• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

Archives for March 2017

ከሩስያ በአሜሪካ የፖለቲካ ሂደት ጣልቃ ገብነት ምን እናነባለን?

March 31, 2017 12:29 am by Editor 2 Comments

ከሩስያ በአሜሪካ የፖለቲካ ሂደት ጣልቃ ገብነት ምን እናነባለን?

አሜሪካ ለሩስያ የፖለቲካ ተቀናቃኝ ናት። የአሜሪካ ርዕዮተ ዓለም ከሩስያ ርዕዮተ ዓለም የተለየ ነው። በአሜሪካ፤ ከሀገሪቱ የግለሰብ የሃሳብ የነፃነት የተነሳ፤ ከሀገራቸው ይልቅ ራሳቸውን የሚያስቀድሙ ሰዎችም በመንግሥት መዋቅርም ይሁን በንድግ ተግባሩ ውስጥ በኃላፊነት የሚገኙ አሉ። ይህ የግል አመለካከታቸው፣ የራሳቸው ከመሆኑም በላይ፤ በማንም ግለሰብ፤ የበላይ አለቃቸውም ሆነ ለነሱ ተጠያቂ በሆኑ ግለሰቦች ዘንድ፤ አያስገምታቸውም። በአንጻሩ፤ እንደሩስይ ባሉ የአምባገነኖችን የበላይነት በሚያመቻቹና በሚያሞግሱ ሀገራት፤ (ይህ አብዛኛውን በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን ያጠቃልላል። የኢትዮጵያውን የትግሬዎች ወገንተኛ ወራሪ ቡድንንም ይጨምራል።) ነዋሪዎቹ፤ ግለስብ ግለሰብነቱን አጥቶ፤ በገዥዎቹ ፍላጎት የሚተረጎም ማንነትን እንዲቀበሉ ስለሚገደዱ፤ የገዥዎቻቸው አገልጋዮች ናቸው ማለት ይቻላል። … [Read more...] about ከሩስያ በአሜሪካ የፖለቲካ ሂደት ጣልቃ ገብነት ምን እናነባለን?

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

“ፋሲል ከነማ” – የትውልድ ዓመጽ አርማ!

March 29, 2017 06:43 am by Editor 6 Comments

“ፋሲል ከነማ” – የትውልድ ዓመጽ አርማ!

“ቸቸላ” - በጎንደር የአማራ የልብ እሳት ማብረጃ ማማ!! ፋሲል ከነማ - ቶራ ቦራ! ማስታወሻ፤ ቶራ ቦራ አፍጋኒስታን ውስጥ ያለና ቢንላደን የሚደበቅባቸው ተራራዎችና የዋሻ ምሽጎች ናቸው። ፋሲል ከነማም የቶራ ቦራ ምሳሌ ነው። ቶራ ቦራ ብዙ ጊዜ ይደበደባል ግን ጉዳት አይደርስም። ቢደርስም ይህ ነው የሚባል አይደለም። ፋሲል ከነማም ምሽግ ነው! ቶራ ቦራ! በተቃራኒው ዱሮ ትልቅ የፖለቲካ ዋሻ የነበረው ቅዱስ ጊዮርጊስ ዛሬ ቶራ ቦራነቱ ቀርቶ ሜዳ ሆኗል። ማንም እንደፈለገ የሚፈነጭበት ግልብ ሜዳ! ሁሉም ባይሆኑም አስገራሚና ሊፋቅ የማይችል የምስረታ ታሪክ ያላቸው ክለቦች አሉን። አሁን አዲስ አበባ ስታዲየም የሚንከላወሱት ብቻ ሳይሆኑ በመላው አገሪቱ፣ በየሰፈሩ፣ በየከተማው ... ተቋቁመው የከሰሙት ክለቦች የምስረታ ታሪክ የሚያጠናው ቢገኝ ከቅሪላው ጀርባ ያለውን ጉዳይ … [Read more...] about “ፋሲል ከነማ” – የትውልድ ዓመጽ አርማ!

