• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እምዬ ምኒልክ የኢትዮጵያ መሐንዲስ!

July 12, 2017 09:35 pm by Editor 6 Comments

አጼ ምኒልክ በሕይወት ዘመናቸው የሰሯቸውን ድንቅ ተግባራት በደማቅ ብእርና ብራና የተከተቡ ናቸው!

1835 ዓ.ም. ————-ወፍጮ (በ1835ዓም ገደማ የሸዋው ንጉሥ ሣህለሥላሴ ነበሩ በውሃ የሚሥራ ወፍጮ ያስተክሉት ሆኖም በደረሰባቸው ተቃውሞ ሳይሳካላቸው ቀረ:: ተቀውሞውን አሸንፈው ምኒልክ በ1893ዓም አዲስ ወፍጮ አስተከሉ)
1882 ዓ.ም. ————-ስልክ
1886 ዓ.ም. ————ፖስታ
1886 ዓ.ም. ————ባህር ዛፍ
1886 ዓ.ም. ————ገንዘብ
1886 ዓ.ም. ———-የውሃ ቧንቧ
1887 ዓ.ም. ———–ጫማ
1887 ዓ.ም. ————–ድር
1887 ዓ.ም. ————-የሙዚቃ ት/ቤት
1887 ዓ.ም. ———-የፅህፈት መኪና
1889 ዓ.ም. ———-ኤሌክትሪክ
1889 ዓ.ም. —————ዘመናዊ ህክምና
1889 ዓ.ም. ————-ሲኒማ
1889 ዓ.ም. ————–የሙዚቃ ሸክላ
1889 ዓ.ም. ————-ቀይ መስቀል
1890 ዓ.ም. ———–ሆስፒታል
1893 ዓ.ም. ————-ባቡር
1893 ዓ.ም. ————-ብስክሌት
1896 ዓ.ም. ————-መንገድ
1897 ዓ.ም. —————ፍል ውሃ
1898 ዓ.ም. —————ባንክ
1898 ዓ.ም. ————-ሆቴል
1898 ዓ.ም. ————-ማተሚያ
1898 ዓ.ም. ————–ላስቲክ
1899 ዓ.ም. ————አራዊት ጥበቃ
1899 ዓ.ም. ———–የጥይት ፋብሪካ
1900 ዓ.ም. ————-ጋዜጣ
1900 ዓ.ም. ————አውቶሞቢል
1900 ዓ.ም. ———–የሚኒስትሮች ሹመት
1901 ዓ.ም. ———–ፖሊስ ሰራዊት
1904 ዓ.ም. ———የመድሃኒት መሸጫ ሱቅ

አጼ ምኒልክ የኢትዮጵያ መሐንዲስ!

ክብር ለቀደሙት አባቶቻችን!

ፍቅሩ ኪዳኔ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Politics Tagged With: Full Width Top, Middle Column

Reader Interactions

Comments

  1. Tadesse says

    July 13, 2017 01:16 pm at 1:16 pm

    It is nice,every body/the kings Teodros and Yohannes have done what was possible in their time too,I have never disliked any of our passed kings.

    Reply
  2. Getachew Selassie says

    July 15, 2017 10:01 pm at 10:01 pm

    አጼ፡ምኒልክ፡የተወለዱት፡በፈረንጆቹ፡አቆጣጠር፡ (Aug.17, 1844)
    ከሆነ፡የወፍጮው፡ቀን፡ልክ፡አይመጣም።

    Reply
    • Editor says

      July 16, 2017 11:28 am at 11:28 am

      Getachew Selassie

      ጉዳዩ እንደዚህ ነው:

      የሸዋው ንጉሥ ሣህለሥላሴ ነበሩ በ1835ዓም ገደማ በውሃ የሚሠራ ወፍጮ ያስተከሉት። ሆኖም ድርጊቱ የሠይጣን ሥራ ነው ብለው ቀሳውስት በመቃወማቻቸው እና በዚህ ወፍጮ የተፈጨውን የበላ የሰይጣን አገልጋይ ነው ብለው በመገዘታችው ወፍጮው ፈራርሶ ወደቀ። ቀጥሎም አጼ ቴዎድሮሰ ወፍጮ እንዲያስተክሉ ቢነገራቸውም “የሴቶቻችንን ክንድ ምን ልናደርግበት ነው?” ብለው ከለከሉ። አጼ ዮሐንስ ግን ጉዳዩ ጠቃሚ መሆኑን ተገንዝበው በጉዞ ላይ ፈጪ ሴቶችን ከማጓጓዝ የሚረዳን ነው ብለው ወፍጮ ለማስገባት ቢሞክሩም በሣህለሥላሴ የደረሰው ተቃውሞ በሳቸውም ላይ ደረሰባቸው። ሆኖም ማንኛውንም ተቃውሞና ውግዘት አሸንፈው ወፍጮን ያቋቋሙት ምኒልክ ናቸው።በአድዋ ዘመቻ ጊዜ ጓዙን ያበዛው የፈጪና የወፍጮ ጭነት መሆኑን ያስተዋሉት ምኒልክ በ1893ዓም በስቴቬኒ አማካኝነት ለራሳቸው ወፍጮ አስተከሉ። ወፍጮው የሚፈጨው በሰይጣን ሳይሆን በሰው መሆኑን ለማሳየት ምኒልክ ወፍጮው ቤት እየሄዱ በአስፈጪነት ተግባር ተካፋይ ሆኑ።ንጉሡ ግብር በሚያበሉበት ጊዜም መኳንንቱና ካህናቱ ሰይጣን በፈጨው ዱቄት የተሰራውን እንጀራ አንበላም ሲሉ ምኒልክ ደግሞ በእጅ በተፈጨ ዱቄት የተሰራውን አልበላም አሉ። ምክንያታቸውን ሲያስረዱም “…ፈጫዪቱ በምትፈጭበት ጊዜ ንፈጧ ሲመጣ ተናፍጣ ወዲያው ትፈጫለች ኩሷን ጠርጋ ወዲያው ትፈጫለች። . . . ለዚህ ነው በንፁህ ድንጋይ የተፈጨውን የመኪናን ዱቄት የምንወደው …” ብለው ነበር። ታሪኩ በዚህ አያበቃም በዱቄቱ አሁን “የፈረንጅ ዳቦ” የሚባለው እንዲሠራና እንዲሸጥ ያደረጉት እርሳቸው ናቸው። (ምንጭ: የጳውሎስ ኞኞ “አጤ ምኒልክ” ገጽ. 337-338)

      ለሰጡት አስተያየት ከልብ ለማመስገን እንወዳለን – እንደሚገባው አስተካክለናል። እዚህ ላይ ሁሉም አልሰፈረም እንጂ የእምዬ ምኒልክ ሥራ በበርካታ አንደኛዎች የተሞላ በመሆኑ ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይመስልም።

      የጎልጉል አርታኢ

      Reply
      • Getachew Selassie says

        July 26, 2017 05:58 pm at 5:58 pm

        ከልብ፡የመነጨውን፡ምስጋናዬን፡አቀርባለሁ።
        በጣም፡በጣም፡አድርጎ፡ነው፡የየዋህ፡ሃገሬ፡ሕዝብ፡
        ያሳቀኝ።
        አስተሳሰብ፡አኔም፡በመጠኑ፡ደርሶብኛል።
        ከተግባረዕድ፡ስመደብ፡ነፍሷን፡ይማረው፡ወላጅ፡
        እናቴ፡ዘር፡ልታሰድብ፡ነው፡ወይ?ብላ፡ተጨቃጭቀናል።
        ለዚህ፡እኮ፡ነው፡አገራችን፡በሳይንስና፡በቴክኖሎጂ፡
        ወደ፡ኋላ፡የቀረችው።
        ሰለ፡ጣፋጭ፡መልሳችሁ፡
        እግዚአብሔር፡ይስጥልኝ።

        Reply
  3. Mulugeta Andargie says

    September 1, 2017 09:50 pm at 9:50 pm

    ለመሆኑ የኔን ኮሜንት የት አደረሳችሁት??? ዴሞክራሲ እንደዚህ ነው???

    Reply
    • Editor says

      September 2, 2017 03:37 am at 3:37 am

      እዚህ ውስጥ ነው ያለው

      አርታኢ

      Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule