ስምህን ሳላነሳ፣ ምኑን ሆንከው ፀጋ ለአብሮነት መኖር፣ እየሆንክ አደጋ፣ አድርገህ ከያዝከው፣ የሙሉቀን ሥራ ለማቃባት ደም፣ ኦሮሞን ካማራ። ‘ጀሃዳዊ ሃረካት’፣ እና ‘አኬል ዳማ’ በለምለሟ አርሲ፣ በአኖሊ ከተማ ወያኔ ያቆመው፣ የጥላቻ ሃውልት የተሸከመው እጅ፣ የተቆረጠ ጡት ሆነ ውጤት አልባ፣ አነሰ አሉህ እንዴ አሽከርካሪዎችህ፣ ፍጠር ሌላ ዘዴ? ጦርና ጎራዴ ሕዝቡን ለማማዘዝ ድንገት ቱግ ብለህ፣ የምትረጨው መርዝ። ዕውቀት ነበርኮ፣ ወገንን ለመጥቀም ተከባብሮ እንዲኖር፣ ተዋዶ በሰላም አየ ያንተስ መማር፣ “በረከተ መርገም”!! ተስፋ ለቆረጠ፣ ቀን ለጨለመበት ለጭቁን ወገኑ፣ መላ ለጠፋበት ታጭዶ ለሚወቃው፣ በአግዓዚ ጥይት በአላሚ እሩምታ፣ በቅሊንጦ ታጥሮ ዶጋመድ ለሆነው፣ በሳት ተንጨርጭሮ ፍዳውን ለሚያየው፣ እሥር ቤት ታጉሮ እርቃኑን ለቀረው፣ … [Read more...] about ስምህን ሳላነሳ፣ የተወጋ አይረሳ!
Archives for July 2017
The story of Nigist Yirga: one brave girl among thousands in TPLF terror House
Nigist Yirga Tefera is a twenty-four-year-old girl and a resident of kebele18 in Gonder City. As most of the youth in Ethiopia she is craving for fair governance, equality, democratic rights and an end to extremely corrupt and ethnocentric rule.Standing up for her basic rights took her to Kaliti prison cell since June 2008. Nigist is accused by the TPLF court with terrorism, helping terrorist organizations and participating in and organizing demonstrations against the regime.Her case was heard … [Read more...] about The story of Nigist Yirga: one brave girl among thousands in TPLF terror House
Soft skills are responsible for crushing dreams
My book entitled ‘Soft Skills That Make or Break Your Success: 12 soft skills to master self, get along with, and lead others successfully’ just got published. In the book, I presented some convincing data that clearly showed that soft skills play the lion’s share for one’s success. For instance, research conducted by Harvard University, the Carnegie Foundation, and Stanford Research Center revealed, “85% of job success comes from having well‐developed soft and people skills, and only 15% of job … [Read more...] about Soft skills are responsible for crushing dreams
New book unveils 12 soft skills that make or break one’s success
