፍንጭም … [Read more...] about እኚህ ሰው ማናቸው? – ፬
እኚህ ሰው ማናቸው? – ፫
ከአዘጋጆቹ፤ባለፈው ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፪” በሚል ለቀረበው ምላሽ በድረገጻችን በመላክና በፌስቡክ ላይ በመለጠፍ የተሳተፋችሁትን በሙሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይ በግጥም ምላሻችሁን ለሰጣችሁ በሙሉ ከፍያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የቅንብሩ አዘጋጅ ወለላዬ በቁጥር ሁለት ለቀረበው ጥያቄ ምላሻቸውን በሚከተለው መልኩ በግጥም አስፍረዋል፡፡ መልስ "የእንዳልካቸው አባት የእንዳልካቸው ልጅ መውለድ አስተካክሎ እንደዚህ ነው እንጂ" በማለት አዝማሪ የገጠመላቸው ቢትወደድ መኮንን ማለት እኚህ ናቸው እኚሁ ትልቅ ሰው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብዙ መጽሐፍትን የጻፉም ነበሩ። ለዚህ ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፫” ወለላዬ የሚከተለውን አቅርበዋል፡፡ ምላሻችሁን በግጥም በመመለስ ለዝግጅቱ ውበት እንድትሰጡ ለማደፋፈር እንወዳለን፡፡ የዛሬ ሳምንት መልሱን በግጥም … [Read more...] about እኚህ ሰው ማናቸው? – ፫
እኚህ ሰው ማናቸው? – ፪
ከአዘጋጆቹ፤ባለፈው ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፩” በሚል ለቀረበው ምላሽ በድረገጻችን በመላክና በፌስቡክ ላይ በመለጠፍ የተሳተፋችሁትን በሙሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይ በግጥም ምላሻችሁን ለሰጣችሁ በሙሉ ከፍያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የቅንብሩ አዘጋጅ ወለላዬ በቁጥር አንድ ለቀረበው ጥያቄ ምላሻቸውን በሚከተለው መልኩ በግጥም አስፍረዋል፡፡ መልስ ሲጠሩ የኖሩ - በዶክቶር ማዕረግ የውጪ ጉዳይን - የመሩልን በወግ በጥሩ ስራቸው - የሚነሱ ሁሌ ስማቸው ምናሴ - አባታቸው ኃይሌ ተብለው ሚጠሩ ባለስልጣን ናቸው ምስላቸው ተለቆ - ሳምንት ያየናቸው ለዚህ ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፪” ወለላዬ የሚከተለውን አቅርበዋል፡፡ ምላሻችሁን በግጥም በመመለስ ለዝግጅቱ ውበት እንድትሰጡ ለማደፋፈር እንወዳለን፡፡ የዛሬ ሳምንት መልሱን በግጥም እናቀርባለን፡፡ እኚህ … [Read more...] about እኚህ ሰው ማናቸው? – ፪
እኚህ ሰው ማናቸው? – ፩