Filed Under: News, Social Tagged With: Full Width Top, Middle Column

የኢትዮጵያ ጉዳይ መጽሔት

March 28, 2017 07:50 am by Editor Leave a Comment

የኢትዮጵያ ጉዳይ መጽሔት

መጋቢት 2009 ዓ.ም ሦስተኛ ዓመት ቁጥር ፪ ዕትም የወያኔ አገዛዝና የካድሬዎቹ አስከፊ ተግባሮች ተገሎ የማያልቀው የአማራ ሕዝብ ስቃይና መከራ የዚህ ዘመን ኢትዮጵያዊነት የጎሳ ፖለቲካና መዘዙ በኢትዮጵያ ትርፍ የሌለው ልፋት ዴሞክራሲ የውሃ ሽታ የሆነባት አገር አመፅ በተግባር ሲተረጎም ሕገ-መንግሥቱ የተፃፈው ለማን ነው? ወዘተ ርዕሰጉዳዮችን በአማርኛና በእንግሊዝኛ በማካተት ታትሟል፤ መጽሔቱን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። … [Read more...] about የኢትዮጵያ ጉዳይ መጽሔት

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column

SILENCE IN THE FACE OF EVIL IS ITSELF EVIL

March 27, 2017 07:35 am by Editor Leave a Comment

SILENCE IN THE FACE OF EVIL IS ITSELF EVIL

"Silence in the face of evil is itself evil. God will not hold us guiltless. Not to speak is to speak. Not to act is to act." The quote is taken from Dietrich Bonhoeffer, a German Lutheran Pastor who participated in the resistance against Nazism;he was clearly saying do not sit back and tolerate evil.  We believe the quote is timely for all Ethiopians facing government-sponsored terrorism,especially during the current martial law. It has been six months since Ethiopians have been subjected to … [Read more...] about SILENCE IN THE FACE OF EVIL IS ITSELF EVIL

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Elias Wondimu the bridge builder

March 26, 2017 05:42 am by Editor 2 Comments

Elias Wondimu the bridge builder

Whenever and wherever he pauses to communicate, be it in interviews, friendly chats, academic discussions, or in speeches he delivers, Elias Wondimu returns to a common phrase: building bridges. It is like a mantra for him. For all his focus on bridges, he is not a civil engineer in the traditional sense of the word, but he an engineer of a different kind—one who builds bridges with words between generations, ideologies, continents: Elias Wondimu the bridge builder. On February 25, at the Army … [Read more...] about Elias Wondimu the bridge builder

Filed Under: Uncategorized Tagged With: Left Column

በህወሃት የታፈነው ድርቅ ወደ ረሃብ እያደገ ነው፤ ት/ቤቶች ተዘግተዋል!

March 25, 2017 03:18 am by Editor Leave a Comment

በህወሃት የታፈነው ድርቅ ወደ ረሃብ እያደገ ነው፤ ት/ቤቶች ተዘግተዋል!

የኢትዮጵያ ሶማሌ ዘጠኙም ዞኖች ሙሉ በሙሉ የድርቁ ሰለባ ሆነዋል! በክልሉ 437 የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ከድርቁ ጋር በተያያዘ ተዘግተዋል፤ 183,090 ተማሪዎች ትምህርታቸውን አቋርጠዋል! የእርስበርስ ዕልቂት ያሰጋል! የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሁለት ወራት ውስጥ ባወጣቸው ተከታታይ ሪፖርቶች ምስራቅ አፍሪካ የከፋ ድርቅ መከሰቱንና ዓለም የዕርዳታ እጆቹን ለአገራቱ እንዲዘረጋ በተከታታይ ሪፖርቶቹ ተማጽኗል፡፡ እንደ በዘገባው ከሆነ ድርቁ የከፋባቸው ተጠቃሽ አገራት ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ኬንያና ኢትዮጵያ ናቸው፡፡ ከኢትዮጵያ ውጭ የተጠቀሱት መንግሥታት ለዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ የዕርዳታ እጃቸውን በመዘርጋት፤ በተባበሩት መንግሥታት በኩል የአውሮጳ ህብረትና ሌሎች ለጋሾች በከፋ ድርቅ ላይ ለሚገኙት አገራት ዕርዳታ እየሰጡ ናቸው፡፡ በተባበሩት መንግስታት … [Read more...] about በህወሃት የታፈነው ድርቅ ወደ ረሃብ እያደገ ነው፤ ት/ቤቶች ተዘግተዋል!

