ኢትዮጰያ በተለያዩ ጊዜያት ከውሰጥም ከውጪም በሚነሱ ጠላቶች ፈተና ቢገጥማትም በድል የምትሻገርና በየዘመኑ ጀግና የምታፈራ የጀግኖች ሀገር መሆኗን የኅብረተሰባዊት ኢትዮጵያ ወደር የሌለው ጀግንነት ሜዳይ ተሸላሚ ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ ሀብተማርያም ተናገሩ። ጀግንነት በኢትዮጵያውያን ደም ውስጥ ያለ ከአባት እናቶቻችን የወረስነው ዕሴታችን ነው ብለዋል። ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ ሀብተማርያም ኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት ኢትዮጰያ በተለያዩ ጊዜያት ከውሰጥም ከውጪም በሚነሱ ጠላቶች ምክንያት የተለያዩ ጦርነቶችን አድርጋለች። በእንደዚህ ፈታኝ ጊዜያት ህዝቡ ወደጦር ግንባር የሚሄደው ተለምኖ ሳይሆን ሀገሬ ስትወረር ቁጭ ብዬ አለይም በማለት በራሱ ፍላጎትና ተነሳሽነት በነቂስ በመውጣት ተካፍሎ ብዙ አኩሪ የጀግንነት ታሪኮችን የፈጸመና እየፈጸመ ያለ ነው ብለዋል። ወጣቱ … [Read more...] about “ኢትዮጵያ በየዘመኑ ጀግና የምታፈራ የጀግኖች ሀገር ናት” ጀግናው ጀነራል ተስፋዬ ሀብተማርያም