ከአዘጋጆቹ፤ የዘወትር የጋዜጣችን ተሳታፊና የጎልጉል ወዳጅ ወለላዬ “እኚህ ሰው ማናቸው?” በሚል ርዕስ በየሳምንቱ የታዋቂ ሰዎችን ፎቶ ከግጥም ጋር በመላክ ጥያቄ ለማቅረብና አንባቢያንን ለማሳተፍ ውሳኔ አድርገዋል፡፡ ለዚህ ከግጥምና ፎቶ ጋር ለሚቀርብ ዝግጅት አንባቢያን ጥያቄውን በግጥም በመመለስ እንዲሳተፉ እንፈልጋን፡፡ በሳምንቱ ቀጣዩን “እኚህ ሰው ማናቸው?” ስናትም መልሱን አብረን እናወጣለን፡፡ በዚህ መልክ ውይይቱ እንዲቀጥል ለማድረግ ያቀድን ሲሆን አንባቢያንም የእውቅ ሰዎች ፎቶዎችና ማንነታቸውን ብትልኩልን ለማስተናገድ የምንችል መሆናችንን እንገልጻለን፡፡ በተለይ የታዋቂ ሰዎች የልጅነት ፎቶዎች ቢሆን የበለጠ አስተማሪ ይሆናል ብለን እናስባለን፡፡ ለዛሬው የእኚህን ታዋቂ ሰው ፎቶ ከግጥም ጋር አቅርበናል፡፡ ምላሹን ከእናንተ እንጠብቃለን፡፡ ይህንን የዝግጅት ሃሳብ ላቀረቡትና … [Read more...] about እኚህ ሰው ማናቸው? – ፩
ሽፈራው ወይም ሞሪንጋ
ይህ መጽሐፍ ያከተተው የሚከተሉትን ዝርዝር ጉዳዮች ነው፡፡ ማውጫው ላይ እንዲህ ተቀምጧል.... ምእራፍአንድ ሽፈራው ወይም ሞሪንጋ ምንድነው? 1. የሽፈራው ወይም ሞሪንጋ ዓይነቶች 1.1. የሽፈራው ዓይነት ብዛትባንዳንድ አገሮች 1.2. በሰሜን አፍሪካ ዛፎች፥ ቁጥቋጦዎችና እጾች ጎራ ውስጥ የሚካተቱ የሽፈራው ዘሮች 2. ሽፈራው ባለም ላይ የሚበቅልባቸው አገሮች 2.1. ባፍሪካና በእስያየሚበቅሉባቸውአንዳንድ አገሮች ናሙና 2.2 በየአገሩ ለሽፈራው የተሰጡ የመጠሪያ ስሞች ምእራፍ ሁለት የሽፈራው ጥቅሞች 1. ቅጠል፣ አበባ፣ ፍሬ፣ እንቁሪባ፣ ስርና ግንድ ምንነት 2. ከቅጠሎች የሚገኙ ቪታሚኖችና ሚኔራሎች ጥቅሞች 2.1 የሽፈራው ትኩስ-እርጥብ ቅጠል ጠቀሜታ 2.2 የሽፈራውቅጠልዱቄት ጠቀሜታ 2.3 የሽፈራው ቅጠል ሻይ አሠራር 2.4 በሻይ መልክ መውሰድ … [Read more...] about ሽፈራው ወይም ሞሪንጋ
የሐመሯ ቆንጆ
ደራሲና ጋዜጠኛ አበራ ለማ የሬድዮ ጋዜጠኛ በነበረበት ጊዜ ወደ ጋሞ ጎፋ ለስራ ሲሄድ፣ በድንገት ካጋጠመችው የሐመር ቆንጆ ጋር የተነሳው ፎቶ ነው። ምልልሱን ያንብቡ። በደመቀ ፀሐይ ከወለላዬ በቀን አጋማሽ ላይ - በደመቀ ፀሐይ አካሏ ተጋልጦ - በግማሽ የሚታይ፣ የተዋበች ሐመር - መንገድ ላይ ብትወጣ አዬ ጋዜጠኛው - የመጣበት ጣጣ፣ እሷ ግን እቀፊው - ሳሚው ሳሚው ብሏት ጎኑ ብትጠጋው - አሹላ ያንን ጡት፣ የሱም አጉል ፍራት - የሷም አጉል ድፍረት በደመቀ ፀሐይ ---------- ሰውም ይፈራል ወይ? ከአበራ ለማ ጌታ ወለላዬ - ምነዋ አልፈራ መትረየስ ደግና - ፊቴ ተገትራ፤ ደ’ሞኮ አወጣጧ - ከጫካው ከዱሩ መፍራት ይነሰኝ ወይ - እንግዳው ላገሩ፤ አያድርስ እንጂ ነው - touch down ብትለኝ በዚህ በጠራራ - መጋኛስ … [Read more...] about የሐመሯ ቆንጆ
