• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ጠ/ሚ/ር አብይ “የወልቃይት ኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል”

April 20, 2018 11:13 am by Editor 5 Comments

  • “እኛ ትግሬ አንጠላም፣ እነሱ ግን አሁም ያሳድዱናል። ለምን ያሳድዱናል?” የወልቃይት አማራ ማንነት ኮሚቴ

በመቀሌ ንግግር ከፍተኛ አቧራ ያስነሳውን የወልቃይትን ጉዳይ ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ከኮሚቴው አባላት ጋር በመነጋገር መቁዋጫ አድርጎለታል።

በቅድሚያ ጎንደር ላይ ባደረገው ንግር ይህንን ብሎ ነበር፤

“የወልቃይትን ጉዳይ በተመለከተ በህግ አግባብ ሊፈታ እንደሚችል ህዝቡ ማመን አለበት። ህገ መንግስቱ ይህን ጉዳይ ሊፈታ ይችላል። በቀጣይም ከወልቃይት ኮሚቴዎች ጋር ውይይት አደርጋለሁ ብለዋል፤ጠቅላይ ሚኒስትሩ። በመወያየት ያሉ ጥያቄዎች መመለስ እንችላለን። ዋናው ነገር በዚህ ሂደት ውስጥ ሀይል የተቀላቀለበት እና ወደ ቁርሾ በሚያስገባ መንገድ መሆን እንደሌለበት ህዝቡ ሊያውቅ ይገባል”።

(ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጎንደር ሲገቡ ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ)

ከማህበራዊ ድረገጽ በተገኘ መረጃ ደገሞ ከወልቃይት ኮሚቴ አባላት ጋር ሲነጋገር ይህንን ማለቱ ተዘግቧል፤ “የጎንደር ሕዝብ አኩርፎብሃል አትሂድ ተብዬ ነበር። ቢበዛ ቆንጥጦ ቢያስተምረኝ ነው ብየ መጥቻለሁ”።

ጌታችው ሽፈራው ደግሞ ከተሰብሳቢዎቹ የተገኘ መረጃ ያለውን በዚህ መልኩ አቀናብሮታል፤

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል

ዶ/ር አብይ አቶ አታላይ ዛፌን፣ጌታቸው አደመን፣ ተሻገር ወ/ሚካኤልና ወረታው አዛናውን ጠርቶ አናግሯል። የኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል።

በውይይቱ ወቅት አቶ አታላይ ዛፌ “ወንድ ልጅ ራሱን ይዞ ያለቀሰበት ጊዜ ቢኖር እርስዎ መቀሌ ላይ በወልቃይት ጉዳይ ከተናገሩ በኋላ ነው። ወልቃይት ብዙ ስቃይ ይፈፀማል። በአማርኛችን እንኳ መዝፈን አንችልም። አስከሬን በወጉ መቅበር አንችልም። አሁንም በወልቃይት ጉዳይ እስር ቤት የሚገኙ አሉ። በወልቃይት ጉዳይ 9 ወጣቶች በቅርቡ ተከሰዋል። እኛ ትግሬ አንጠላም፣ እነሱ ግን አሁም ያሳድዱናል። ለምን ያሳድዱናል? የወልቃይትን ጥያቄ ያነሳው ዲያስፖራ አይደለም። ዳያስፖራም ቢሆን ከባህር አሳ፣ ከኮንቴነር ሞት ተርፎ የተሰደደ ወገናችን ነው፣ ሲሞት አስከሬኑ ታሽጎ የሚላክልን ወገናችን ነው። ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱልም እንፈልጋለን። ነገር ግን እኛ በዳያስፖራ አንመራም” ሲል ለዶ/ር አብይ ቅሬታውን አቅርቧል።

ዶ/ር አብይም ወደፊት ከኮሚቴዎቹ ጋር እንደሚወያይ፣ መቀሌ የመለሰው ጥያቄ ከማንነት ጋር በቀጥታ የተገናኘ ሳይሆን አንድ ሰው “ዳያስፖራ እያፋጀን ነው” ብሎ ለጠየቀው ጥያቄ እንደሆነ ገልፆላቸዋል። “የወልቃይት ጉዳይ በእኔ በአንድ ሰው፣ በስብብሰባ አዳራሽ የሚፈታ አይደለም” እንዳለም ታውቋል።

