“Doing the same things and expecting different results is INSANITY” For the better part of 25 years we Ethiopians have watched as the TPLF has mutilated, killed, tortured, and destroyed our citizens and systematically torn apart our country. They have one sole mission, which is to completely and utterly destroy the country while propping up and developing Tigray. The evidence is quite clear for those who follow the goings on in the country that there is a clear systematic dismantling of … [Read more...] about “ETHIOPIA DOESN’T NEED ANY MORE TALKING”
Opinions
የኔ ሃሳብ
Cultural competence is a game changer for Ethiopians in the Diaspora
If you’re an Ethiopian, live, work, and do business in another culture, cultural intelligence is one of the key soft skills that you need to develop. With the opportunity to meet, interact, and work with diverse people comes the challenge to get along and succeed in what you do. This challenge is understandable. You may have extraordinary social intelligence when it comes to interacting and working with people who are within your native Ethiopian culture. You know the customs, beliefs, and … [Read more...] about Cultural competence is a game changer for Ethiopians in the Diaspora
አጽማቸውን የፈለሰው መላከ ብርሃን አድማሱ ከአምስቱ ዘመን ተጋድሎ በኋላ ክፍል አንድና ሁለት
የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውን እንመሰክራለን(ዮሐ 3፡11) ከዚህ በፊት በተከታታይ በወጡት ጦማሮች ተዋጊ ፋኖዎች በእነ በላይ ዘለቀ፣ መንገሻ ጀንበሬ፣ ራስ ሀይሉ በለው፣ በበዛብህ ነጋሽና ሌሎችም የየጦር መሪነት፤ አርበኞች ካህናት በእነ ሊቀጠበብት አድማሱ ጀንበሬ፣ መላከ ሰላም አለማየሁ ሻሾና ሌሎችም ካህናት አስተባባሪነት፤ በእነ ክቡር ሀዲስ አለማየሁ፣ ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴና ሎችም አርበኞች ደራስያን አስተማሪነትና ቀስቃሽነት እንደዚሁም በእነ ራስ ሀይሉ ተክለሃይማኖት የጦር አማካሪነትና የጣልያንን ምስጢር አውጪነት የተፈፀመውን የጦር ጀብዱና የተገኘውን ድል ጨልፌ አቅርቤአለሁ፡፡ በቀጣይ ጦማሮቼ ደግሞ ሊቀጠበብት አድማሱ ጀንበሬ ከድህረ ጦርነት በኋላ የፈፀሟቸውን ገድሎች ለማሳሰብ አቀርባለሁ፡፡ (የክፍል አንድ ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ ክፍል ሁለት ሙሉ ጽሁፍ … [Read more...] about አጽማቸውን የፈለሰው መላከ ብርሃን አድማሱ ከአምስቱ ዘመን ተጋድሎ በኋላ ክፍል አንድና ሁለት
AN OPEN LETTER TO THE ETHIOPIAN PEOPLE:
WHAT COURSE OF ACTION NOW WILL GIVE ALL ETHIOPIANS THE BEST SUSTAINABLE ENDING TO TPLF/EPRDF DOMINATION? Dear Ethiopian, We wish you a meaningful Ethiopian New Year, hoping that Ethiopians will join with us in finding an effective and sustainable solution to the crisis as we enter the New Year. We come to you as stakeholders who care about the future of all of us. We believe sustainable peace will not come until we value the humanity of all our people, putting humanity before ethnicity or any … [Read more...] about AN OPEN LETTER TO THE ETHIOPIAN PEOPLE:
ግድያ፣ ሥቃይና መፈናቀል በእኛ ይቁም!
ሰሞኑን የትግሬ ወያኔ ዘረኛ አገዛዝ አሰልጥኖ ጃዝ ባላቸው ቅልብ ነፍሰ ገዳዮቹ፣ በኦሮሞ እህት ወንድሞቻችን ላይ እያደረሰ ያለውን ግድያና ማፈናቀል፣ የዐማራ ኅልውና ለኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በጽኑ ያወግዛል። ይህ አንዱን ነገድ በሌላው ነገድ ላይ በማስነሳት፣ አንደኛው ሌላውን ከክልሌ ውጣ ማለት የወያኔ የሥልጣን ዘመን ማራዘሚያና ኢትዮጵያን የማፈራረሻ ስልቱ እንደሆነ፣ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ነኝ ብሎ የሚያምን ሁሉ ዐውቆ ፣ወያኔ ሆን ብሎ ከሚያጠምደው የራስ በራስ መጠፋፋት ተግባር ራሱን ሊቆጥብ ይገባል ብለን እናምናለን። ይህ ሰሞኑን ወያኔ ሆን ብሎ በሶማሌና በኦሮሞ ነገዶች መካከል የለኮሰው ብጥብጥ ፣ ከገጠመው ሕዝባዊ ቁጣና ተቃውሞ የሕዝቡን የትብብር እንቅስቃሴ ለማዳከምና ሕዝባዊ አመጹን በሚሻው መልኩ ለማጨናገፍ ፣ የትግሉን አቅጣጫ ለማሳትና የአገዛዙን ዕድሜ ለማራዘም ያጠመደው ወጥመድ … [Read more...] about ግድያ፣ ሥቃይና መፈናቀል በእኛ ይቁም!
ዝሆን ላይ የሚጮህ እብድ ውሻ ብቻ ነው! ህወሓትና ኢትዮጵያን የማፈራረስ ዓላማው!
የአዘጋጆቹ ማስታወሻ፤ ባለፉት ዓመታት ከህወሓት እየኮበለሉ የወጡ የቀድሞ አባላት በርካታ ናቸው። እንዳንዳቸው የሚወጡበት ምክንያት ቢኖራቸውም ህወሃትን በማጋለጥና ማንነቱን ለኢትዮጵያ ሕዝብ በማሳወቅ የአቶ ገብረመድኅን አርአያን ያህል ታላቅ ሥራ የሠራና መስዋዕትነት የከፈለ አለ ለማለት ያስቸግራል። አብዛኛዎቹ የቀድሞው አባላቱ የህወሓትን ምሥጢራዊ አሠራር እና እጅግ አረመኔያዊ ግፍ፤ ኤፈርት በኢትዮጵያ ሐብት ላይ የፈጸመውንና እስካሁንም እየፈጸመ ያለውን የኢኮኖሚ ግፍ፣ ዝርፊያ፣ ሌብነት፣ … የመሳሰሉ ጉዳዮች በአደባባይ ከመናገር ሲቆጠቡ ተስተውለዋል። አንዳንዶቹም በህወሓት ከፍተኛ አመራር ላይ የነበሩ የቀድሞ አባላት ቢሆኑም፤ ኤፈርትም ሲያስተዳድሩ የቆዩ ቢሆኑም ስለጉዳዩ ሲጠየቁ የሚሰጡት ምላሽ አባይ ጸሐዬ ወይም ስብሃት ነጋ ከሚሰጡት ምላሽ ያልተለየ ሆኖ ተገኝቷል። አቶ ገብረመድኅን … [Read more...] about ዝሆን ላይ የሚጮህ እብድ ውሻ ብቻ ነው! ህወሓትና ኢትዮጵያን የማፈራረስ ዓላማው!
መስከረም፣ መስከረም
ኢዮሃ አበባዬ / መስከረም ጠባዬ ኢዮሃ አበባዬ / መስከረም ጠባዬ ... የወራት ሁሉ ቁንጮ መስከረም። ግንቦት እሳት፣ ሰኔ ውኃ ነው። የኢትዮጵያ ምድር በእሳትና በውኃ ሳትጠመቅ እረፍት እና ልምላሜዋን አታጋራም። ከግንቦት ማብቂያ እስከ መስከረም መጀመሪያ ሦስት ወር ብቻ ቢሆንም፣ እስኪጠባ መጠበቁ ሦስት ዓመት ያስመስለዋል። የመከራ አንዱ ቀን እንደ ዘላለም ነው፤ እግሮቹም በብረት ሰንሰለት ከብደዋል። ደስታ ግን ክንፍ እንጂ እግር የለው። ግንቦት ድርቅና ብክነት ነው። መስከረም እረፍትና ልምላሜ። ወራት መኳንንት ቢሆኑ መስከረም ንጉሥ ነው። መስከረም ደጅ ያስጠናል። ደጁን ካልከፈተ፣ ፊት ከነሳ ጥቅምትን ማየት አይቻል። አስራ ሁለቱን ወር እንደ ምን ተንፏቆ የደረሰ፣ አምስት እና ስድስት ቀን ጨምሮ ደጅ ይጠናል፤ ራሱንና ጓዳውን እንዲያዘገጃጅ ይገደዳል። ይህን ያህል ርቀት ተጕዘው … [Read more...] about መስከረም፣ መስከረም
Open Letter to Columbia University Faculty and Students:
Dr Tedros Adhanom: A TPLF central committee member, a criminal who is leading the WHO will be a keynote speaker at the Columbia University World Leaders Forum to be held on September 19, 2017 at Casa Italiana, 1161 Amsterdam Ave., New York. Dr Tedros Adhanom has been and still is a member of a killing, torturous and genocidal regime that has perpetrated crimes against humanity in Ethiopia. For the past twenty-six years, a regime controlled by his party,the Tigrayan People’s Liberation Front … [Read more...] about Open Letter to Columbia University Faculty and Students:
Ethiopia: Addressing the alarming conflict in the border areas of Oromia National Regional State and Ethiopia’s Somali Regional State
Press Release (September 14, 2017) Your Excellences, The General Assembly of the United Nations United Nations Human Rights Council African Commission on Human and Peoples Rights The Subcommittee on Human Rights of the European Parliament Association for Human Rights in Ethiopia (AHRE) writes to draw your attention to the alarming conflict in the border areas of Oromia National Regional State and Ethiopia’s Somali Regional State that has led to grave violations of human rights; and to call … [Read more...] about Ethiopia: Addressing the alarming conflict in the border areas of Oromia National Regional State and Ethiopia’s Somali Regional State
Ethiopia Needs Its Elders and Trusted Leaders to Help Stop the Cycles of Violence and Revenge in Our Communities and to Bring Us Together!
FOR THE SAKE OF OUR CHILDREN! Ethiopia Needs Its Elders and Trusted Leaders to Help Stop the Cycles of Violence and Revenge in Our Communities and to Bring Us Together! Press Release Washington, D.C, September 14, 2017--We in the Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE) strongly condemn the horrific and inhumane murder of 32 or more Ethiopian civilians in the Somali and Oromo regions of Ethiopia. Shocking reports of unbelievable brutality and cruelty to the victims on both sides … [Read more...] about Ethiopia Needs Its Elders and Trusted Leaders to Help Stop the Cycles of Violence and Revenge in Our Communities and to Bring Us Together!










