• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እምዬ ምኒልክ የኢትዮጵያ መሐንዲስ!

July 12, 2017 09:35 pm by Editor 6 Comments

አጼ ምኒልክ በሕይወት ዘመናቸው የሰሯቸውን ድንቅ ተግባራት በደማቅ ብእርና ብራና የተከተቡ ናቸው!

1835 ዓ.ም. ————-ወፍጮ (በ1835ዓም ገደማ የሸዋው ንጉሥ ሣህለሥላሴ ነበሩ በውሃ የሚሥራ ወፍጮ ያስተክሉት ሆኖም በደረሰባቸው ተቃውሞ ሳይሳካላቸው ቀረ:: ተቀውሞውን አሸንፈው ምኒልክ በ1893ዓም አዲስ ወፍጮ አስተከሉ)
1882 ዓ.ም. ————-ስልክ
1886 ዓ.ም. ————ፖስታ
1886 ዓ.ም. ————ባህር ዛፍ
1886 ዓ.ም. ————ገንዘብ
1886 ዓ.ም. ———-የውሃ ቧንቧ
1887 ዓ.ም. ———–ጫማ
1887 ዓ.ም. ————–ድር
1887 ዓ.ም. ————-የሙዚቃ ት/ቤት
1887 ዓ.ም. ———-የፅህፈት መኪና
1889 ዓ.ም. ———-ኤሌክትሪክ
1889 ዓ.ም. —————ዘመናዊ ህክምና
1889 ዓ.ም. ————-ሲኒማ
1889 ዓ.ም. ————–የሙዚቃ ሸክላ
1889 ዓ.ም. ————-ቀይ መስቀል
1890 ዓ.ም. ———–ሆስፒታል
1893 ዓ.ም. ————-ባቡር
1893 ዓ.ም. ————-ብስክሌት
1896 ዓ.ም. ————-መንገድ
1897 ዓ.ም. —————ፍል ውሃ
1898 ዓ.ም. —————ባንክ
1898 ዓ.ም. ————-ሆቴል
1898 ዓ.ም. ————-ማተሚያ
1898 ዓ.ም. ————–ላስቲክ
1899 ዓ.ም. ————አራዊት ጥበቃ
1899 ዓ.ም. ———–የጥይት ፋብሪካ
1900 ዓ.ም. ————-ጋዜጣ
1900 ዓ.ም. ————አውቶሞቢል
1900 ዓ.ም. ———–የሚኒስትሮች ሹመት
1901 ዓ.ም. ———–ፖሊስ ሰራዊት
1904 ዓ.ም. ———የመድሃኒት መሸጫ ሱቅ

አጼ ምኒልክ የኢትዮጵያ መሐንዲስ!

ክብር ለቀደሙት አባቶቻችን!

ፍቅሩ ኪዳኔ

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: News, Politics Tagged With: Full Width Top, Middle Column

Reader Interactions

Comments

  1. Tadesse says

    July 13, 2017 01:16 pm at 1:16 pm

    It is nice,every body/the kings Teodros and Yohannes have done what was possible in their time too,I have never disliked any of our passed kings.

    Reply
  2. Getachew Selassie says

    July 15, 2017 10:01 pm at 10:01 pm

    አጼ፡ምኒልክ፡የተወለዱት፡በፈረንጆቹ፡አቆጣጠር፡ (Aug.17, 1844)
    ከሆነ፡የወፍጮው፡ቀን፡ልክ፡አይመጣም።

    Reply
    • Editor says

      July 16, 2017 11:28 am at 11:28 am

      Getachew Selassie

      ጉዳዩ እንደዚህ ነው:

