• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

Archives for November 2013

የትምህርት ተቋማት የእውቀት ወይስ የፖለቲካ ሜዳ!?

November 30, 2013 12:31 am by Editor Leave a Comment

የትምህርት ተቋማት የእውቀት ወይስ የፖለቲካ ሜዳ!?

ትምህርት ዜጎችን ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ በመቅረጽ ለራሳቸው፣ ለማህበረሰባቸውና ለሃገራቸው ጠቃሚ ዜጋ እንዲሆኑ የሚያግዝ የእውቀት ማሸጋገርያ ስልት ነው፡፡ ዛሬ በስልጣኔ የገሰገሱ የአለም ሀገራት የዕድገታቸው ዋነኛ መነሻ ትምህርት ምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ነው። ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ የአገልግሎት ፓኬጅም ሆነ ሌሎች የኢኮኖሚ ዘርፎች በዘመናዊ አኳሃን እንዲመነደጉ ከተፈለገ በተግባር የታገዘ፣ ፈጠራና ክህሎትን የሚያዳብር ጥራት ያለው ትምህርት እጅግ ወሳኝ ነው፡፡ የትምህርት መሰረት በኢትዮጵያ ውስጥ መጣል ከጀመረ ከመቶ ዓመታት በላይ የተቆጠረ ሲሆን ከሁለተኛው አለም ጦርነት በፊት ትምህርት የሚሰጠው በመንግስትና በሃይማኖት ተቋማት ዙርያ ለአስተዳደራዊ ክህሎት፣ ለቀኖናና ለሃይማኖት እውቀት ሲባል እንደነበረ ጥናቶች ይገልጻሉ፡፡ ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በኋላ የአፄ ሃይለ ስላሴ ስርዓት … [Read more...] about የትምህርት ተቋማት የእውቀት ወይስ የፖለቲካ ሜዳ!?

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column

Death and rape rife in Saudi Arabia as xenophobia against Ethiopians turns bloodier

November 29, 2013 08:44 pm by Editor Leave a Comment

Death and rape rife in Saudi Arabia as xenophobia against Ethiopians turns bloodier

Editor's Note: with this news report, Getahune Bekele, also sent us a picture of an Ethiopian woman drenched in blood while lying on the ground. The picture is highly graphic and may offend and/or trigger sensitive viewers and is not recommended for viewing by persons under the age of 18. We emphatically advice our readers to view it at their own discretion. Please click here. “Take the money and even my luggage but please don’t rape me and I implore you, don’t take my life…” an Ethiopian … [Read more...] about Death and rape rife in Saudi Arabia as xenophobia against Ethiopians turns bloodier

Filed Under: Politics Tagged With: Left Column

እጅ-ለጅ!

November 28, 2013 06:43 pm by Editor Leave a Comment

እጅ-ለጅ!

የፊት ጉዱን ረስቶ፣ ከረሀብ መትረፉን፣ የሙሴን ውለታ የእናት ጡት ነካሽ ልጅ፣ ፈርዖን በእስራኤል፣ ክንዱን አበረታ! መሄጃ ያጣህ ዕለት፣ ኢትዮጵያ አትርፋልህ፣ ዕምነትህ እንዳትጠፋ! ስማን እንጂ ሳውዲ፣ አንተም እንደፈርዖን፣ ታዋርዳት ገባህ፣  አገሬን በይፋ? ደግ እናት ነበረች፣ አንጀቷ የሚራራ፣ እግዚአብሔርን ፈሪ ኢትዮጵያ አገሬ፣ እንግዳ ተቀባይ፣ የሰው ልጅ አፍቅሪ አቅፋ የምትደብቅ፣ የተሰደደውን፣ ላትሰጥ ላባራሪ “ዕድሜ” ለወያኔ፣ ዛሬ ግን ቀን ጥሏት፣ ለጆቿ ተርበው፣ ሆኑ ጦም አዳሪ። አይ ስምንተኛው ሺ፣ የዘመን ጎዶሎ፣ ያመጣብን ጣጣ አንተም ቀን አልፎልህ፣ አሽከርና ገረድ፣ ከኢትዮጵያ ታስመጣ? እሱስ እሺ ይሁን፣ ምነዋ መርሳትህ፣ ያቺን ክፉ ዘመን ጌዜው ተለዋውጦ፣ እኛም ለአንድ እንጀራ፣ በእጅህ ላይ ሲጥለን። ዕምነትክን ረስተኸው፣ ትዕዛዙን ጥሰህ፣ … [Read more...] about እጅ-ለጅ!

Filed Under: Literature Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

ሕገ ወጥ ስደተኛ (illegal immigrant)

November 28, 2013 06:05 am by Editor 1 Comment

ሕገ ወጥ ስደተኛ (illegal immigrant)

ምን ማለት ነው እሱ ወዳጀ፤ ይሄ ሕገ ወጥ ስደተኛ ወዶ የሚሰደድ ከሌለ፤ ከሀገሩ የሚርቅ መከረኛ ነፍሱን ለማትረፍ የሻ ሰው፤ ይሸሻል እንጅ ባመራው እንግዳ አይደለ ወይ ጎብኚ፤ ፈቃድ ጠይቆ የሚገባው እስኪ ንገረኝ እባክህ፤ ለእናንተው መሐመድ ሰዎች ተቸግረው ለተሰደዱት፤ ከሀገራቸው ላለመሆን ሟች ቪዛ ተመቶላቸው ነበረ? ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ?    አሳልፋቹህ ስጡን ብለው፤ በጠላት ለሰይፍ ሲታሰቡ    ውሰዷቸው ተብለው ነበር? ወይስ ቤዛ ሆነ እርግቡ?    ውጡልን ተብለውስ ነበር? ፊቱን ነስቷቸው ሕዝቡ?    አንተ ግን ውለታ ቢሱ፤ አምላክ የማታውቅ የማትፈራ    የነፍስ ብለው የተጠጉትን፤ ለማምለጥ ከአጋንንት ጭፍራ    እያረድክ ፈነገልካቸው፤ ደፍረህ አርክሰህ በጠራራ    ይሄ ነው ላንተ ጽድቅ ማለት፤ ደም ጠጥቶ መስከር ግፍ ሥራ ከሰይፍህ … [Read more...] about ሕገ ወጥ ስደተኛ (illegal immigrant)

Filed Under: Literature

ሞት፣ ወያኔና “እኛ”

November 28, 2013 05:11 am by Editor Leave a Comment

ሞት፣ ወያኔና “እኛ”

የግፍ ጽዋው ሞልቶ፣ …… ሞልቶ፣….. ሞልቶ ፈሶ ሰው መባል በሰው፣ ስዕብናችን አሶ ከ'ጥናፍ- እስከ-አጥናፍ፣ ደማችን  “'ረክሶ’’፤ ውቅያኖስ፣ ባህሩን፣ ወንዙን አደፍርሶ እዩት ይ'ጣለላል፣ አስፋልቱን አልብሶ። ግን እኮ፣ …….. እንኳ’ ደም ውኃ ፈሶ፣ አይቀርም ይዘገያል እንጂ፣ በሰፈሩት ቁና፣ መሰፈር አይቀርም:: '' ዓለም የም'ጠፋው፣ ሰይጣናዊ  ምግባር  በሚፈጽሙ  ሳይሆን፤ ምንም ሳያደርጉ ቀጭ ብለው በሚመለከቷቸው ሰዎች ነው።" /አልበርት አነስታየን/ እናም  የምድርን የሰቆቃና የሞት አይነት ሁሉ እያስከፈሉን፣ ኢትዮጵያንና  ኢትዮጵያዊያንን እያጠፉ ያሉት፣ ወያኔ/ሻአቢያ፣ ሳውዲ አረቢያ/ አረቦች፣ ምእራቡ ዓለም፣ ወይም ሌላ ሳይሆን፣ እኛ እራሳችን ቁጭ ብለን የምንመለከተው ወይም ለታይታ የምንታይው፣ ኢትዮጵያዊያኖች ነን። እኛ ነን….. በሀያ አንደኛው ክፍለ ዘመን … [Read more...] about ሞት፣ ወያኔና “እኛ”

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

“አቤቱ እንዳንጠፋ አድነን”

November 27, 2013 10:13 am by Editor Leave a Comment

“አቤቱ እንዳንጠፋ አድነን”

የርዕሰ አድባረት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰሜን አሜሪካ በሳውዲ አረቢያ ባለው በኢትዮጵያውያ ወገኖቻችን ላይ በሚደርሠው ኢሰብዓዊ አሣዛኝና ዓሠቃቂ  መከራና ሞት እንቃወማለን:: (የመግለጫውን ሙሉ ቃል ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) … [Read more...] about “አቤቱ እንዳንጠፋ አድነን”

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

ሁለተኛ ዙር ሰልፍ በኑረንበርግ ጀርመን

November 27, 2013 10:04 am by Editor Leave a Comment

ሁለተኛ ዙር ሰልፍ በኑረንበርግ ጀርመን

እ.ኤ.አ. ቅዳሜ ኖቬምበር 23, 2013 ዓ.ም. በጀርመን ኑረንበርግ ከተማ የኢትዮጵያ ህዝብ አብዮታዊ ፓርቲ ኢሕአፓ ያዘጋጀው ሰልፍ ተካሄደ።በቅርቡ የሳዑድ አረቢያ መንግስትና ዜጎች በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸሙትን እና አሁንም እየፈፀሙ የሚገኘውን ዘግናኝና ኢሰብዓዊ ድርጊት ለማውገዝ ቁጥራቸው ከ400 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ የጀርመን ከተሞች የተገኙ ሲሆን በዕለቱ በኢትዮጵያውያን ላይ ይፈፀም የነበረውን ዘግናኝ ድርጊቶች ፎቶ የያዙ በራሪ ወረቀቶችን በመበተን ኢትዮጵያውያን የሚገኙበትን አሰቃቂ ሁኔታ ለአለማቀፍ ማህበረሰብ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራም ተሰርቷል። ከዚህ ጎን ለጎን የወያኔ አስተዳደር በቅርቡ ሰማያዊ ፓርቲ ይህንን የሳዑዲ መንግስትን ድርጊት ለማውገዝ በአዲስ አበባ የጠራውን ሰልፍ በኃይል መበተኑን የሰልፉ ታዳሚዎች በተለያዩ መፈክሮች የተቃወሙት ሲሆን በሰልፉ … [Read more...] about ሁለተኛ ዙር ሰልፍ በኑረንበርግ ጀርመን

Filed Under: Opinions

ተዋርደን አንቀርም!!!

November 27, 2013 09:46 am by Editor Leave a Comment

ተዋርደን አንቀርም!!!

ሳውዲ አረቢያ በዜጎቻችን ላይ እያደረሰች ያለውን ግፍና በደል በሰላማዊ ሰልፍ ለመቃወም ፓርቲያችን በወሰነው መሰረት ለሚመለከተው ክፍል አሳውቀን ነበር፡፡ መቸም ህዝባችን በጭቆና ውስጥ ስለኖረ በመብቱና በግዴታው መሀል ያለውን ድንበር በውል ካለመረዳቱ የተነሳ ሰልፉ እንዲደረግ ስለመፈቀዱ በተደጋጋሚ ስንጠየቅ ነበር፡፡ ህጉ የሚለው ግን ማስፈቀድ ሳይሆን ማሳወቅ ብቻ ነው፡፡ በተቃራኒው መንግስት በተለያዩ ጉዳዮች ሳቢያ በእለቱ ለሰላማዊ ሰልፉ የደህንነት ከለላ መስጠት የማይችልበት ሁኔታ ከገጠመው ሰልፉን ለጠራው አካል ችግሩን ገልጾ ቀኑ እንዲተላለፍለት ይጠይቃል፡፡ በመሆኑም ይህን መሰል ጥያቄ ከሚመለከተው መስሪያ ቤት ለፓርቲያችን ባለመቅረቡ በሙሉ ልብ ቅድመ-ዝግጅት ማድረጉን ተያያዝን፡፡ ሁሌም ቢሆን መንግስት ሰበብ ፈልጎ ሊወነጅለንና ከመስመር ሊያስወጣን እንደሚፈልግ በሚገባ እናውቃለንና … [Read more...] about ተዋርደን አንቀርም!!!

Filed Under: News Tagged With: Full Width Top, Middle Column

በሳውዲ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰው ሰቆቃ ቀጥሏል

November 27, 2013 08:58 am by Editor Leave a Comment

በሳውዲ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰው ሰቆቃ ቀጥሏል

ሪያድ አሚራ ኑራ ዩኒቨርስቲ በሚገኝ ጊዜያዊ መጠለያ ሜዳ ላይ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና በሳውዲ ፖሊሶች መሃከል በተነሳ ግጭት አንዲት ነፍሰጡር ኢትዮጵያዊት በአውቶብስ ተገጭታ ህይወቷ አለፈ። ሪያድ መንፉሃ እየተባለ ከሚጠራ አካባቢ ሰሞኑንን በሳውዲ ፖሊሶች ታፍሰው ከከተማይቱ 120 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ወደ ምትገኝ፡ በተለምዶ ሚንዛህሚያ እየተባለ የሚጠራ እስርቤት ተወስደው ከነበሩ 10 ሺህ ኢትዮጵያውያን መሃከል ግማሽ ያህሉ በ17 አውቶብስ ተጭነው ማምሻውን ሪያድ ከተማ አሚራ ኑራ እየተባለ የሚጠራ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ላይ መጣላቸውን ተከትሎ ከባድ ሁከት መቀስቀሱን ከሪያድ የሚደርሱ መረጃዎች ያመለክታሉ። ይህን ተከትሎ በዩኒቨርስቲው ግቢ ውስጥ በኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች እና በሳውዲ ፖሊሶች መሃከል ከባድ ግጭት መከሰቱን የሚገልጹት እነዚህ ምንጮች አዲት ነፍሰጡር ሴት ከድንጋይ ውርወራው … [Read more...] about በሳውዲ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰው ሰቆቃ ቀጥሏል

