ከሰናፍጭ ቅንጣት ባነሰችው አቅሜ በቤተ ክርስቲያናችንና በአገራችን ያለፉትን በንጽጽር ስመለከት፤ የሚሰማኝን በተደራረበ አካል እንደተፈጠረ ቀይ ሽንኩርት መሳይ ኢትዮጵያዊው ቅኔያችን ባቀረብኩት እጅግ በረካሁ ነበር:: ግን ይበልታ ማሰማት የሚችሉ የቤተ ክርስቲያኑቱ ልጆች አንገታቸውን የደፉበት ዘመን ስለሆነ ቅኔውን ትቼ ወደ አማረኛው ስነ ጽሑፍ እሻገራለሁ። የጦማሯ መነሻ በቪዲዮ የታየው የአቶ መለስ ግብአተ መሬት የተሸኘበት ፍትሐት ነው። ቤተክርስቲያችን ይህን አይነት የመሸኛ ፍትሐት የምታደርገው መመሪያዋን ፈጽመው ለሚሸኙ አማኞች ነው። በቦታው ላይ ተገኝተው ስነ ስርዓቱን የፈጸሙ ሰዎች ከኢ.ኦ.ተ. ቤተ ክርስቲያናችን መርሆ ውጭ መሆናቸውን ለመጠቆም ነው:: ሙሉውን አስነብበኝ … [Read more...] about ፍትሐት!
Opinions
የኔ ሃሳብ
An Ethiopian and the Presidential debate.
By Yilma Bekele President Obama and his challenger Mitt Romney had their first debate this evening. Watching this debate for the highest office in the land was a learning moment. This is not the first debate I have viewed or the first election I am experiencing. But no matter what, for an election starved Ethiopian like me every time it happens it is a like being hit by a lightning bolt experience. It literally gives me a jolt. It is not really difficult to figure out why this is so. No one … [Read more...] about An Ethiopian and the Presidential debate.
በነፃ ገበያ ዙሪያ የሚነፍሰው የተሳሳተ አመለካከት !
በቅድሚያ ለዚህ ጽሁፌ መነሻ የሆነኝ፣ በአለፉት ሃያ ዐመታት በአገራችን ምድር የነፃ ገበያ ፖሊሲ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ወዲህ በተሳሳተ መልክ የሚናፈሰውንና በአንዳንድ መጽሄቶች የሚወጣውን የተሳሳተ አመለካከት ለመዳሰስ ነው። በተለይም በገዢው መደብ አንዳንድ አባላት ወይም ሚኒስተሮች ስለ ነፃ ገበያ የተሳሳተ አባባል ስለሚነፍስ እንደዚህ ዐይነቱን የተዛነፈና የአንድን አገር ዕድገት የሚያዛባ አነጋገር መዋጋት ያስፈልጋል።ሙሉውን አስነብበኝ … [Read more...] about በነፃ ገበያ ዙሪያ የሚነፍሰው የተሳሳተ አመለካከት !
የአቶ መለስ መንግስት ልማታዊ ወይስ አጥፊ አገዛዝ?
(ፈቃዱ በቀለ) በአቶ መለስ ዜናዊ የሚመራው የኢህአዴግ አገዛዝ ስልጣን ከጨበጠ ይኸው 21 ዐመት ሆነው። በዚህ ወደ አንድ ትውልድ የሚጠጋ የአገዛዝ ዘመን በአቶ በረከት ሰምኦን አገላለፅ „ኢህአዴግ ብዙ ውጣ ውረዶችን እንዳሳለፈና፣ ኢኮኖሚውም በአስተማማኝ መሰረት“ ላይ እንደቆመ አብስረውልናል። እንደሚሉን ከሆነና መንግስታቸውም ሊያሳምነን እንደሚሞክረው ይህ <በፀና መሰረት ላይ የቆመው ኢኮኖሚ> አገዛዛቸው መንግስት በሚከተለው „ለልማት አትኩሮ በሰጠው የኢኮኖሚ ፖሊሲ“ አማካይነት ነው። በሌላ አነጋገር የሚሉን፣ የኢህአዴግ አገዛዝ 21 ዐመት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ሲያደርግ የነበረውና ዛሬም የሚያካሄደው የኢኮኖሚ ፖሊሲ ሌላ ሳይሆን ልማታዊ የመንግስት(Developmental State) ፖሊሲን ዋናው መመሪያው በማድረግ ነው። (ሙሉውን አስነብበኝ) … [Read more...] about የአቶ መለስ መንግስት ልማታዊ ወይስ አጥፊ አገዛዝ?
The Great Confusion – The Poverty of Development Economics
By Fekadu Bekele With this article I will analyse why Development Economics which is developed after the emergence of the new international order after the Second World War does not deserve the name it is given. Since such a theory is developed from the perspective of the new emerging international order headed by the United States of America, in the name of modernization it has confused the elites in Africa and in other Third World countries not to play an active role in organizing and … [Read more...] about The Great Confusion – The Poverty of Development Economics
የጠመጠመ ሁሉ አይቀድስ፣ የጮኸ ሁሉ አይነክስ!