      የሸዋው ንጉሥ ሣህለሥላሴ ነበሩ በ1835ዓም ገደማ በውሃ የሚሠራ ወፍጮ ያስተከሉት። ሆኖም ድርጊቱ የሠይጣን ሥራ ነው ብለው ቀሳውስት በመቃወማቻቸው እና በዚህ ወፍጮ የተፈጨውን የበላ የሰይጣን አገልጋይ ነው ብለው በመገዘታችው ወፍጮው ፈራርሶ ወደቀ። ቀጥሎም አጼ ቴዎድሮሰ ወፍጮ እንዲያስተክሉ ቢነገራቸውም “የሴቶቻችንን ክንድ ምን ልናደርግበት ነው?” ብለው ከለከሉ። አጼ ዮሐንስ ግን ጉዳዩ ጠቃሚ መሆኑን ተገንዝበው በጉዞ ላይ ፈጪ ሴቶችን ከማጓጓዝ የሚረዳን ነው ብለው ወፍጮ ለማስገባት ቢሞክሩም በሣህለሥላሴ የደረሰው ተቃውሞ በሳቸውም ላይ ደረሰባቸው። ሆኖም ማንኛውንም ተቃውሞና ውግዘት አሸንፈው ወፍጮን ያቋቋሙት ምኒልክ ናቸው።በአድዋ ዘመቻ ጊዜ ጓዙን ያበዛው የፈጪና የወፍጮ ጭነት መሆኑን ያስተዋሉት ምኒልክ በ1893ዓም በስቴቬኒ አማካኝነት ለራሳቸው ወፍጮ አስተከሉ። ወፍጮው የሚፈጨው በሰይጣን ሳይሆን በሰው መሆኑን ለማሳየት ምኒልክ ወፍጮው ቤት እየሄዱ በአስፈጪነት ተግባር ተካፋይ ሆኑ።ንጉሡ ግብር በሚያበሉበት ጊዜም መኳንንቱና ካህናቱ ሰይጣን በፈጨው ዱቄት የተሰራውን እንጀራ አንበላም ሲሉ ምኒልክ ደግሞ በእጅ በተፈጨ ዱቄት የተሰራውን አልበላም አሉ። ምክንያታቸውን ሲያስረዱም “…ፈጫዪቱ በምትፈጭበት ጊዜ ንፈጧ ሲመጣ ተናፍጣ ወዲያው ትፈጫለች ኩሷን ጠርጋ ወዲያው ትፈጫለች። . . . ለዚህ ነው በንፁህ ድንጋይ የተፈጨውን የመኪናን ዱቄት የምንወደው …” ብለው ነበር። ታሪኩ በዚህ አያበቃም በዱቄቱ አሁን “የፈረንጅ ዳቦ” የሚባለው እንዲሠራና እንዲሸጥ ያደረጉት እርሳቸው ናቸው። (ምንጭ: የጳውሎስ ኞኞ “አጤ ምኒልክ” ገጽ. 337-338)

      ለሰጡት አስተያየት ከልብ ለማመስገን እንወዳለን – እንደሚገባው አስተካክለናል። እዚህ ላይ ሁሉም አልሰፈረም እንጂ የእምዬ ምኒልክ ሥራ በበርካታ አንደኛዎች የተሞላ በመሆኑ ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይመስልም።

      የጎልጉል አርታኢ

      Reply
      • Getachew Selassie says

        July 26, 2017 05:58 pm at 5:58 pm

        ከልብ፡የመነጨውን፡ምስጋናዬን፡አቀርባለሁ።
        በጣም፡በጣም፡አድርጎ፡ነው፡የየዋህ፡ሃገሬ፡ሕዝብ፡
        ያሳቀኝ።
        አስተሳሰብ፡አኔም፡በመጠኑ፡ደርሶብኛል።
        ከተግባረዕድ፡ስመደብ፡ነፍሷን፡ይማረው፡ወላጅ፡
        እናቴ፡ዘር፡ልታሰድብ፡ነው፡ወይ?ብላ፡ተጨቃጭቀናል።
        ለዚህ፡እኮ፡ነው፡አገራችን፡በሳይንስና፡በቴክኖሎጂ፡
        ወደ፡ኋላ፡የቀረችው።
        ሰለ፡ጣፋጭ፡መልሳችሁ፡
        እግዚአብሔር፡ይስጥልኝ።

        Reply
  3. Mulugeta Andargie says

    September 1, 2017 09:50 pm at 9:50 pm

    ለመሆኑ የኔን ኮሜንት የት አደረሳችሁት??? ዴሞክራሲ እንደዚህ ነው???

