1) ያልተረጋገጠ መረጃ እያኘክ ትኩረትክን አትጣ። አሁንም ተወርረሃል! በርካታ ወገንህ በጨካኝ ኃይል ስር ነው። እየተዘረፈ፣ እየተጨፈጨፈ ነው። አቋም ያዝ። ጠላት ወርሮኛል ብለህ ተቆጣ! በሰበር ዜና ስሜትህን አታላላ! ሰበር ዜና አንተ እንድትታለን የሚለቀቅ አይደለም። ከሜዳ እንድትዘናጋ የሚሰራ አይደለም። ጠላት ይደንግጥበት፣ አንተ ተጨማሪ የማሸነፍ ወኔ ሰንቀህ ገስገስበት! 2) መጥፎ ነገር ሲኖር ከዚህም ከዛም ላይ አትበሳጭ፣ ተስፋ አትቁረጥ። መፅናት ብቻ ነው የሚያዋጣው። መቼም ቢሆን እናሸንፋለን ብለህ አቋም ያዝ። 3) ሕዝብ በረንዳህ አይደለም። በረንዳህን ብርድ ሲሆን ጥለኸው ትገባለህ። ፀሐይ ሲሆን ወጥተህ ትዘረጋበታለህ አይደል? ሕዝብ እንደዛ አይደለም። በክፉውም በበጎውም አብረኸው ሁን። ሲጠቃ ተስፋ ቆርጠህ፣ ተስፋ እያስቆረጥክ፣ ለጠላት የሚጠቅም ፕሮፖጋንዳ ስታሰራጭ … [Read more...] about ምን ታደርጋለህ መሰለህ?
Archives for August 2021
ጥቁር ውሃ ላይ አስጨርሶ፣ እንደገና የፈረጠጠው ጄኔራል ከበደ ፈቃዱ ማን ነው?
የህወሃቱ ታጋይ ጄ/ል ከበደ በ1988 ዓም የ31ኛ ክ/ጦር 3ኛ ብርጌድ ፓራ ኮማንዶ፣ የ1ኛ ሻለቃ አዛዥ ሆኖ ሰርቷል። በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ወቅት በ31ኛ ክ/ጦር ምክትል ብርጌድ አዛዥ ሆኖ አገልግሏል። በ1992 ዓም 35ኛ ክ/ጦር ስትፈጠር የ35ኛ ክ/ጦር 3ኛ ብርጌድ አዛዥ ሆኖ ተሹሟል። በ1997 ዓም ኮር የሚባለው አጀረጃጀት ፈርሶ ዕዝ የሚባል አደረጃጀት ሲቋቋም፣ ግለሰብ የ35ኛ ክ/ጦር ም/አዛዥ ቀጥሎም የ33ኛ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ሆኖ እስከ 2006 ዓ/ም ሠርቷል። በ2006 ዓ/ም እነ ጄኔራል አበባው ታደሰን ለማስወጣት በተደረገው ግምገማ፣ ግለሰቡ የአበባው አሽከር ነህ ተብሎ ተፈርጇል። ይህን ተከትሎም ከክፍለ ጦር አዛዥነቱ ተነስቶ፣ የዕዙ ማሰልጠኛ ት/ት ቤት አዛዥ ሆኖ ተመድቧል። የጡረታው ጊዜ ሲደርስ “ተጠቅሞ ይውጣ” ተባለና … [Read more...] about ጥቁር ውሃ ላይ አስጨርሶ፣ እንደገና የፈረጠጠው ጄኔራል ከበደ ፈቃዱ ማን ነው?