በ2001ዓም ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሰህ” በሚል ርዕስ የጻፉት ድንቅ ጽሁፍ የያዘው መልዕክት በዚህ አዲስ ዓመትም ትልቅ ትርጉም ያለው ሆኖ ስላገኘነው “ያለ ምንም ደም አዲስ ዓመትን” በማለት ርዕስ ሰጥተነው እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ በርዕሱ ላይ ላካሄድነው መጠነኛ ለውጥ ኃላፊነቱን እንወስዳለን፡፡ የሰሞኑ መልካም ምኞች የሚመስል ስሜት የምንለዋወጠው “እንኳን አደረሰሽ (አደረሰህ)” በመባባል ነው። ከየት ተነስተን ወዴት እንደደረስን ግን አናውቅም። ምኞቱ የሚገልጸው ሁላችንም በአንድነት ወደተሻለ ደረጃ መሸጋገራችንን ይመስላል፤ እውነቱ ግን ሁላችንም በአንድነት ቁልቁል ወርደናል። “… ጋሼ ማረኝ ማረኝ፤ ጋሼ ማረኝ ማረኝ ዶሮ ብር አወጣች እኔን ሥጋ አማረኝ! …” ተብሎ የተዘፈነበት ጊዜ መቶ ዓመት ሊሆነው ነው፤ ዛሬ እኛ ምን ብለን ልንዘፍን … [Read more...] about “ያለ ምንም ደም አዲስ ዓመትን”
Left Column
The Death of Meles Zenawi and the Challenges of Establishing Strong Democratic Institutions in Ethiopia
The passing away of the late Prime Minister Meles Zenawi has once again brought the absence of strong institutions in Ethiopia to the spotlight. Though Meles Zenaw is responsible for masterminding a very radical ideology that has made the Ethiopian political market murky and unpredictable, his sudden departure has gripped the nation causing credible concern including to his detractors. This is mainly due to the fact that the country has not departed from its totalitarian past and political power … [Read more...] about The Death of Meles Zenawi and the Challenges of Establishing Strong Democratic Institutions in Ethiopia