    Reply
    • Editor says

      September 2, 2017 03:37 am at 3:37 am

      እዚህ ውስጥ ነው ያለው

      አርታኢ

      Reply

Leave a Reply to Tadesse Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን ለማቋቋም የሚውል የ15 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ድጋፍ የዓለም ባንክ May 16, 2022 10:22 am
  • በአዲስ አበባ 1 ሺህ 98 የብሬን እና 2 ሺህ 162 የክላሽ ጥይት ተያዘ May 16, 2022 10:10 am
  • በአዲስ አበባ ከተማ በግለሰብ መኖሪያ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላርና የተለያዩ አገራት ገንዘቦች ተያዙ May 16, 2022 09:53 am
  • አገር አፍራሹ ትህነግ ለቀለብ፣ መድኃኒትና ሥራ ማስኬጃ 76 ቢሊዮን ብር ቀርጥፏል May 16, 2022 08:30 am
  • እየተባባሰ ከመጣው የማህበራዊ ሚዲያ አጭበርባሪዎች ዜጎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ተጠየቀ May 15, 2022 09:38 am
  • የትህነግና ሸኔ መሠልጠኛ የምትባለው ዩጋንዳ መከላከያ ሚ/ር ከኤታማዦር ሹሙ ጋር ተወያዩ May 13, 2022 09:55 am
  • በትግራይ የውጊያ ምልመላው ጉዳይ May 11, 2022 02:37 am
  • መከላከያ በተጨማሪ ድሮን፣ በሥልጠና፣ በዝግጅት ራሱን አብቅቷል May 11, 2022 01:35 am
  • ትህነግ ለሌላ ውጊያ እየተዘጋጀ ነው ተባለ May 10, 2022 01:04 pm
  • ኤርትራ 8 ሩስያ ሠራሽ ድሮኖችን ተረክባለች May 10, 2022 12:37 am
  • ሙስሊምና ክርስቲያን በአንድነት የሚያከብረው የአኾላሌ ባሕላዊ ጭፈራ May 9, 2022 01:46 pm
  • በወልዲያ ፋኖዎች ተመረቁ May 9, 2022 12:51 pm
  • “ሠራዊታችን ድልን በአስተማማኝ መልኩ ማምጣት በሚችል ቁመና ላይ” ጀኔራል ጌታቸው May 9, 2022 11:57 am
  • ዋጋው 64 ሚሊዮን ብር የሚሆን (16 ኪሎ) ሕገወጥ ወርቅ ተያዘ May 9, 2022 11:51 am
  • አብን ክርስቲያን ታደለን ለመጨረሻ ጊዜ አስጠነቀቀ፤ 10 አባላቱን አገደ May 9, 2022 08:58 am
  • ራሱ አቡክቶ፣ ራሱ አሟሽሾ፣ ራሱ ጋግሮ በሰዓት 460 እንጀራ የሚያወጣ ፈጠራ May 9, 2022 08:17 am
  • በህገ ወጥ መንገድ 19 ህጻናትን ሲያዘዋወሩ የነበሩ 6 ሴቶች ተያዙ May 8, 2022 12:39 am
  • በአርሲ ሙስሊሞች ለቤ/ክ ማሠሪያ 3 ሚሊዮን ብርና 20 የቀንድ ከብት ሰጡ May 6, 2022 09:35 am
  • በአዲስ አበባ የሚኖረው የትህነግ ደጋፊ ማንነት በማስረጃ May 4, 2022 11:04 pm
  • ሙስሊም ወንድማማች የቤ/ክ ዘራፊዎችን በቁጥጥር ሥር አዋሉ May 4, 2022 09:04 am
  • ከ6 ሺህ የዓሳ ጫጩት ወደ 80 ሺህ May 4, 2022 08:57 am
  • ተስፋቢሱ ቴድሮስ May 3, 2022 12:16 pm
  • ከሽፏል! April 6, 2022 11:58 am
  • “ሩሲያ ዩክሬይንን ወረረች” እየተባለ ስለሚነዛው ወሬ ጥቂት እውነታዎች March 8, 2022 11:30 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2022 · Goolgule