• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

አራቱ ወንድማማች የኢትዮጵያ ዘማቾች

September 4, 2021 01:36 pm by Editor Leave a Comment

አራቱ የጋሽ ኑር ልጆች እኛ እያለን ሀገር አትፈርስም ብለው ብርሸለቆ ማሰልጠኛ ገብተው ወታደራዊ ስልጠና እየወሰዱ ይገኛሉ፤  ወንድማማቾቹ ቃሲም ኑር፣ ኤዳሶ ኑር፣ ታጁ ኑር እና ዘይኑ ኑር ይባላሉ።

አራቱ ወንድማማቾች ጁንታው ሀገር ሊበትን ቢያስብም እኛ የኢትዮጵያ ልጆች እያለን ይህ እንዴት ይሆናል ብለው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር በአንድነት መዝመት እንዳለባቸው ተነጋግረውና መክረው ስልጠናቸውን በሚገባ እየተከታተሉ እንደሚገኙ በሥፍራው ለሚገኙት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘጋቢዎች ነግረዋቸዋል።

አባታቸው ጋሽ ኑር 11 ወንድ ልጆች እና 6 ሴት ልጆች አሏቸው። ወደማሰልጠኛው የገቡት አራቱ ወንድማማቾች “አባታችን በሀገር ፍቅር ስሜት እና ወኔ ነው አንጾ ያሳደገን። በዚህም ምክንያት አገር ጥሪ ስታቀርብ መርቆና በአባገዳዎች አስመርቆ ሸኝቶናል” ነው ያሉት ሰልጣኞቹ የኢትዮጵያ ወታደሮች።

“ጁንታውን ሳንቀብር ደግሞ ወደቤታችን አንመለስም” ብለዋል ወንድማማቾቹ።

ወንድማማቾቹ ሀገር አፈርሳለሁ ብሎ የመጣ እራሱ ይፈርሳል እንጂ ኢትዮጵያ በልጆቿ ጸንታ ትኖራለች የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል።

“ወራሪውን እዚሁ ቀብረን የትግራይን ህዝብ ነጻ እናወጣለን” – የአማራ ልዩ ሀይልና ፋኖ

ለመላው ኢትዮጵያውያን ጠላት የሆነውን ወራሪ አሸባሪ ትህነግ በገባባት አካባቢዎች በመቅበር የትግራይን ወገን ጭምር ነጻ ለማውጣት እንደሚፋለሙ በደብረ ዘቢጥ ግምባር የተሰለፉ የአማራ ልዩ ሀይልና ፋኖ አስታወቁ።

የፋኖ አባል የሆነው ወጣት ታደለ አምባቸው በተለይ ለአዲስ ዘመን ባስተላለፈው መልዕክት፤ ያለበት የደብረ ዘቢጥ ግምበር ከባድ ውጊያ የተካሄደበት ቢሆንም ወኔና እልህ በተሞላበት ሀይል ጠላት ድል መደረጉን አስታውቋል።

ድሉ ገና እንደሚቀጥልና አሸባሪውን ለማጥፋት መሽጎበት እስከነበረው ቆላ ተንቤይ ድረስ ተጉዞ የትግራይን ህዝብ ነጻ ለማውጣት ፍላጎት እንዳለው ጠቁሟል።

ጠላትን ለማጥፋት የተሰለፈው ሁሉም ኢትዮጵያዊ አገራዊ ተልዕኮውን በሚገባ እየተወጣ ነው የሚለው ወጣት ታደለ፤ የአማራ ፋኖ ከሌሎች የሰራዊቱ አባላት ጋር በመሆን በታላቅ ወኔና ጀብድ ጠላትን እየተፋለመ መሆኑን አስታውቋል። ጠላትን በመቅበር የጭቆና ቀንበር የተጫነበትን የትግራይ ህዝብ ጭምር ነጻ እናወጣለን ብሏል።

የአማራ ልዩ ሀይል አባል ረዳት ሳጅን ሀብታሙ ደርሶ በበኩሉ፤ ከጠላት ሀይል ጋር በሚደረገው ፍልሚያ የመከላከያ ሰራዊቱ፣ ልዩ ሀይሉ፤ የሚሊሻ አባላትና ፋኖ ጥምረት ውጤታማ መሆኑን አመልክቷል። (ኢ ፕ ድ)

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Filed Under: Middle Column, News Tagged With: endf, ethiopian defesne force, operation dismantle tplf

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
Copyright © 2026 · Goolgule