Filed Under: News, Politics Tagged With: Full Width Top, Middle Column

African Journal of Science, Technology, Innovation and Development (AJSTID)

March 24, 2017 07:03 pm by Editor Leave a Comment

African Journal of Science, Technology, Innovation and Development (AJSTID)

Call for Papers: Mathematical Modelling: Concepts and Applications for Sustainable Development Deadline:  15 August, 2017 Background The challenge in mathematical modelling is “. . . not to produce the most comprehensive descriptive model but to produce the simplest possible model that incorporates the major features of the phenomenon of interest.” -Howard Emmons Mathematical modelling essentially involves utilizing mathematical principles and concepts to describe real world phenomena. The … [Read more...] about African Journal of Science, Technology, Innovation and Development (AJSTID)

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

80ኛው ዓመት የየካቲት 12 የሰማእታት ቀን ዝክረ-በዓል

March 24, 2017 05:20 am by Editor Leave a Comment

80ኛው ዓመት የየካቲት 12 የሰማእታት ቀን ዝክረ-በዓል

ጋዜጣዊ መግለጫ    በ1929 ዓ/ም ፋሺሽት ኢጣልያ 30000 ኢትዮጵያውያንን በአዲስ አበባ ከተማ በሶስት ቀኖች ውስጥ የጨፈጨፈችበት 80ኛ የየካቲት 12 ቀን ዝክረ-በዓል በዓለም-አቀፍ ደረጃ ተከብሯል። እስካሁን ለድርጅታችን በደረሰው ዜና መሠረት፤ በዓሉ በአዲስ አበባ፤ በዳላስ፤ በአትላንታ፤ በማያሚ፤ በኒውዮርክ፤ በዋሺንግተን ዲ.ሲ.፤ በሮም፤ በኮሎኝ፤ በአውሮራ፤ በቫንኩቨር፤ በቶሮንቶ፤ በሲያትል፤ በፕሪቶሪያና በስቶክሆልም ተከብሯል። የአከባበሩም ዘዴ በአብዛኛው በጸሎት ሲሆን፤ እንደ ዳላስ፤ ኒውዮርክ፤ ፕሪቶሪያና ሮም ባሉ ከተሞች በጉባኤ፤ እንዲሁም በዋሺንግተን ዲ.ሲ. በሰላማዊ ሰልፍ ተከናውኗል። ካጋጠሙት እጅግ የሚያበረታቱ ክስተቶች ውስጥ፤ ከፍ ያለ ምሥጋና የሚገባቸው የመገናኛ ብዙኃን ስለ ሰማእታቱ ቀን ሰፊ ግንዛቤ እንዲገኝ ያበረከቱት አስተዋጽኦ ነው። እነዚህም ቪ.ኦ.ኤ. … [Read more...] about 80ኛው ዓመት የየካቲት 12 የሰማእታት ቀን ዝክረ-በዓል

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column

የዳዊት ጠጠር!

March 24, 2017 05:11 am by Editor Leave a Comment

የዳዊት ጠጠር!