“የኔ” የምለውን፤
ባለፈው "ምን ይባላል?" በሚል ርዕስ ላቀረብነው የብሌን ከበደ ግጥም በመሳተፍ ጨዋታውን በግጥም ላደመቃችሁት Yaredo Enkubi እና በለው ምስጋናችን የላቀ ነው:: ሌሎችም በፌስቡክ ገጻችን በኩል አስተያየት የሰጣችሁንን ከልብ እናመሰግናለን:: ለዛሬ ደግሞ የዘወትር ተሳታፊያችን የካናዳው ከበደ ይህንን ግጥም ለከውንናል - "የኔ" የምለው በማለት ለላኩልን ግጥም እናንተስ ምን ትላላችሁ? "የኔ" የምትሉትን በማለት ጨዋታውን እናድምቀው - ሃሳባችንን እንንወጣው - የልባችንን እንግለጽ:: “የኔ” የምለውን፤ ታሪኬን ኩራቴን መብቴን ነፃነቴን ...ኢትዮጵያዊነቴን ከውስጤ አውጥታችሁ መሬቴን ወስዳችሁ፤ ቤቴን አፍርሳችሁ መንገድ ብትሠሩ ፎቅ ብትደረድሩ ቢትረፈረፍ እንኳን መብራቱ ባቡሩ እኔ “የኔ” ብየ እስካልተቀበልኩት፤ እስካልያዝኩት ድረስ ምንም አይመስለኝም ቢነድ፤ … [Read more...] about “የኔ” የምለውን፤
ምን ይባላል!
ከዚህ በፊት ስናደርግ የነበረውን የግጥም ጫወታ በበርካታ ምክንያቶችና ለመቀጠል ባለመቻላችን ይቅርታ እንጠይቃለn:: በተቻለን ሁሉ እንደገና ለመጀር እየሞከርን በመሆኑ ይህንኑ ተግባራዊ ለማድረግ በአጫጭር ግጥሞች ታላላቅ መልክቶችን የምታስተላልፈውን የብሌን ከበደን ግጥም ለዛሬው አቅርበናል - ግጥሙን ያገኘነው ከብሌን ፌስቡክ ገጽ ላይ ነው:: እስቲ እናንተም የፌስቡክ ውሎዋችሁን ስንኝ ቁዋጥሩበት:: ምን ይባላል! ውሎና አዳሬን እዚህ ተወዝቼ ሰፈሬን መንደሬን ቀዬዬን ዘንግቼ ከጠለቀው ባህር `ከፌስ ቡክ `ገብቼ ጥቂት ሞጫጭሬ ብዙ እውቀት አጊኝቼ ሀሳብን ደግፌ ካልመሰለኝ ትቼ አሁንም እዛው ነኝ መስኮቴን ከፍቼ ። አንድ ጊዜ በላኘ ቶኘ አንድ ጊዜ በስልኬ አይኖቼን ተክዬ እዛው ተላክኬ ቀንና ሌት ሳልመርጥ ስገባ ስወጣ ያ ደሞ ምን አለ ይሄ ምን አመጣ ያቺ ምን … [Read more...] about ምን ይባላል!
ነጋ ደግሞ !
ላስታምም የሆዴን ጩርር ..... ርታ፤ ላዳምጥ የወስፋቶቼን ጩኸት ጫጫታ፤ የማያቋርጥ የረሃብ ሳል ልስል፤ እሹሩሩ እያልኩ ረሃብን ላባብል፤ ልደማ ልቆስሌ ልገዘገዝ በችጋር፤ በቁም ሞቼ - ላልኖር ስኖር፤ በብርሃኗ ላላጌጥ - ጮራዋ ለኔ ላይፈነጥቅ፤ ነጋ ደሞ ! ...... ሌላ ቀን - ፀሐይ ወ'ታ ልትጠልቅ :: (ሙሉውን ግጥም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) … [Read more...] about ነጋ ደግሞ !