• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

አዜብ መስፍን በቁም እስር ላይ ነች

November 28, 2017 11:32 pm by Editor 3 Comments

  • የጉዞ ዕገዳ እንደ ተጣለባት ይነገራል

ከሰሞኑ የህወሓት የሥልጣን ሽኩቻ ጋር በተያያዘ የነደብረጽዮን ቡድን አዜብ መስፍንን ከማንኛውም የፓርቲ ሥልጣን ካገዳት በኋላ በቁም እስር ላይ እንደምትገኝ ለጎልጉል የደረሰው መረጃ ያመለክታል። የጉዞ ዕገዳም ተጥሎባታል።

ከህወሓት በተሰጠው መግለጫ ለመረዳት እንደሚቻለው የአዜብ ጉዳይ በዕገዳ ቆይቶ በቀጣይ የሚታይ ቢሆንም ዕገዳው በራሱ የቁም እስር እንደሆነ መረጃው ይጠቁማል። አዜብ የኤፈርት ዋና ኃላፊ እንደመሆኗ በቀጣይ ከዚያ ሥልጣኗ ጋር በተያያዘ ውሳኔ ቢሰጥ የሚያመጣው ተቀጣጣይ ውጤት እየታሰበበት ያለ ጉዳይ እንደሆነ የደረሰን መረጃ ያስረዳል። ከዚህ የቁም እስር ጋር በተያያዘ አዜብ የጉዞ ዕገዳ እንደተጣለባት ተጠቁሟል።

መለስ የሞተ ጊዜ የትግራይ ተገንጣይ ቡድን ዋና “ወንበዴ” የሆነው ስብሃት ነጋ “የግለሰብ ሌጋሲ የሚባል የለም፤ ሌጋሲ የድርጅት ነው” ባለው መሠረት ባሁኑ ጊዜ የመለስን “ሌጋሲ” በ“ስብሃት ሌጋሲ” ለመተካት ከፍተኛ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛል። የህወሓት ስብሰባ ሳይጠናቀቅ ለኤፈርት ቅርብ የሆኑት አዜብ መስፍንና በየነ ምክሩ መባረራቸው ይፋ መሆኑ የነስብሃት ቡድን የፖለቲካውን ሙቀት የሚለካበት መሣሪያ ሆኖ ተወስዷል። በቀጣይ ስብሃት ከኤፈርት ኃላፊነቱ ተነስቶ በአዜብ የተተካበትን የፖለቲካ ቁማር የሚበቀልበት ይሆናል እየተባለ ይጠበቃል። የፖለቲካውን መዘውር ለማጥበቅ የኢኮኖሚ ድጋፍ ስለሚያስፈልግ ኤፈርትን በስልት በቁጥጥር ሥር ማዋል የነስብሃት ቡድን ወሳኝ ሥራ ይሆናል። ከዚህ ጋር ተያይዞ አዜብን የሚጠብቃት የቁም ይሁን የቂሊንጦ እስር አብሮ የሚወሰን ይሆናል።

በባሏ ትግሬ የሆነችው አዜብ “ጎላ” መስፍን ባለፈው ከሚሚ ስብሃቱ ጋር ባደረገችው ቃለ ምልልስ ህወሓት ቢለቃት “ሃፍታም” እንደምትሆን የገለጸች ሲሆን ይህንንም “ሃፍት” ጉሊት በመቸርቸር መልሳ እንደምታገኘው መግልጽዋ አይዘነጋም። (ፎቶዎቹ ከማህበራዊ ገጾች የተገኙ ሲሆን ተቆራኝተው የተሠሩት በጎልጉል ነው)


ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው። ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን።

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News Tagged With: Full Width Top, Middle Column

Reader Interactions

Comments

  1. Ezira says

    November 29, 2017 11:36 pm at 11:36 pm

    1ኛ – ለአርስቱ የተጠቀማችሁበትን ፎቶ ወድጀዋለሁ በተለይም ቸርቻሪ የሆነቸው አዜብ መስፍንን ሳያት ሳቂን መቆጣጠር ነው ያቃተኝ።
    የዓመቱ አስቂና አስደማሚ ፎቶ ብየዋለሁ እናመሥግናለን ጎልጉሎች።
    2ኛ – በባላቸውም ሆነ በሚስቶቻው ትግሬ የሆኑ ግን ብዙ ናቸው – ወዳቂዋ እመቤት አዜብ ጎላ የመጀመሪይዋ ብትሆንም ቀጣዩ ደግሞ
    ዶ/ር ፀጋዬ አራርሶ ሳይሆን አይቀርም። እንዲያውም ዶ/ር ፀጋይ አራርሶ ሲምልም ሁሉ ትግሬ ሚስቱን በማሰብ እስኪመስል “ትብለፅ
    ትሙት እያለ መሆኑን በአካባቢው የሚገኙ ውስጥ አዋቂዎች ሹክ ብለውናል። ዓለም ተሹዓተ አለ ትግሬ ቂ ቂ ቂ ቂ

    Reply
  2. Mulugeta Andargie says

    December 1, 2017 02:24 am at 2:24 am

    ሰዎች!! አራርሳ ስልጣን ላይ ተቆናጧል እንዴ?? ከሆነ ንገሩን!!!

    Reply
  3. aradw says

    December 1, 2017 08:24 pm at 8:24 pm

    Mr. Ezira:

    Sometime we say thing that is not related in any way. Using the platform for personal advantage is not cool. The person you mentioned I know him closely and also from his participations in diaspora medias. Here we are talking about dictatorial politics, oppression of Melese mafia group and Azeb’s participation and share of politics and power. Please do not mix family life with ethnic politics There are a lot us who are intermarried across ethnic lines. I have two grown up kids from mixed marriage. I also come from the same mixed marriage as an Ethiopian. This has to do with, love, marriage and family. What Tsegay ሲምልም ሁሉ ትግሬ ሚስቱን በማሰብ እስኪመስል “ትብለፅ is only a sign of love and no more than that. This reminds me Abera Mola’s song with kirar called Tizita where he talks about the lyrics and says, no body in the world swears by his lover except in this country (Ethiopia) and he gives example of Almaz Timut, Abera yimut and I can add Tibeleth Timut . In a place where I was born and raised this is very common sign of love and family. Mr Ezira, please put your politics aside and say something serious and important and if you do not have, it is better not to . I am not hear to defend Tsegay he is very very capable to do, but I can not tolerate a hurtful, hateful comments that absolutely useless for what we are discussing here. We are here to see something useful that takes us out from the tyranny of TPLF to a free and democratic Ethiopia. Please reserve your self from comments that hurt individuals and also divide us more than bring us closer.

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am
  • Rusted screws, metal spikes and plastic rubbish: the horrific sexual violence used against Tigray’s women July 4, 2025 01:48 am
  • በሞርሞን ቤ/ክ ዕርዳታ የኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ማምለኪያ ሥፍራ አገኘች July 2, 2025 01:28 pm
  • የበረከት ስምዖን “አየር ላይ ትዕይንት” አየር ላይ ተበተነ July 2, 2025 01:24 am
  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm
  • የተመሠረተው የፋኖ አደረጃጀት ዋነኛ ዓላማው ድርድር መሆኑ ተነገረ May 14, 2025 11:07 pm
  • ከፍተኛ የፋኖ አመራሮች መገደላቸው ተነገረ May 6, 2025 10:40 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule