• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የሐመሯ ቆንጆ

May 13, 2014 07:51 am by Editor 6 Comments

ደራሲና ጋዜጠኛ አበራ ለማ የሬድዮ ጋዜጠኛ በነበረበት ጊዜ ወደ ጋሞ ጎፋ ለስራ ሲሄድ፣ በድንገት ካጋጠመችው የሐመር ቆንጆ ጋር የተነሳው ፎቶ ነው።

ምልልሱን ያንብቡ።

      በደመቀ ፀሐይ

      ከወለላዬ

በቀን አጋማሽ ላይ – በደመቀ ፀሐይ

አካሏ ተጋልጦ – በግማሽ የሚታይ፣

የተዋበች ሐመር – መንገድ ላይ ብትወጣ

አዬ ጋዜጠኛው – የመጣበት ጣጣ፣

እሷ ግን እቀፊው – ሳሚው ሳሚው ብሏት

ጎኑ ብትጠጋው – አሹላ ያንን ጡት፣

የሱም አጉል ፍራት – የሷም አጉል ድፍረት

በደመቀ ፀሐይ

———-

ሰውም ይፈራል ወይ?

ከአበራ ለማ

ጌታ ወለላዬ – ምነዋ አልፈራ

መትረየስ ደግና – ፊቴ ተገትራ፤

ደ’ሞኮ አወጣጧ – ከጫካው ከዱሩ

መፍራት ይነሰኝ ወይ – እንግዳው ላገሩ፤

አያድርስ እንጂ ነው – touch down ብትለኝ

በዚህ በጠራራ – መጋኛስ ቢመታኝ፤

———-

hamer1ታዝቤህ ነበረ

ከወለላዬ

ዘምተህ የተመለስክ – በናቅፋ ተራራ

መሳሪያ የጨበክ – ከጀግኖቹ ጋራ፣

ባዶዋን የመጣች – ትንሽ ልጅ ስትፈራ፣

ታዝቤህ ነበረ – ጋዜጠኛ አበራ።

አሁን ግን ሳስበው – ነገሩን በትኩረት

ጠላትን ሰብስቦ – ማርኮ ለማስቀረት፣

ወታደር መልምሎ – ጦር ሜዳ ከማዝመት

ሳትሻል አትቀርም – አንዷ የሀመር ሴት፣

———-

ያልተነካ …

ከአበራ ለማ

አወይ አለመያዝ – አለመነካት

ጡር ነው ወለላዬ – በነፍሴስ መምጣት፤

ጥግብ ፍርጥም ያለች – ደንደሮ ወጣት

ታስጨፍረኝ ነበር – ኢቫንጋዲ ስልት፤

ናቅፋ ቢበረታም – ይሄ ጋዜጠኛ

ከመሆን አልዳነም – የሐመር ምርኮኛ!!!

—— ||||||||||| ——

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Literature Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. በለው ! says

    May 13, 2014 04:36 pm at 4:36 pm

    “ታመመልሽ ደነገጠልሽ ከቶ በዐይን ብቻ ሳይነካው አካልሽ
    ቀረጥ የሌለበት ወረት ያልዳሰሰው ደህና አንቴና ሰቅለሽ
    መሳሪያ ሳይዙ መማረኪያ ማን አስታጠቀሽ?
    አንቺ የሐመር ቆንጆ እንደምንድነሽ?
    ፍራቻው በርትቶ ብርክ ቢይዘው
    ዛፍ የለ አካባቢው መቋሚያ የሚሆነው
    እጁን ጀርባዋ ላይ ደገፍ ቢያደርገው
    ንዝርት በፈገግታ ፀሀይ መብረቅ አለው
    ፎቶም ይናገራል ፅፈውም አስታውሰው
    የሐመሯ ወለላዬ ውበትሽ ማራኪ አበራ ለማነው!?
    በለው!

    Reply
    • MINILIK says

      May 14, 2014 01:02 am at 1:02 am

      THANK YOU BELEW FOR YOUR POETIC EXPRESSION!…. I LIKED YOUR REACTION.

      Reply
  2. Bombu says

    May 15, 2014 03:42 pm at 3:42 pm

    ፈረሱም ሜዳውም ይሐው ከተባለ
    አስተያየት መስጠት ልብ እንደማለለ
    ተፈቅዶ ከሆነ ትዝብት በደፈናው
    የ ቦምቡ ማጠፊያ መዘርጊያውም ይሕው»

    የሐመርዋን ቆንጆ መሐል አስገብቶ
    ሰጣ ገባ መግባት ቃላተን አስማምቶ
    የጥንት ማስታወሻ እውጥቶ በፎቶ
    ትዛዝ ከተስጠ ከተባለ ጎልጉል
    ታሪክ መቼ ጠፍቶ ሁሌም የሚያማልል

    ስለዚሕ ይቀጠል ፈረሱና ጋሪ
    ጎልጉል እንደሜዳ በተዘዋዋሪ»

    ወለላዬ ያቅርብ ከማሕደር ፎቶ
    አበራም ይመልስ ብድሩን አሳክቶ

    Reply
  3. welelaye says

    May 19, 2014 11:50 am at 11:50 am

    ጌታው አቶ ቦንቡ – አድፍጠው አድፍጠው
    ያቀረቡት ሐሳብ – ፍላጎቴን ሳበው
    በዚህ አቀራረብ – ቃላት አፈሳሰስ
    ምንድነው ችግሩ – ቢሳተፉ እርስዎስ
    ታሪክ ገላልጨ – ማህደር ፈትሼ
    በቅርቡ እመጣለሁ – ዳግም ተመልሼ
    ስለዚህ ለመልሱ – ቀድመው ይሰናዱ
    ለግጥም ጨዋታ – ታጭተዋል እንዳንዱ

    Reply
  4. welelaye says

    May 19, 2014 11:54 am at 11:54 am

    የላይኛው ወደ ስድ ንባብነት ስለተቀየረ ነው የደገምኩት በለው ግሩም ቅኔ አዘል ግጥም ጽፈዋል በተለይ የመጨረሻው ማሰሪያዎ ሁላችንንም የሚአጣቅስ በመሆኑ ወስጥ አወቅ ሳይሆኑ አይቀሩም ብዬ ገመትኩ ከአክብሮት ምስጋና ጋር

    Reply
  5. በለው ! says

    May 21, 2014 04:38 am at 4:38 am

    ******************
    ኢትዮጵያዊነት ፅድቅ ክብር ድንቅ ነው
    ሐመርን ያላየ ሀመር ነዳሁ ያለው እንደ አበራ ለማ ነክቶ ይሞክረው !
    ውስጥ አወቅ ባልሆንም ዓይን ምሥክር ነው
    ወለላ የመሰለች የሚያበራ እያየሁ እንደምን ልለፈው? ከንፈሮቿን ገጥማ አንቴና ብትወጥር
    ምንይልክ ተደንቆ በለው! ቢል ቦንብ አድፍጦ ቢወረውር
    ወለላዋ ለማ አበራም ስንገጥም እየው ሲያምር!!
    ******************
    ከሰላምታ ጋር!! በቸር ይግጠመን በለው!

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የገዳ ሥርዓት እና የኦሮሞ ገዢ መደብ June 20, 2022 11:34 pm
  • “የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው” ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል June 12, 2022 07:09 pm
  • የሰሜን ምዕራብ ዕዝና የአማራ ልዩ ኃይል ተከዜ ክፍለ ጦር ዕውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው June 12, 2022 06:21 pm
  • ሀገር በቀል ባህላዊ የግጭት አፈታቶችን በተገቢው በመጠቀም ዘላቂ እርቅና ሰላምን ማምጣት ይቻላል June 12, 2022 05:40 pm
  • የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገረጂና በቀበና ያስገነባቸውን የመኖሪያ አፓርትመንቶች አስመረቀ June 12, 2022 05:35 pm
  • በኦነግ ሸኔ ፈርሶ የነበረውና ወታደራዊ ጠቀሜታ ያለው ድልድይ ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት ጀመረ June 10, 2022 09:13 am
  • ጃዋር በዳውድ ኢብሣ ቀይ መስመር ተሰመረለት June 8, 2022 12:59 pm
  • ወልቃይት: ቢመረንም ለመዋጥና ራሳችንን ለመመልከት እንሞክር June 8, 2022 11:53 am
  • እብድ ይሻለዋል እንጂ አይድንም፤ ሐጂ ጃዋር አሁን ለምን ብቅ አለ? June 8, 2022 05:59 am
  • ሕዝብ ድምፅ የነፈጋቸው “ፓርቲዎች” የሽግግር መንግሥት ይቋቋም አሉ June 7, 2022 01:11 am
  • “አድጌ እንደናንተ መሆን እፈልጋለሁ” June 5, 2022 06:58 pm
  • በሳምንት ለ100 ያህል ሕሙማን አገልግሎት የሚሰጥ የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል ሥራ ጀመረ May 30, 2022 02:20 am
  • የጥቁር አንበሳ ዕጩ መኮንኖች (ካዴቶች) ተመረቁ May 29, 2022 04:01 pm
  • “ኢትዮጵያን መንካት አይቻልም!!” በሚል ቁጭት ነው እየሠራን ያለነው May 29, 2022 01:04 pm
  • “ከሞፈርና ቀንበር ወደ ትራክተር” በሚል መርህ ለአማራ ገበሬዎች የግብርና ሜካናይዜሽን ተሰጠ May 29, 2022 02:02 am
  • ኢትዮ 360 “የወያኔ፣ የጁንታ ሚዲያ ነው” – ባለከዘራው ጄኔራል May 27, 2022 02:51 am
  • “እኛ የምናውቀው ነገር የለም፤ የሚያጣሉን ፖለቲከኞች ናቸው” የአማራ ወዳጃቸውን አደራ ቤት የመለሱ የቅማንት ተወላጅ May 27, 2022 01:40 am
  • ትግራይን አገር እናደርጋለን፤ “በውይይት እና በጦርነት” ሁሉንም ጉዳይ እንቋጫለን – የወንበዴው መሪ ደብረጽዮን May 26, 2022 09:18 am
  • “ሁለቱ የምዕራብ ዕዝ ተዋጊ ዶክተሮች” May 26, 2022 08:19 am
  • ወደ ትህነግ ሊተላለፍ የነበረ አምስት ሚሊዮን ብር ከ20 ተጠርጣሪዎች ጋር ተያዘ May 25, 2022 01:57 am
  • የጦርነቱ ስትራቴጂያዊ እውነታዎች May 19, 2022 09:37 am
  • በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን ለማቋቋም የሚውል የ15 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ድጋፍ የዓለም ባንክ May 16, 2022 10:22 am
  • በአዲስ አበባ 1 ሺህ 98 የብሬን እና 2 ሺህ 162 የክላሽ ጥይት ተያዘ May 16, 2022 10:10 am
  • በአዲስ አበባ ከተማ በግለሰብ መኖሪያ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላርና የተለያዩ አገራት ገንዘቦች ተያዙ May 16, 2022 09:53 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2022 · Goolgule