(መረጃዎቹ ከተስሳቢዎቹ የተገኙ ናቸው)

ህወሓት/ኢህአዴግ “ፓርላማ” ባለው ስብስብ በሶማሊያ የሞቱት ወገኖቻችን ስንት እንደሆኑ እንዲነገር ለሞተው መለስ ዜናዊ ጥያቄ ሲቀርብለት ፓርላማው የመጠየቅ መብት እንደሌለውና ማንም እንደማያገባው በእብሪት መናገሩ የሚረሳ አይደለም። ከዚህም ሌላ በምርጫ 1997 ለሞቱት ሰዎች ይቅርታ ትጠይቃለህ ወይ በማለት የቢቢሲ ሃርድ ቶክ ጋዜጠኛ ስቲፈን ሳኩር ሲጠይቀው እብሪተኛው መለስ ሰው ስለሞተ አዝናለሁ፤ ተጣርቶ እስኪታወቅ ግን ይቅርታ አልጠይቅም ማለቱ የሚዘነጋ አይደለም።

ጎልጉል፥ የድረገጽ ጋዜጣ

(መግቢያ ፎቶ፤ ሪፖርተር)

 

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Politics Tagged With: abiy, Full Width Top, gondar, Middle Column, wolkayit

Reader Interactions

Comments

  1. Mulugeta Andargie says

    April 21, 2018 03:39 am at 3:39 am

    ወልቃይት ምን ጊዜም ቢሆን የትግራይ ክልል ህዝብ ነው!! ብዙ ማስረጃ ኣለኝ!!

    Reply
    • aradaw says

      April 24, 2018 01:39 am at 1:39 am

      Let us hear and see.

      Reply
  2. Joe Mama says

    April 21, 2018 08:26 am at 8:26 am

    Dr. Abeye You got the power with the help of the Ethiopian people take charge!!!!

    Reply
  3. Joe Mama says

    April 21, 2018 08:44 am at 8:44 am

    Dr abeye You are between a rock and a hard place. We understand your position try to do your best
    or explain to the Ethiopian people if mafia hooligans in your way and resign with honor
    don’t be like you know who

    Reply
  4. Ezira says

    April 21, 2018 10:58 pm at 10:58 pm

    ጎበዝ!አንርሳ
    ጉጭማው የትግሬ ወያኔ አለቃ መለስ ዜናዊ እኮ ስልጣኑን ከጨበጠ ጀምሮ እስኪደፋ ድረስ አንድም ጊዜ ፊቱ ተፈትቶ አይታችሁት ታውቃላችሁ ? በጭራሽ። ምክኒያቱም የትግሬው ወያኔ ነፃ አውጭ ግንባር እንደ ግንባር ፡ ጉጭማው ለገሰ ዜናዊ ደግሞ እንደ ግል የነጮቹ ባሪያ ሆኖ ሊያገለግል የተሸጠ መሸጦ ስለነበር ነርቭስ ነበር – አግሬሲብም ነበር። ምክንያቱም ሲጀመር የተገዛ ባሪያ ስለነበር ለገዙት አለቆቹ ግሩም ባሪያ መሆኑን ለማሳየት ሲተጋ ……የኢትዮፕያ ህዝብ ደግሞ የቆመበትን ምንጣፍ ከታች እየሳበ ይገዘግዘው ነበር። በዚህ ምክንያት የበታችነቱን ለመደበቅ ዳቦ በቀደደው አፉ “ወራዳ እደገመዋለሁ ወራዳ”፡ እያለ ውስጣዊ ጭንቀቱን በስድብ ያንፀባርቅ ነበር። የሚሳደብበት አፉም ስለሚደረቅ በየደቂቃው ዉሃ ይጠጣ ነበር። በመጨረሻም ተቀጣሪ ባሪያ ማንነቱና የተቀመጠበት የምንሊክ ወንበር ተቃርኖ ነቀርሳ ሆኖ ወደ መቃብር ከተተው። Thanks God

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “ሚካኤል ችግኝ ነው። … ችግኝ ይተክላል” ቴዲ አፍሮ June 29, 2022 03:30 am
  • “የእኔን ልጆችና የልጅ ልጆች (22ቱንም) የቀበርኩት እኔ ነኝ” አቶ መሀመድ የሱፍ ከምዕራብ ወለጋ June 28, 2022 01:07 pm
  • የገዳ ሥርዓት እና የኦሮሞ ገዢ መደብ June 20, 2022 11:34 pm
  • “የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው” ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል June 12, 2022 07:09 pm
  • የሰሜን ምዕራብ ዕዝና የአማራ ልዩ ኃይል ተከዜ ክፍለ ጦር ዕውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው June 12, 2022 06:21 pm
  • ሀገር በቀል ባህላዊ የግጭት አፈታቶችን በተገቢው በመጠቀም ዘላቂ እርቅና ሰላምን ማምጣት ይቻላል June 12, 2022 05:40 pm
  • የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገረጂና በቀበና ያስገነባቸውን የመኖሪያ አፓርትመንቶች አስመረቀ June 12, 2022 05:35 pm
  • በኦነግ ሸኔ ፈርሶ የነበረውና ወታደራዊ ጠቀሜታ ያለው ድልድይ ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት ጀመረ June 10, 2022 09:13 am
  • ጃዋር በዳውድ ኢብሣ ቀይ መስመር ተሰመረለት June 8, 2022 12:59 pm
  • ወልቃይት: ቢመረንም ለመዋጥና ራሳችንን ለመመልከት እንሞክር June 8, 2022 11:53 am
  • እብድ ይሻለዋል እንጂ አይድንም፤ ሐጂ ጃዋር አሁን ለምን ብቅ አለ? June 8, 2022 05:59 am
  • ሕዝብ ድምፅ የነፈጋቸው “ፓርቲዎች” የሽግግር መንግሥት ይቋቋም አሉ June 7, 2022 01:11 am
  • “አድጌ እንደናንተ መሆን እፈልጋለሁ” June 5, 2022 06:58 pm
  • በሳምንት ለ100 ያህል ሕሙማን አገልግሎት የሚሰጥ የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል ሥራ ጀመረ May 30, 2022 02:20 am
  • የጥቁር አንበሳ ዕጩ መኮንኖች (ካዴቶች) ተመረቁ May 29, 2022 04:01 pm
  • “ኢትዮጵያን መንካት አይቻልም!!” በሚል ቁጭት ነው እየሠራን ያለነው May 29, 2022 01:04 pm
  • “ከሞፈርና ቀንበር ወደ ትራክተር” በሚል መርህ ለአማራ ገበሬዎች የግብርና ሜካናይዜሽን ተሰጠ May 29, 2022 02:02 am
  • ኢትዮ 360 “የወያኔ፣ የጁንታ ሚዲያ ነው” – ባለከዘራው ጄኔራል May 27, 2022 02:51 am
  • “እኛ የምናውቀው ነገር የለም፤ የሚያጣሉን ፖለቲከኞች ናቸው” የአማራ ወዳጃቸውን አደራ ቤት የመለሱ የቅማንት ተወላጅ May 27, 2022 01:40 am
  • ትግራይን አገር እናደርጋለን፤ “በውይይት እና በጦርነት” ሁሉንም ጉዳይ እንቋጫለን – የወንበዴው መሪ ደብረጽዮን May 26, 2022 09:18 am
  • “ሁለቱ የምዕራብ ዕዝ ተዋጊ ዶክተሮች” May 26, 2022 08:19 am
  • ወደ ትህነግ ሊተላለፍ የነበረ አምስት ሚሊዮን ብር ከ20 ተጠርጣሪዎች ጋር ተያዘ May 25, 2022 01:57 am
  • የጦርነቱ ስትራቴጂያዊ እውነታዎች May 19, 2022 09:37 am
  • በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን ለማቋቋም የሚውል የ15 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ድጋፍ የዓለም ባንክ May 16, 2022 10:22 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2022 · Goolgule