FOR IMMEDIATE RELEASE Press Release Soft Skills That Make or Break Your Success: 12 soft skills to master self, get along with, and lead others successfully by Assegid Habtewold- a leadership expert and soft skills workshop facilitator, is now available. The book is based on a story and shares great insights, approaches, and tools essential to develop the 12 vital soft skills that make or break one’s success. Silver Spring, MD, July 13 … [Read more...] about New book unveils 12 soft skills that make or break one’s success
“በመንግሥታችን ምክንያት አገራችን ተከፋፍላለች” ቴዲ አፍሮ
ቴዲ “የአማራ ሙዚቀኛ በመሆን ቀጥሏል” ዘ ጋርዲያን “ወቅቱ አደገኛ ነው፤ አሁን እኔ ቅድሚያ የምሰጠው ለኢትዮጵያ ነው” ቴዲ የፍቅር፣ የዕርቅና አንድነትን መልዕክት በማንገብ ዘፈን ዘፍኖ ገንዘብ ከመሰብሰብና ታዋቂ ከመሆን በላይ የሚለፋው አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) አዲሱ አልበሙ ከወጣ በኋላ ከእንግሊዙ ጋዜጣ ዘ ጋርዲያን ጋር ባደረገው ቃለምልልስ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ቁልጭ አድርጎ ተናግሯል፡፡ “በመንግሥታችን ምክንያት አገራችን ተከፋፍላለች” ያለው ቴዲ “የአፍሪካ ሞዴል ነበርን” በማለትም የቀደመውን የኢትዮጵያን ታላቅነትና ክብር አስታውሷል፡፡ በቅርብ የተለቀቀውን “ኢትዮጵያ” አልበም በተመለከተና ስለ አገሩ እንዲሁም ስለ ራሱ የህይወት ፍልስፍና የዜና ዘገባ ያወጣው ዘ ጋርዲያን ቃለ ምልልሱን ያደረገው በቴዲ የመኖሪያ ቤት በመገኘት ነበር፡፡ ስለ ቴዲ የቀድሞ … [Read more...] about “በመንግሥታችን ምክንያት አገራችን ተከፋፍላለች” ቴዲ አፍሮ
Let us honor our heroes and disgrace villains
We, Africans are proud of our past leaders achievements, delivered in the nick of time. The heavy weight statesmen, who liberated us from bondage, such as Kwami Nkrumah, Sekou Toure, Julius Nyerere, Leopold Signgor, Jomo Kenyatta, Emperor Haile Selassie and others are always in our minds. It is regrettable, however the leaders that make us proud did not live long enough to lead us to more successes. Their followers never cared to pull us further to progress, as seen in other parts of the world. … [Read more...] about Let us honor our heroes and disgrace villains
እምዬ ምኒልክ የኢትዮጵያ መሐንዲስ!
አጼ ምኒልክ በሕይወት ዘመናቸው የሰሯቸውን ድንቅ ተግባራት በደማቅ ብእርና ብራና የተከተቡ ናቸው! 1835 ዓ.ም. -------------ወፍጮ (በ1835ዓም ገደማ የሸዋው ንጉሥ ሣህለሥላሴ ነበሩ በውሃ የሚሥራ ወፍጮ ያስተክሉት ሆኖም በደረሰባቸው ተቃውሞ ሳይሳካላቸው ቀረ:: ተቀውሞውን አሸንፈው ምኒልክ በ1893ዓም አዲስ ወፍጮ አስተከሉ) 1882 ዓ.ም. -------------ስልክ 1886 ዓ.ም. ------------ፖስታ 1886 ዓ.ም. ------------ባህር ዛፍ 1886 ዓ.ም. ------------ገንዘብ 1886 ዓ.ም. ----------የውሃ ቧንቧ 1887 ዓ.ም. -----------ጫማ 1887 ዓ.ም. --------------ድር 1887 ዓ.ም. -------------የሙዚቃ ት/ቤት 1887 ዓ.ም. ----------የፅህፈት መኪና 1889 ዓ.ም. … [Read more...] about እምዬ ምኒልክ የኢትዮጵያ መሐንዲስ!
