በሚሰራበት የአዋሳ ከተማ አዳሬ ጠቅላላ ሆስፒታል ዶክተር ኤልያስ ጉልማ የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስትና የልብ ምርመራና ህክምና ባለሙያ ሆኖ ከማገልገሉ ባለፈ በደቡብ ዕዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል በተደራቢነት ያገለግላል፡፡ ሃገርን በማትተካው እናት የሚመስላት ዶክተር ኤሊያስ እናት ስትቸገር ማየት ህመሙ ከባድ እንደሆነ በመግለጽ ሃገሬ የሆነችልኝ ከቃልም ከአድራጎትም በላይ በመሆኑ ሁለንተናዬን አሳልፌ ለመሰጠት ዝጉጁ ነኝ ብሏል፡፡ በዱር በገደል ውድ ህይወቱን እየሰዋ ሃገር ለሚያቆመው የመከላከያ ሃይል መላው ህዝባችን ተከፍሎ የማያልቅ ብድር አለበትም ብሎ ያምናል ዶ/ር ኤልያስ፡፡ በተለይም በአሁኑ ሰዓት እናት ሃገር ኢትዮጵያ የገጠሟትን ችግሮች ለመፍታት አድረን ለመገኘት የምንሳሳላትን ነፍስ እየሰጠ ትውልድ የሚያስቀጥለውን የመከላከያ ሃይል መርዳትና በምንችለው ሁሉ አብሮነታችንን መግለፅ … [Read more...] about የአንድ ዓመት ደመወዙን ለመከላከያ ሰራዊት የለገሰው ዶክተር