• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

Donate
ለባለድርሻዎች

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ (ጎልጉል) ከተመሠረተበት መስከረም 2005ዓም ጀምሮ እስካሁን ከማንኛውም ማስታወቂያ ነጻ የሆነ የድረገጽ ጋዜጣ አገልግሎት እየሠጠ ይገኛል፡፡ ወደፊትም በዚሁ ለመቀጠል ለራሱ ቃል ይገባል፡፡

ይህንን ውሳኔ እንድናደርግ ያነሳሳን ምክንያት ከማስታወቂያ የሚገኘው ድረገጹ ለሚያስፈልገው ወጪ መሸፈኛ እንደሚያስፈልገን ሳንገነዘብ ቀርተን ሳይሆን የአንባቢዎቻችንን በማስታወቂያ የመሰላቸት ስቃይ ግምት ውስጥ በማስገባት ወደ ድረገጻችን ለንባብ የሚመጡ ሁሉ ያለአንዳች ረባሻና ሃሳባቸውን የሚሰርቅ ነገር በእርጋታና ጸጥታ የምናትማቸውን ጽሁፎች እንዲያነቡ በማሰብ ነው፡፡

ሆኖም ግን የጎልጉል ዜና ዘጋቢዎችም ሆኑ በአጠቃላይ የኤዲቶሪያል ቦርዱ አባላት ያለአንዳች ክፍያ ሥራቸውን በደስታና በታማኝነት የሚወጡ ብቻ ሳይሆን የድረገጹንም ወጪ ይጋራሉ፡፡ ይህንን ሁኔታ በቅርብ የሚከታተሉ የድረገጽ ጋዜጣችን ተሳታፊዎች ከወራት በፊት ሸክሙን ለመጋራት እንዲፈቀድላቸው ሲጠይቁን ቆይተዋል፡፡ “የድርሻችንን እንወጣ” በማለትም አሳስበውናል፤ ጠይቀውናል፡፡ ለጠየቁት ብቻ ሳይሆን ዕድሉን ለሌሎች ቅን አሳቢዎች ማመቻቸት መልካም እንደሆነ ያመነበት የኤዲቶሪያል ቦርድ የድርሻቸውን ለመወጣት ለሚፈልጉ ሁሉ እነሆ መንገዱ ይላል፡፡

እባክዎን እዚህ ላይ ይጫኑ!

Since its inception in September 2012, Goolgule: the Amharic Internet Newspaper (Goolgule) is serving its readers with an advertisement free service. It pledges to itself to continue the same way.

The decision of running an ad-free website is not made without considering the expenses that are needed to maintain and manage the website. However, we wanted to keep the hygiene of our website and provide a smooth and an undisturbed service to our readers who are so much weary of advertisements, pop-ups, etc.

Members of the editorial board and reporters of Goolgule are doing their job free of charge and without expecting any monetary benefits whatsoever. All perform their assigned duties with utmost willingness in the true spirit of volunteerism. They also share the load of other expenses that are directly or indirectly linked to Goolgule.

In the past, regular readers of Goolgule have been contacting us demanding ways to contribute their share to benefit Goolgule. Ever since we launched Goolgule, the request hasn’t dwindled but escalated.

To this effect, the editorial board has come to a point where all interested should be able to partake in this venture. We have set up a PayPal account to provide an easy and convenient way to donate.

Please click here to go to the PayPal page.

Primary Sidebar

Recent Posts

  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
Copyright © 2026 · Goolgule