(ፈቃዱ በቀለ) በአቶ መለስ ዜናዊ የሚመራው የኢህአዴግ አገዛዝ ስልጣን ከጨበጠ ይኸው 21 ዐመት ሆነው። በዚህ ወደ አንድ ትውልድ የሚጠጋ የአገዛዝ ዘመን በአቶ በረከት ሰምኦን አገላለፅ „ኢህአዴግ ብዙ ውጣ ውረዶችን እንዳሳለፈና፣ ኢኮኖሚውም በአስተማማኝ መሰረት“ ላይ እንደቆመ አብስረውልናል። እንደሚሉን ከሆነና መንግስታቸውም ሊያሳምነን እንደሚሞክረው ይህ <በፀና መሰረት ላይ የቆመው ኢኮኖሚ> አገዛዛቸው መንግስት በሚከተለው „ለልማት አትኩሮ በሰጠው የኢኮኖሚ ፖሊሲ“ አማካይነት ነው። በሌላ አነጋገር የሚሉን፣ የኢህአዴግ አገዛዝ 21 ዐመት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ሲያደርግ የነበረውና ዛሬም የሚያካሄደው የኢኮኖሚ ፖሊሲ ሌላ ሳይሆን ልማታዊ የመንግስት(Developmental State) ፖሊሲን ዋናው መመሪያው በማድረግ ነው። (ሙሉውን አስነብበኝ) … [Read more...] about የአቶ መለስ መንግስት ልማታዊ ወይስ አጥፊ አገዛዝ?
Opinions
የኔ ሃሳብ
The Great Confusion – The Poverty of Development Economics
By Fekadu Bekele With this article I will analyse why Development Economics which is developed after the emergence of the new international order after the Second World War does not deserve the name it is given. Since such a theory is developed from the perspective of the new emerging international order headed by the United States of America, in the name of modernization it has confused the elites in Africa and in other Third World countries not to play an active role in organizing and … [Read more...] about The Great Confusion – The Poverty of Development Economics
የጠመጠመ ሁሉ አይቀድስ፣ የጮኸ ሁሉ አይነክስ!
በአክሊሉ ሃይሉ የኢትዮጵያዊነት መስተጋብር፣ ከነገድ፣ ከባህል፣ ከእምነትና ከቋንቋ ሳንዱቅ ተመዞ፣ ከጽርሐ አርያም በተለገሰ የጸጋ ልዕልና አብነት አሰተርእዮ የተቃኘ ስለመሆኑ አሌ የማይባል ሀቅ ነው። ሀገርና ሕዝብን በአንድ ጠረፍ አባዝቶና አካቶ፣ በአንድ ዥረት አጣጥቶ፣ ሀረግ ስቦ፣ ሃረግ መዞ <<ሥር ሰዶ፣ ሥር አጋምዶ>> ወግና ልማድን ሾርቦ፣ በማህበረ-ሰባዊ የቁርኝት ሕግ እየተመራ ዘመናትን እየናደ እዚህ ስለመድረሱ ዋቢ መጥቀስ “ያላዋቂ ሳሚ….” አይነት እሳቤ ይመስለኛል። እንደውም የማንነታችን መገለጫ የሆነውን የስነ-ህልውና ማጀት እያተባ በህብረ-ሱታፌ እያገመ፣ ሁለንተናዊ ባህሪይ የተካነ አወንታዊ አትሮን ለመሆን በቃ እንጅ። ይህ ቁርኝት ማህበራዊና ኢኮኖሚአዊ ቅርፅ ይዞ አንደ ሰርዶ ባራቱ ማእዘን እየተንሰራፋ << የዘርና የጎሳን ካብ ንዶ፣ ሠላምና … [Read more...] about የጠመጠመ ሁሉ አይቀድስ፣ የጮኸ ሁሉ አይነክስ!
Regarding our new Prime Minster.
By Yilma Bekele There is no place on planet earth that begs for change like our country. There is no need to itemize all the areas where we stand at the tail end of human achievement. That is the bad news. The good news is we can’t get any lower than where we are at now thus the only way for us is up. It is obvious that we have all what it takes to improve and make life better for our people. We are blessed with a vibrant and colorful population; we possess a beautiful land with plenty of … [Read more...] about Regarding our new Prime Minster.
ሰንደቅ፡ዓላማችንን
አረንጓዴ፡ብጫና፡ቀይ፡ሰንደቅ፡ዓላማችን፡ የአንድ፡ኢትዮጵያና፡ የነፃነት፡ ምልክታችን፡ነው።አረንጓዴው፡ የአገራችንን፡ልምላሜ፣ብጫው፡ሃይማኖታችንና፡ምግባራችን፣ቀዩ፡ሀገራችን፡ ወሰንዋ፡ ሳይደፈር፡ነፃነቷ፡ ተከብሮ፡እንዲኖር፡ጀግኖች፡ወገኖቻችን፡ለከፈሉት፡መስዋዕትነትን፡የሚገልጽ፡ነው። ሙሉውን አስነብበኝ/read more … [Read more...] about ሰንደቅ፡ዓላማችንን
Ato Seye and his politics.
By Yilma Bekele. Mr. Charles Krauthammer is an American syndicated columnist, political commentator and is considered a highly influential conservative voice. He is critical of President Obama’s policies and supports the election of Mr. Romney to be President. As a tradition if a candidate for the presidency does not have a thick resume when it comes to foreign policy issues they normally travel to friendly European countries to shake hands with the leaders for what is called a ‘photo … [Read more...] about Ato Seye and his politics.
ድምፅ አልባው አብዮት በኢትዮጵያ
በራሚደስ ላለፉት ሁለት አስርት አመታት በህዝቡ ጫንቃ ላይ ተጭኖ የኖረውና በብልጣብልጡ መሪ መለስ ዜናዊ በተቀየሰው መስመር መሰረት ለመጪው አራትና አምስት አስርት ዓመታትም ይቀጥላል ተብሎ ሲፎክርበት የነበረው የትግሬ አፓርታይድ አገዛዝ ባልታሰበና ባልተጠበቀ መልኩ ፍሬን መያዙ ብቻም ሳይሆን ሿፈሪዎቹ ከመሪ ጨበጣው ገለል መደረጋቸው እውነትም ሀገሪቷ የድምፅ አልባ አብዮት እያስተናገደች መሆኗን የሚያሳይ ተጨባጭ ምልከታ ሳይሆን አልቀረም፡፡ ይህ አይታሰቤና ድንገቴ ክስተት ተጠራጣሪዎቹ እንደሚገምቱት አስቀድሞ በሚስጥር የተቀነባበረ (አንዳንዶች የጠቅላይ ሚኒስተሩ ምክንያተ- ቅስፈት የማይታዩ እጆች አሉበት ብለው እንደሚጠረጥሩት) አልያም እንደብዙዎቹ እምነት ‹‹የእግዚአብሔር ስራ›› ተብሎ ለጊዜው ሊታለፍ ቢቻልም ቅሉ ይህ አብዮት ተጀመረ እንጂ ተጠናቀቀ ብሎ የየዋህ ከበሮ ድለቃ ውስጥ … [Read more...] about ድምፅ አልባው አብዮት በኢትዮጵያ
ሰይጣንን መልዓክ፣ ገዳይንና ጨካኝን የሰላም መልእክተኛ ለማድረግ ይህን ያህል መራወጥ ለምን አስፈለገ?
ከበቃና ኦብሴ "… ዜሮ ስድስት (ባዶ ሹድሽተ) ተብሎ የሚጠራ እስር ቤት፤ ለትግራይ ሕዝብ የናዚ ስርዓት የሚፈጽሙበት ነበር፡፡ ይህ ከአደጉ በኋላ (ምስገበሉ) የተመለሱበት ሜዳ ስለነበር፤ ለሞት ተፈርዶ ወደዚሁ ሜዳ የሚላክ እስረኛ፤ ስጋውን በፍጹም አሞራ አልበላውም፡፡ የእስር ቤቱ ጭካኔና ስርዓት አጽረጋ ከተባለው ስፍራ እንደጀመሩት ዓይነት ነበር፡፡ የኢዲህ ደጋፊ ነህ፣ ልጅህ ወይም ወንድምሀ የኢዲህ ታጋይ ነው፣ ተብሎ ይያዝና፤ ወደዚሁ ዜሮ ስድስት "ባዶ ሹዱሽተ" እስር ቤት ይወሰዳል፤ … ለጥቂት ቀን ደህና ቀለብ እየተሰጠው በሁለት በሶስት ቀን ውስጥ ከሌላ ተመሳሳይ እስረኛ ጋር እየተረዳዳ፣ ቢያንስ ሁለት ሜትር ጥልቀት ያለው ጉድጓድ እንዲቆፍር ይታዘዛል፤ የጉድጓዱ ስፋት ወይም ዓይነት የሰው መቃብር አይመስልም፤ እንደ ውሃ ጉድጓድ ጠበብ ብሎ እየተቆፈረ አፈሩ ዙሪያውን ይከመራል፤ … [Read more...] about ሰይጣንን መልዓክ፣ ገዳይንና ጨካኝን የሰላም መልእክተኛ ለማድረግ ይህን ያህል መራወጥ ለምን አስፈለገ?
Home and country burglarized
Someone broke into our house. They forced the backdoor open and went through every square inch of the house. They turned our mattress over, pilfered through our drawers and left the closet in a mess. It was done in the middle of the day and it looks like they took their time. They stole laptops, I pod, tablet computer, flat screen TV’s and my wife’s gold jewelry. Read more … [Read more...] about Home and country burglarized
“ያለ ምንም ደም አዲስ ዓመትን”
በ2001ዓም ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሰህ” በሚል ርዕስ የጻፉት ድንቅ ጽሁፍ የያዘው መልዕክት በዚህ አዲስ ዓመትም ትልቅ ትርጉም ያለው ሆኖ ስላገኘነው “ያለ ምንም ደም አዲስ ዓመትን” በማለት ርዕስ ሰጥተነው እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ በርዕሱ ላይ ላካሄድነው መጠነኛ ለውጥ ኃላፊነቱን እንወስዳለን፡፡ የሰሞኑ መልካም ምኞች የሚመስል ስሜት የምንለዋወጠው “እንኳን አደረሰሽ (አደረሰህ)” በመባባል ነው። ከየት ተነስተን ወዴት እንደደረስን ግን አናውቅም። ምኞቱ የሚገልጸው ሁላችንም በአንድነት ወደተሻለ ደረጃ መሸጋገራችንን ይመስላል፤ እውነቱ ግን ሁላችንም በአንድነት ቁልቁል ወርደናል። “… ጋሼ ማረኝ ማረኝ፤ ጋሼ ማረኝ ማረኝ ዶሮ ብር አወጣች እኔን ሥጋ አማረኝ! …” ተብሎ የተዘፈነበት ጊዜ መቶ ዓመት ሊሆነው ነው፤ ዛሬ እኛ ምን ብለን ልንዘፍን … [Read more...] about “ያለ ምንም ደም አዲስ ዓመትን”