ያለ ውክልና ግብር እየሰበሰበ ያለው ህወሓት ባዲስ የጀመረው የገቢ ግብር ሕይወት አጠፋ
አንዳች የሕዝብ ውክልና ሳይኖረው በተገንጣይ ነጻ አውጪ ስም ኢትዮጵያን በግፍ እየገዛ ያለው የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግምባር ህወሓት ሰሞኑን በአዲስ አበባ አነስተኛ ነጋዴዎች ላይ እየጣለ ያለው የግምት ገቢ ግብር ሕዝቡን አማርሯል ለሞትም ዳርጓል፡፡ አዲስ አድማስ ያተመው ዘገባ እንዲህ ይነበባል:- የአዲስ አበባ ገቢዎች ባለስልጣን ሰሞኑን በአነስተኛ ነጋዴዎች ላይ እየጣለ ያለው አዲሱ የግምት የገቢ ግብር ተመን ከፍተኛ መደናገጥን የፈጠረ ሲሆን በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ውስጥ ከዚሁ የቀን ገቢ ግምት ጋር በተያያዘ ምክንያት የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ የተጣለባቸውን የቀን ገቢ ግምት ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሮባቸው በድንገት ወድቀው ህይወታቸው ያለፈው አቶ አጎናፍር፤ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በሰፈር ውስጥ በከፈቷት የሸቀጣሸቀጥ ሱቅ ነበር … [Read more...] about ያለ ውክልና ግብር እየሰበሰበ ያለው ህወሓት ባዲስ የጀመረው የገቢ ግብር ሕይወት አጠፋ
ሁለቱ ዋርዲያዎች፤ ጆቤና ጻድቃን ገብረተንሳይ በባህር በር አጀንዳ
ከተወሰ ግዜ ወዲህ አበበ ተክለ ሃይማኖት እና ጻድቃን ስለ ባህር በር እና አካባቢያዊ ስጋቶች በኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሞች ብሎም ደህንነት ላይ ስለሚጋርጡት አደጋ አብዝተው ከመጻፍ አልፈው በቃለ ምልልስ ተጠቅመው ሃሳባቸውን እንድንሰማ እያደረጉን ነው። የሚጽፉትም በአማርኛ ቋንቋ መሆኑ ሌላው አዲስ ነገር ነው። ከመለስ ኩባንያው መንጋ ተሰንጥቀው እስከወጡበት ግዜ ድረስ ምንም አይነት ችግር ሲገጥማቸው ጽሁፍ የሚጽፉትም ይሁን ጉዳዩ ተደራሽ እንዲሆን የሚፈልጉት በትግርኛ ለትግራይ ህዝብ ብቻ ነበር። ይኽ የሚያሳየው ዛሬም ከቀረው የኢትዮጵያ ህዝብ አወራርደው ያልጨረሱት ነገር መኖሩን ዘግይቶም ቢሆን እንደገባቸው እንጅ ሌላ ጤናማ የሆነ አንድምታ ማዘሉን አይደለም። ጽሁፎቻቸው ቢሆኑ ግን ቃላት ከመደረት በቀር ቅንጣት ታክል ጭብጥ የሌለው፤ የአራተኛ ክፍል የህብረተሰብ ሳይንስ (የጂኦግራፊ) … [Read more...] about ሁለቱ ዋርዲያዎች፤ ጆቤና ጻድቃን ገብረተንሳይ በባህር በር አጀንዳ
ካየሁት ከማስታውሰው
ማስታወሻ ከቃኚው፤ ይህ የልዑል ራስ እምሩ ሃይለ ሥላሴ መፅሀፍ ቅኝት በቅድሚያ ጥቅምት 2004 ዓ/ም - ኖቬምበር 2011- በሌሎች ድረገፆች ላይ ለንባብ ቀርቧል። በዚህ ወቅት በጎልጉል ድረገፅ ጋዜጣ ላይ መቅረብ ያስፈለገበት ምክንያትም በቅርቡ ጎልጉል 'የኢትዮጵያ አርበኞች ውለታና የባንዳዎች ዕዳ' በሚል በግንቦት ወር ላይ አርበኞቻችንን ለመዘከር ባወጣው ፅሁፍ ራስ እምሩ ከ'ባንዳዎች' የስም ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ባስነሳው ውዝግብ ነው። ይህ ፅሁፍ/ቅኝት እዛ ውዝግብ ውስጥ አይገባም። ሆኖም ክቡር ልዑል ራስ እምሩ ሀገራችን ከነበረቻቸው ታላላቅና ስመጥር ኢትዮጵያውያን አርበኞቻችን አንዱ መሆናቸውን ቃኚው የሚያምንና እጅግም ከበሬታ ያለው በመሆኑ በህይወት ዘመናቸው ፅፈው የተዉልንን ማስታወሻ መመርመሩ መቃኘቱ ተገቢ መሆኑን ስላመነበት እነሆ የተከበረው የጎልጉል ድረገፅ ጋዜጣ ፈቃዱ … [Read more...] about ካየሁት ከማስታውሰው