• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እምዬ ምኒልክ የኢትዮጵያ መሐንዲስ!

July 12, 2017 09:35 pm by Editor 6 Comments

አጼ ምኒልክ በሕይወት ዘመናቸው የሰሯቸውን ድንቅ ተግባራት በደማቅ ብእርና ብራና የተከተቡ ናቸው!

1835 ዓ.ም. ————-ወፍጮ (በ1835ዓም ገደማ የሸዋው ንጉሥ ሣህለሥላሴ ነበሩ በውሃ የሚሥራ ወፍጮ ያስተክሉት ሆኖም በደረሰባቸው ተቃውሞ ሳይሳካላቸው ቀረ:: ተቀውሞውን አሸንፈው ምኒልክ በ1893ዓም አዲስ ወፍጮ አስተከሉ)
1882 ዓ.ም. ————-ስልክ
1886 ዓ.ም. ————ፖስታ
1886 ዓ.ም. ————ባህር ዛፍ
1886 ዓ.ም. ————ገንዘብ
1886 ዓ.ም. ———-የውሃ ቧንቧ
1887 ዓ.ም. ———–ጫማ
1887 ዓ.ም. ————–ድር
1887 ዓ.ም. ————-የሙዚቃ ት/ቤት
1887 ዓ.ም. ———-የፅህፈት መኪና
1889 ዓ.ም. ———-ኤሌክትሪክ
1889 ዓ.ም. —————ዘመናዊ ህክምና
1889 ዓ.ም. ————-ሲኒማ
1889 ዓ.ም. ————–የሙዚቃ ሸክላ
1889 ዓ.ም. ————-ቀይ መስቀል
1890 ዓ.ም. ———–ሆስፒታል
1893 ዓ.ም. ————-ባቡር
1893 ዓ.ም. ————-ብስክሌት
1896 ዓ.ም. ————-መንገድ
1897 ዓ.ም. —————ፍል ውሃ
1898 ዓ.ም. —————ባንክ
1898 ዓ.ም. ————-ሆቴል
1898 ዓ.ም. ————-ማተሚያ
1898 ዓ.ም. ————–ላስቲክ
1899 ዓ.ም. ————አራዊት ጥበቃ
1899 ዓ.ም. ———–የጥይት ፋብሪካ
1900 ዓ.ም. ————-ጋዜጣ
1900 ዓ.ም. ————አውቶሞቢል
1900 ዓ.ም. ———–የሚኒስትሮች ሹመት
1901 ዓ.ም. ———–ፖሊስ ሰራዊት
1904 ዓ.ም. ———የመድሃኒት መሸጫ ሱቅ

አጼ ምኒልክ የኢትዮጵያ መሐንዲስ!

ክብር ለቀደሙት አባቶቻችን!

ፍቅሩ ኪዳኔ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Politics Tagged With: Full Width Top, Middle Column

Reader Interactions

Comments

  1. Tadesse says

    July 13, 2017 01:16 pm at 1:16 pm

    It is nice,every body/the kings Teodros and Yohannes have done what was possible in their time too,I have never disliked any of our passed kings.

    Reply
  2. Getachew Selassie says

    July 15, 2017 10:01 pm at 10:01 pm

    አጼ፡ምኒልክ፡የተወለዱት፡በፈረንጆቹ፡አቆጣጠር፡ (Aug.17, 1844)
    ከሆነ፡የወፍጮው፡ቀን፡ልክ፡አይመጣም።

    Reply
    • Editor says

      July 16, 2017 11:28 am at 11:28 am

      Getachew Selassie

      ጉዳዩ እንደዚህ ነው:

      የሸዋው ንጉሥ ሣህለሥላሴ ነበሩ በ1835ዓም ገደማ በውሃ የሚሠራ ወፍጮ ያስተከሉት። ሆኖም ድርጊቱ የሠይጣን ሥራ ነው ብለው ቀሳውስት በመቃወማቻቸው እና በዚህ ወፍጮ የተፈጨውን የበላ የሰይጣን አገልጋይ ነው ብለው በመገዘታችው ወፍጮው ፈራርሶ ወደቀ። ቀጥሎም አጼ ቴዎድሮሰ ወፍጮ እንዲያስተክሉ ቢነገራቸውም “የሴቶቻችንን ክንድ ምን ልናደርግበት ነው?” ብለው ከለከሉ። አጼ ዮሐንስ ግን ጉዳዩ ጠቃሚ መሆኑን ተገንዝበው በጉዞ ላይ ፈጪ ሴቶችን ከማጓጓዝ የሚረዳን ነው ብለው ወፍጮ ለማስገባት ቢሞክሩም በሣህለሥላሴ የደረሰው ተቃውሞ በሳቸውም ላይ ደረሰባቸው። ሆኖም ማንኛውንም ተቃውሞና ውግዘት አሸንፈው ወፍጮን ያቋቋሙት ምኒልክ ናቸው።በአድዋ ዘመቻ ጊዜ ጓዙን ያበዛው የፈጪና የወፍጮ ጭነት መሆኑን ያስተዋሉት ምኒልክ በ1893ዓም በስቴቬኒ አማካኝነት ለራሳቸው ወፍጮ አስተከሉ። ወፍጮው የሚፈጨው በሰይጣን ሳይሆን በሰው መሆኑን ለማሳየት ምኒልክ ወፍጮው ቤት እየሄዱ በአስፈጪነት ተግባር ተካፋይ ሆኑ።ንጉሡ ግብር በሚያበሉበት ጊዜም መኳንንቱና ካህናቱ ሰይጣን በፈጨው ዱቄት የተሰራውን እንጀራ አንበላም ሲሉ ምኒልክ ደግሞ በእጅ በተፈጨ ዱቄት የተሰራውን አልበላም አሉ። ምክንያታቸውን ሲያስረዱም “…ፈጫዪቱ በምትፈጭበት ጊዜ ንፈጧ ሲመጣ ተናፍጣ ወዲያው ትፈጫለች ኩሷን ጠርጋ ወዲያው ትፈጫለች። . . . ለዚህ ነው በንፁህ ድንጋይ የተፈጨውን የመኪናን ዱቄት የምንወደው …” ብለው ነበር። ታሪኩ በዚህ አያበቃም በዱቄቱ አሁን “የፈረንጅ ዳቦ” የሚባለው እንዲሠራና እንዲሸጥ ያደረጉት እርሳቸው ናቸው። (ምንጭ: የጳውሎስ ኞኞ “አጤ ምኒልክ” ገጽ. 337-338)

      ለሰጡት አስተያየት ከልብ ለማመስገን እንወዳለን – እንደሚገባው አስተካክለናል። እዚህ ላይ ሁሉም አልሰፈረም እንጂ የእምዬ ምኒልክ ሥራ በበርካታ አንደኛዎች የተሞላ በመሆኑ ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይመስልም።

      የጎልጉል አርታኢ

      Reply
      • Getachew Selassie says

        July 26, 2017 05:58 pm at 5:58 pm

        ከልብ፡የመነጨውን፡ምስጋናዬን፡አቀርባለሁ።
        በጣም፡በጣም፡አድርጎ፡ነው፡የየዋህ፡ሃገሬ፡ሕዝብ፡
        ያሳቀኝ።
        አስተሳሰብ፡አኔም፡በመጠኑ፡ደርሶብኛል።
        ከተግባረዕድ፡ስመደብ፡ነፍሷን፡ይማረው፡ወላጅ፡
        እናቴ፡ዘር፡ልታሰድብ፡ነው፡ወይ?ብላ፡ተጨቃጭቀናል።
        ለዚህ፡እኮ፡ነው፡አገራችን፡በሳይንስና፡በቴክኖሎጂ፡
        ወደ፡ኋላ፡የቀረችው።
        ሰለ፡ጣፋጭ፡መልሳችሁ፡
        እግዚአብሔር፡ይስጥልኝ።

        Reply
  3. Mulugeta Andargie says

    September 1, 2017 09:50 pm at 9:50 pm

    ለመሆኑ የኔን ኮሜንት የት አደረሳችሁት??? ዴሞክራሲ እንደዚህ ነው???

    Reply
    • Editor says

      September 2, 2017 03:37 am at 3:37 am

      እዚህ ውስጥ ነው ያለው

      አርታኢ

      Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am
  • “የሀብት ምዝገባ መረጃው ለሕዝብ ክፍት ይደረግ “ December 13, 2022 10:30 am
  • የኢትዮጵያ ዓለምአቀፋዊ የሌብነት ደረጃ December 13, 2022 09:42 am
  • ለብረት አቅላጮች ለመሸጥ በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ስርቆት የ100 ሚሊዮን ብር ኪሳራ December 13, 2022 09:26 am
  • በትግራይ የሰላም ስምምነቱን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ እንደሚፈጸም ተገለጸ December 13, 2022 09:20 am
  • ከ30 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ሌብነት የተከሰሱት የደኅንነት መ/ቤት ሠራተኞች ክስ ተመሰረተ December 13, 2022 09:06 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule