• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

በጁባ የተበጣጠሰው የጁንታው የሽብር መረብ

August 19, 2021 01:48 am by Editor Leave a Comment

ኢትዮጵያ ባለብዙ ጀግኖች ሃገር ናት ኢትዮጵያ ሃገራችን ኢትዮጵያ በሰላም ማስከበር ተግባር ከ1951 በኮርያ የጀመረው የሰላም አምባሳደርነት  በሩዋንዳ በኮንጎ በቡርንዲ በላይቤርያ በዳርፉር በአብዬ በሱማሊያ እና ደቡብ ሱዳን ሰላም ላጡ ህዝብ ሰላምን አስፍኖ ለተራበው አጉርሶ ለተጠማው አጠጥቶ ዛሬም በአለም አደባባይ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ብሎ ለሰላም ተመራጭ የሆነ ሃይል የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ነው።

ታድያ ዛሬም በቡዙ ሺዎች የሚቆጠር የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በአለም ሰላም ማስከበር ላይ ተሰማርቶ በጀግንነትና በቁርጠኝነት እየሰራ ይገኛል።

ይህንን በከፍታ ማማ ላይ ያለ ሠራዊትን ሊነቀንቁት አስበው በደቡብ ሱዳን ጁባ የሚገኝውን የ13ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃን ላይ ደም ለማፋሰስ የሽብር ተግባር ለመፈፀምና የኢትዮጵያ ሃገራችንን ገፅታ ለማበላሸት ልባቸው በተንኮል ያበጠ ቀልባቸው በራቃቸው  በብሄር ፓለቲካ አይናቸው የታወረ ጥቂት የጁንታው ተላላኪዎች ያሰቡት ሳይሳካ በጥበብ በተመራ የአመራር ብስለት ዳግም ህልማቸው ቅዠት ሆኖባቸው ወደ ደቡብ ሱዳን መጠለያ ካምፕ ፔስታላቸውን አንጠልጥለው ተሸኝተዋል።

ይህንን የሽብር ቡድን በህዕቡ ሲመሩና ሲያስተባብሩ የነበሩ

1- ኮ/ል ገብረ መድህን

2- ኮ/ል ፀጋዬ አብርሃ

3- ኮ/ል ካህሳይ መረሳ

4- ሌ /ኮ ይርጋ

5- ሌ/ኮ ፍተሃነገስት አብርሃ

6- ሌ/ኮ ገብረሚካኤል ለማ

7- ሌ/ኮ ተስፋዬ አሰፋ

8- ሌ/ኮ ደስታ ሃይሉ

9- ሻለቃ ተስፋዬ ዘነበ

10- ሻምበል አደራ ከብዙ በጥቂቱ እነዚህ የትግራይ ተወላጆች የጁንታው ተላላኪዎች ያሰቡት የሽብር ተግባር አልተሳካም ።

ካሰቧቸው የሽብር ተግባራት የሻለቃው ዋና አዛዥ ብ/ጀኔራል መለስ ይግዛው ላይ ጥቃት መሰንዘር የኢትዮጵያን የሆኑትን ድንቅ እና የሰላም አምባሳደር ልጆችዋን እርስ በርስ እንዲጠራጠርና አንዱ በአንዱ ላይ እንዲነሳ ማድረግ የሰራዊቱን ምግብ በመበከል ሰራዊቱ እንዲያልቅ ማድረግ ሰራዊቱ በሚያደርጋችው የግዳጅ ስምሪቶች እንከን እንዲገጥመውና ብቃት እንደሌለው አሳንሶ ለማሳየት መሞከር  ይህንን ሁሉ የተንኮል ድራቸውን ታድያ አስቀድሞ ያወቀው የሻለቃው አመራርና አባላት የሃገራችን ክብርና ዝና በእናት ጡት ነካሾች ጥቂት የጁንታው የሽብር ማስፈፀምያ የትግራይ ተወላጆች እንዳይፈፅሙት ቀንና ለሊት በመከታተል ምንም ያሰቡት ሳይሳካላቸው ትጥቅና ወታደራዊ ማቴሪያል ቁጭ አድርገው እኛው ስንጠብቀው ወደነበረው የስደተኛ ካምፕ ካርቶን ፔስታል ማዳበርያ አንጠልጥለው ገብተዋል።

እኛ በትግራይ ምድር እንወለድ እንጅ ውስጣችን ያለው ኢትዮጵያዊነት ነው ያሉ 20 የኢትዮጵያ አምባሳደሮች የትግራይ ተወላጆች ወደሚወድዋት ሃገራቸው ለመጎዝ በናፍቆት እየተጠባበቁ ነው። (ፋሲል የኔዓለም)

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Filed Under: Middle Column, Politics Tagged With: ethiopian terrorists, operation dismantle tplf, south sudan, tplf terrorist

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • የመካነ ኢየሱስ ሕንጻ የጠራራ ፀሐይ ወግና “የብሌን ሠራዊት” በችሎት ደጃፍ August 5, 2026 02:35 am
  • ለሱዳንና ኤርትራ ሲከራከሩ የነበሩት አበባው ባለመመረጣቸው “በጣም ተድጃለሁ” አሉ June 26, 2026 12:29 am
  • “ትህነግ ወደ ዓለምአቀፍ ወንጀለኛነትና አሸባሪነት እየተምዘገዘገ ነው” June 25, 2026 01:00 am
  • አሜሪካ በሕገወጡ ትህነግ አመራሮች ላይ ጠንካራ የቪዛ እገዳ ጣለ June 18, 2026 10:29 am
  • እንደ ሌሊት ወፏ የሚንቀሳቀሰው ኢህአፓ/ትብብር   June 18, 2026 09:36 am
  • የታርጋ ጫጫታ June 15, 2026 05:16 pm
  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
Copyright © 2026 · Goolgule