በአክሊሉ ሃይሉ የኢትዮጵያዊነት መስተጋብር፣ ከነገድ፣ ከባህል፣ ከእምነትና ከቋንቋ ሳንዱቅ ተመዞ፣ ከጽርሐ አርያም በተለገሰ የጸጋ ልዕልና አብነት አሰተርእዮ የተቃኘ ስለመሆኑ አሌ የማይባል ሀቅ ነው። ሀገርና ሕዝብን በአንድ ጠረፍ አባዝቶና አካቶ፣ በአንድ ዥረት አጣጥቶ፣ ሀረግ ስቦ፣ ሃረግ መዞ <<ሥር ሰዶ፣ ሥር አጋምዶ>> ወግና ልማድን ሾርቦ፣ በማህበረ-ሰባዊ የቁርኝት ሕግ እየተመራ ዘመናትን እየናደ እዚህ ስለመድረሱ ዋቢ መጥቀስ “ያላዋቂ ሳሚ….” አይነት እሳቤ ይመስለኛል። እንደውም የማንነታችን መገለጫ የሆነውን የስነ-ህልውና ማጀት እያተባ በህብረ-ሱታፌ እያገመ፣ ሁለንተናዊ ባህሪይ የተካነ አወንታዊ አትሮን ለመሆን በቃ እንጅ። ይህ ቁርኝት ማህበራዊና ኢኮኖሚአዊ ቅርፅ ይዞ አንደ ሰርዶ ባራቱ ማእዘን እየተንሰራፋ << የዘርና የጎሳን ካብ ንዶ፣ ሠላምና … [Read more...] about የጠመጠመ ሁሉ አይቀድስ፣ የጮኸ ሁሉ አይነክስ!
Regarding our new Prime Minster.
By Yilma Bekele There is no place on planet earth that begs for change like our country. There is no need to itemize all the areas where we stand at the tail end of human achievement. That is the bad news. The good news is we can’t get any lower than where we are at now thus the only way for us is up. It is obvious that we have all what it takes to improve and make life better for our people. We are blessed with a vibrant and colorful population; we possess a beautiful land with plenty of … [Read more...] about Regarding our new Prime Minster.
ሰንደቅ፡ዓላማችንን
አረንጓዴ፡ብጫና፡ቀይ፡ሰንደቅ፡ዓላማችን፡ የአንድ፡ኢትዮጵያና፡ የነፃነት፡ ምልክታችን፡ነው።አረንጓዴው፡ የአገራችንን፡ልምላሜ፣ብጫው፡ሃይማኖታችንና፡ምግባራችን፣ቀዩ፡ሀገራችን፡ ወሰንዋ፡ ሳይደፈር፡ነፃነቷ፡ ተከብሮ፡እንዲኖር፡ጀግኖች፡ወገኖቻችን፡ለከፈሉት፡መስዋዕትነትን፡የሚገልጽ፡ነው። ሙሉውን አስነብበኝ/read more … [Read more...] about ሰንደቅ፡ዓላማችንን
Ato Seye and his politics.
By Yilma Bekele. Mr. Charles Krauthammer is an American syndicated columnist, political commentator and is considered a highly influential conservative voice. He is critical of President Obama’s policies and supports the election of Mr. Romney to be President. As a tradition if a candidate for the presidency does not have a thick resume when it comes to foreign policy issues they normally travel to friendly European countries to shake hands with the leaders for what is called a ‘photo … [Read more...] about Ato Seye and his politics.
ድምፅ አልባው አብዮት በኢትዮጵያ
በራሚደስ ላለፉት ሁለት አስርት አመታት በህዝቡ ጫንቃ ላይ ተጭኖ የኖረውና በብልጣብልጡ መሪ መለስ ዜናዊ በተቀየሰው መስመር መሰረት ለመጪው አራትና አምስት አስርት ዓመታትም ይቀጥላል ተብሎ ሲፎክርበት የነበረው የትግሬ አፓርታይድ አገዛዝ ባልታሰበና ባልተጠበቀ መልኩ ፍሬን መያዙ ብቻም ሳይሆን ሿፈሪዎቹ ከመሪ ጨበጣው ገለል መደረጋቸው እውነትም ሀገሪቷ የድምፅ አልባ አብዮት እያስተናገደች መሆኗን የሚያሳይ ተጨባጭ ምልከታ ሳይሆን አልቀረም፡፡ ይህ አይታሰቤና ድንገቴ ክስተት ተጠራጣሪዎቹ እንደሚገምቱት አስቀድሞ በሚስጥር የተቀነባበረ (አንዳንዶች የጠቅላይ ሚኒስተሩ ምክንያተ- ቅስፈት የማይታዩ እጆች አሉበት ብለው እንደሚጠረጥሩት) አልያም እንደብዙዎቹ እምነት ‹‹የእግዚአብሔር ስራ›› ተብሎ ለጊዜው ሊታለፍ ቢቻልም ቅሉ ይህ አብዮት ተጀመረ እንጂ ተጠናቀቀ ብሎ የየዋህ ከበሮ ድለቃ ውስጥ … [Read more...] about ድምፅ አልባው አብዮት በኢትዮጵያ