• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ምን ይባላል!

April 24, 2014 01:19 am by Editor 3 Comments

ከዚህ በፊት ስናደርግ የነበረውን የግጥም ጫወታ በበርካታ ምክንያቶችና ለመቀጠል ባለመቻላችን ይቅርታ እንጠይቃለn:: በተቻለን ሁሉ እንደገና ለመጀር እየሞከርን በመሆኑ ይህንኑ ተግባራዊ ለማድረግ በአጫጭር ግጥሞች ታላላቅ መልክቶችን የምታስተላልፈውን የብሌን ከበደን ግጥም ለዛሬው አቅርበናል – ግጥሙን ያገኘነው ከብሌን ፌስቡክ ገጽ ላይ ነው:: እስቲ እናንተም የፌስቡክ ውሎዋችሁን ስንኝ ቁዋጥሩበት::

ምን ይባላል!

ውሎና አዳሬን እዚህ ተወዝቼ
ሰፈሬን መንደሬን ቀዬዬን ዘንግቼ
ከጠለቀው ባህር `ከፌስ ቡክ `ገብቼ
ጥቂት ሞጫጭሬ ብዙ እውቀት አጊኝቼ
ሀሳብን ደግፌ ካልመሰለኝ ትቼ
አሁንም እዛው ነኝ መስኮቴን ከፍቼ ።

አንድ ጊዜ በላኘ ቶኘ አንድ ጊዜ በስልኬ
አይኖቼን ተክዬ እዛው ተላክኬ
ቀንና ሌት ሳልመርጥ ስገባ ስወጣ
ያ ደሞ ምን አለ ይሄ ምን አመጣ
ያቺ ምን ለጠፈች ይቺ ምን አውጥታ
ምን አዲስ ተገኘ ደሞ ምን አመጣ
ስደሰት ስናደድ ስበሳጭ ስቆጣ
ይሄ ቀን አለፈ ደሞ ሌላ መጣ
ወይ ጣጣ!

Filed Under: Literature Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. Mitk adam says

    April 24, 2014 01:46 am at 1:46 am

    Temechitognal

    Reply
  2. Yaredo Enkubi says

    April 24, 2014 08:29 am at 8:29 am

    ካድሬ እየተባልኩኝ የምሰደብበት ፣
    ጥሩ ትፅፍለህ አይዞህ እንዳትደክም በርታ ምባልበት፣
    አስተማሪም ቢኖር እረባሽ ተማሪ አንድ ማይጠፋበት ፣
    የሰፈር ኮልኮሌ የሚከበርበት ፣
    ፌስቡክ ጌታ ሆነ እኛ ሎሌዉ ሆነን ፣
    አንዱ አመስግኖ ሌላዉ ሲዘልፈን፣
    አሻፈረኝ ብለን ነፃ ካልወጣን ፣
    ቸጉቬራም ሞቷል ከፌስቡክ ሰዳቢ ስይገላግለን ፣
    (አሁን የፃፍኮት ስለሆነች እናንተዉ አርሞት።)

    Reply
  3. በለው ! says

    April 29, 2014 11:37 am at 11:37 am

    —————————–
    እባክሽን ተነሽ መወዘት ለእሳት ነው
    መስኮትሽን ከፍተሽ በርሽን ከዘጋሽው
    ብዙ እናዳያመልጥሽ ከሚመላለሰው
    አጥርሽን አስከብሪ መስኮት አማላይ ነው።
    ያቀረቀረ ዕድሜ ቀጥል ጸላይ መስሏቸው
    ስንቶች ተታለዋል ካለው ላይ ተሰርቀው
    ነቃ በይ! ቀና! ለሁሉም ግዜ አለው ለሁሉ መጠን
    ባለፈው ተናዶ ያለን አስመልጦ ሌላ ቀን ከማደን።
    ————————-
    በለው!

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
Copyright © 2026 · Goolgule