Filed Under: Uncategorized Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Photoshopping the good doctor

November 26, 2013 07:34 am by Editor Leave a Comment

Photoshopping the good doctor

According to Tigrai on line web site that published it the good Dr. is welcoming our deportees from Saudi Arabia. As you can see there are lots of problems with this assertion. It just looks like the people he is welcoming don’t seem to be aware of the presence of such a high ranking official, the future Prime Minister in their midst.  The good Dr. seems to have landed from out of nowhere. Is it possible he was in charge of keeping the line moving in an orderly manner, if so does he moonlight as … [Read more...] about Photoshopping the good doctor

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column

  • Page 1
  • Page 2
  • Page 3
  • …
  • Page 6
  • Next Page »

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ቤተሰቦች አስከሬን መውሰድ እንደሚችሉ ተነገረ January 14, 2021 06:48 pm
  • ስብሃት፤ “ከሞትን ቆይተናል፤ … አሁን የቀብር ሥነ-ስርዓታችን” እየተፈጸመ ነው January 14, 2021 01:37 pm
  • “ተመልሰን እንነሳለን” ያሉት ህወሓቶች ተመልሰው ወደማይነሱበት ተሸኙ January 13, 2021 01:12 pm
  • አፋር ነፃ አውጪ (ኡጉጉሙን) ለመጠቀም የታቀደው የህወሃት ሤራ ከሽፏል January 13, 2021 01:10 pm
  • ህወሃትን ወደ ጅቡቲ ለማሻገር ሲሰሩ የነበሩ የአፋር ታጣቂዎች በሰላም ወደ ክልሉ ገቡ January 13, 2021 06:47 am
  • በታህሳስ ወር ብቻ ከ344 ሚሊየን ብር በላይ የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ January 13, 2021 06:10 am
  • የብልፅግና ፓርቲ ቀጣይ ፈተና ምን ሊሆን ይችላል? January 13, 2021 04:10 am
  • ለትምህርት እንዲሆነን January 11, 2021 01:20 pm
  • “ከተቀበሩበት የጃርት ጉድጓድ ነው ያወጣናቸው” መቶ አለቃ ስዩም ቱርቦ January 11, 2021 12:11 pm
  • የተደመሰሱና በቁጥጥር ሥር የዋሉ የወንበዴው አባላት ይፋ ሆነ January 7, 2021 01:16 pm
  • ዐቢይና መኮንኖቹ በመቀሌ፤ “ድሉ የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው” December 13, 2020 02:36 pm
  • ወንበዴው ህወሓት ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ዘርፎ በውጭ አገራት ባንኮች አስቀምጧል December 8, 2020 01:05 am
  • ማይካድራ – የትህነግ የዘር ማጥፋት ጥግ ቋሚ ምስክር December 8, 2020 12:57 am
  • የወልቃይት ጠገዴ እናቶች ሰቆቃ ሲታወስ December 8, 2020 12:50 am
  • የደብረጽዮን ዋሻ December 7, 2020 11:30 pm
  • ባለ ከዘራው ኮሎኔል December 7, 2020 05:15 pm
  • ሰላማዊ ሕይወት በማይጨው December 7, 2020 04:12 pm
  • ተጠርጣሪ የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊሶች የመያዣ ትዕዛዝ ወጣባቸው December 7, 2020 11:46 am
  • ከ3 ሺህ በላይ ተተኳሽ ጥይቶች በወልዲያ ጉምሩክ ሊያሳልፉ የሞከሩ 4 ግለሰቦች ተያዙ! December 7, 2020 11:18 am
  • ወንበዴዎቹ ይጠቀሙባቸው የነበሩ ተሽከርካሪዎችና የግል ሰነዶቻቸው ተያዙ December 7, 2020 10:50 am
  • ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ በሶማሌ ክልል ተመሠረተ December 7, 2020 10:31 am
  • የኦነግ ሸኔ አባላትን ዕድሜ ለማሳጠር የጂፒኤስ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ እየዋለ ነው December 7, 2020 12:38 am
  • የቆሰሉ ወታደሮች በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጎበኙ December 6, 2020 11:41 pm
  • “ከዚህ በኋላ ይዘን እንታገላለን እንጂ ሠጥተን አንጠይቅም” ኮሎኔል ደመቀ December 2, 2020 12:24 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2021 · Goolgule