ሰዉ በሀገሩ እንደ ዜጋ እኩል ተወዳድሮ ለመኖር ከአንድ ብሔር መወለድ ወይንም በጥብቅ መዛመድ የቅድሚያ መመዘኛ ሲሆንበት፤ ወዶ ያላመጣዉ፣ ፈቅዶ ያልተዛመደዉ ብሄሩ የተፈጥሮ ዉበቱ ሳይሆን እርግማን ሲሆንበት፤ ተምሮ ማወቅ አዉቆ መጠየቁ፣ ለሀገሩ መቆርቆሩ በቅን ሳይታይለት ቀርቶ መጨረሻዉ እድለኛ ከሆነ ማዕከላዊ አለያም ቅሊንጦ መግባትና ሰዉሰራሽ ሲኦልን ማየት ማሳረግያዉ ሲሆን በለስ ያልቀናዉ ደግሞ በዚች ምድር የመኖርያ ቀኑ በአንባገነኑ ስርዓት ሲወሰንለት፤ አፈር ገፍቶ ለፍቶ ግሮ ጥሮ ሳይማር ያስተማረዉን ማህበረሰብ በዉቀቱ ለማገልገል በአምስት ለአንድ መጠርነፍ ግዴታ ሲሆንበት፤ በተወለደበት ሀገር እንደ ሁለተኛ ዜጋ መታየት፣ በገዛ ሃገሩ ባዕድ መሆንን፣ ተወዳድሮ ማሸነፍ ሳይቻል ሲቀር ስደትን አማራጭ የሌለዉ መፍትሄ አድርጎ ለመዉሰድ ይገደዳል ይሰደዳልም፡፡ እውነተኛ መግቢያ ባታገኝም … [Read more...] about የዳዊት ጠጠር!

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

በአድዋ ጦርነት ኤርትራውያን ለምን ከጣልያን ጎን ተሰለፉ?

March 23, 2017 01:05 am by Editor 2 Comments

በአድዋ ጦርነት ኤርትራውያን ለምን ከጣልያን ጎን ተሰለፉ?

አጼ ዮሓንስ ብቻ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ኤርትራውያንን ጨፍጭፈው ነበር- የታሪክ ማስረጃዎች የዘንድሮው የአድዋ በዓል አከባበር ከፍተኛ ጽንፍ የታየበት ነበር። ከፊሉ በዓሉን በድምቀት ሲያከብር ከፊሉ ደግሞ ሲያወግዝ ውሏል። የተለያዩ አመለካከቶች በማህበራዊ ሚድያዊ ቢታዩም፣ የዘንድሮው የአድዋ በዓል አከባበር ለየት ያለና በርካታ ውይይቶች የተካሄዱበት ነበር። በተለያዩ ወገኖች ሲነሳ የነበረው አንዱ ነጥብ "የኤርትራውያን ከጣልያን ሰራዊት ጎን በተለይም ከጀነራል አልበርቶኒ ጦር ጋር አብሮ ኢትዮጵያን መውጋት” የሚለው ምክንያት የጎደለው ሀሳብ ነበር። እርግጥ ነው ኤርትራውያን ከጣልያን ሰራዊት ጋር አብረው ነበር። ግን ለምን? መልሱ የህልውና ጥያቄ የመኖርና ያለመኖር ጥያቄ ስለነበር ነበር። እንዲህ ላብራራው የኣጼ ዮሓንስና የራስ አሉላ ግፍ (genocide) በኤርትራውያን ላይ በቀድሞ … [Read more...] about በአድዋ ጦርነት ኤርትራውያን ለምን ከጣልያን ጎን ተሰለፉ?

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column

  • Page 1
  • Page 2
  • Page 3
  • Page 4
  • Next Page »

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am
  • Rusted screws, metal spikes and plastic rubbish: the horrific sexual violence used against Tigray’s women July 4, 2025 01:48 am
  • በሞርሞን ቤ/ክ ዕርዳታ የኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ማምለኪያ ሥፍራ አገኘች July 2, 2025 01:28 pm
  • የበረከት ስምዖን “አየር ላይ ትዕይንት” አየር ላይ ተበተነ July 2, 2025 01:24 am
  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm
  • የተመሠረተው የፋኖ አደረጃጀት ዋነኛ ዓላማው ድርድር መሆኑ ተነገረ May 14, 2025 11:07 pm
  • ከፍተኛ የፋኖ አመራሮች መገደላቸው ተነገረ May 6, 2025 10:40 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule