* ኤርትራ በዚህ ወሳኝ ስብሰባ አለመገኘቷ ከባሕር ወንበዴዎች ጋር በተያያዘ ሊሆን እንደሚችል ተጠቆመ ከባሕር ላይ ዘረፋ እና ከስደተኞች ሕገ-ወጥ ዝውውር ጀምሮ እስከ ዓለም አቀፍ የመርከብ መስመሮች መስተጓጎል ድረስ፣ የዓለምን አንዱን እጅግ ስራ የበዛበት የውሃ አካል የሚያዋስኑ ሀገራት በፍጥነት እየተለዋወጡ ካሉ የባሕር ላይ ስጋቶች ቀድመው ለመገኘት የቅርብ ትብብር እያደረጉ ይገኛሉ። የባሕር ላይ ውጥረቶች በከፊል መካከለኛው ምስራቅ ላይ በግልጽ እየታዩ ባሉበት ባሁኑ ወቅት፣ የኢትዮጵያ፣ የየመን፣ የጅቡቲ እና የሶማሊያ የደህንነት ባለሥልጣናት ማንም ሀገር ለብቻው ሊወጣው ከማይችለው እያደገ ከመጣው ስጋት የቀይ ባሕርን እና የኤደን ባሕረ ሰላጤን እንዴት መጠበቅ እንደሚቻል የጋራ አሳሳቢ ጉዳይ ላይ ለመምከር በዚህ ሳምንት ናይሮቢ ውስጥ መሰብሰባቸውን የተባበሩት መንግሥታት … [Read more...] about ኢትዮጵያ ጨምሮ የቀይ ባሕር ሀገራት ቀጣናዊ ስጋቶች በመጨመራቸው የባሕር ትብብር ለማጠናከር ወሰኑ

