• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ጠ/ሚ/ር አብይ “የወልቃይት ኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል”

April 20, 2018 11:13 am by Editor 5 Comments

  • “እኛ ትግሬ አንጠላም፣ እነሱ ግን አሁም ያሳድዱናል። ለምን ያሳድዱናል?” የወልቃይት አማራ ማንነት ኮሚቴ

በመቀሌ ንግግር ከፍተኛ አቧራ ያስነሳውን የወልቃይትን ጉዳይ ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ከኮሚቴው አባላት ጋር በመነጋገር መቁዋጫ አድርጎለታል።

በቅድሚያ ጎንደር ላይ ባደረገው ንግር ይህንን ብሎ ነበር፤

“የወልቃይትን ጉዳይ በተመለከተ በህግ አግባብ ሊፈታ እንደሚችል ህዝቡ ማመን አለበት። ህገ መንግስቱ ይህን ጉዳይ ሊፈታ ይችላል። በቀጣይም ከወልቃይት ኮሚቴዎች ጋር ውይይት አደርጋለሁ ብለዋል፤ጠቅላይ ሚኒስትሩ። በመወያየት ያሉ ጥያቄዎች መመለስ እንችላለን። ዋናው ነገር በዚህ ሂደት ውስጥ ሀይል የተቀላቀለበት እና ወደ ቁርሾ በሚያስገባ መንገድ መሆን እንደሌለበት ህዝቡ ሊያውቅ ይገባል”።

(ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጎንደር ሲገቡ ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ)

ከማህበራዊ ድረገጽ በተገኘ መረጃ ደገሞ ከወልቃይት ኮሚቴ አባላት ጋር ሲነጋገር ይህንን ማለቱ ተዘግቧል፤ “የጎንደር ሕዝብ አኩርፎብሃል አትሂድ ተብዬ ነበር። ቢበዛ ቆንጥጦ ቢያስተምረኝ ነው ብየ መጥቻለሁ”።

ጌታችው ሽፈራው ደግሞ ከተሰብሳቢዎቹ የተገኘ መረጃ ያለውን በዚህ መልኩ አቀናብሮታል፤

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል

ዶ/ር አብይ አቶ አታላይ ዛፌን፣ጌታቸው አደመን፣ ተሻገር ወ/ሚካኤልና ወረታው አዛናውን ጠርቶ አናግሯል። የኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል።

በውይይቱ ወቅት አቶ አታላይ ዛፌ “ወንድ ልጅ ራሱን ይዞ ያለቀሰበት ጊዜ ቢኖር እርስዎ መቀሌ ላይ በወልቃይት ጉዳይ ከተናገሩ በኋላ ነው። ወልቃይት ብዙ ስቃይ ይፈፀማል። በአማርኛችን እንኳ መዝፈን አንችልም። አስከሬን በወጉ መቅበር አንችልም። አሁንም በወልቃይት ጉዳይ እስር ቤት የሚገኙ አሉ። በወልቃይት ጉዳይ 9 ወጣቶች በቅርቡ ተከሰዋል። እኛ ትግሬ አንጠላም፣ እነሱ ግን አሁም ያሳድዱናል። ለምን ያሳድዱናል? የወልቃይትን ጥያቄ ያነሳው ዲያስፖራ አይደለም። ዳያስፖራም ቢሆን ከባህር አሳ፣ ከኮንቴነር ሞት ተርፎ የተሰደደ ወገናችን ነው፣ ሲሞት አስከሬኑ ታሽጎ የሚላክልን ወገናችን ነው። ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱልም እንፈልጋለን። ነገር ግን እኛ በዳያስፖራ አንመራም” ሲል ለዶ/ር አብይ ቅሬታውን አቅርቧል።

ዶ/ር አብይም ወደፊት ከኮሚቴዎቹ ጋር እንደሚወያይ፣ መቀሌ የመለሰው ጥያቄ ከማንነት ጋር በቀጥታ የተገናኘ ሳይሆን አንድ ሰው “ዳያስፖራ እያፋጀን ነው” ብሎ ለጠየቀው ጥያቄ እንደሆነ ገልፆላቸዋል። “የወልቃይት ጉዳይ በእኔ በአንድ ሰው፣ በስብብሰባ አዳራሽ የሚፈታ አይደለም” እንዳለም ታውቋል።

(መረጃዎቹ ከተስሳቢዎቹ የተገኙ ናቸው)

ህወሓት/ኢህአዴግ “ፓርላማ” ባለው ስብስብ በሶማሊያ የሞቱት ወገኖቻችን ስንት እንደሆኑ እንዲነገር ለሞተው መለስ ዜናዊ ጥያቄ ሲቀርብለት ፓርላማው የመጠየቅ መብት እንደሌለውና ማንም እንደማያገባው በእብሪት መናገሩ የሚረሳ አይደለም። ከዚህም ሌላ በምርጫ 1997 ለሞቱት ሰዎች ይቅርታ ትጠይቃለህ ወይ በማለት የቢቢሲ ሃርድ ቶክ ጋዜጠኛ ስቲፈን ሳኩር ሲጠይቀው እብሪተኛው መለስ ሰው ስለሞተ አዝናለሁ፤ ተጣርቶ እስኪታወቅ ግን ይቅርታ አልጠይቅም ማለቱ የሚዘነጋ አይደለም።

ጎልጉል፥ የድረገጽ ጋዜጣ

(መግቢያ ፎቶ፤ ሪፖርተር)

 

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Politics Tagged With: abiy, Full Width Top, gondar, Middle Column, wolkayit

Reader Interactions

Comments

  1. Mulugeta Andargie says

    April 21, 2018 03:39 am at 3:39 am

    ወልቃይት ምን ጊዜም ቢሆን የትግራይ ክልል ህዝብ ነው!! ብዙ ማስረጃ ኣለኝ!!

    Reply
    • aradaw says

      April 24, 2018 01:39 am at 1:39 am

      Let us hear and see.

      Reply
  2. Joe Mama says

    April 21, 2018 08:26 am at 8:26 am

    Dr. Abeye You got the power with the help of the Ethiopian people take charge!!!!

    Reply
  3. Joe Mama says

    April 21, 2018 08:44 am at 8:44 am

    Dr abeye You are between a rock and a hard place. We understand your position try to do your best
    or explain to the Ethiopian people if mafia hooligans in your way and resign with honor
    don’t be like you know who

    Reply
  4. Ezira says

    April 21, 2018 10:58 pm at 10:58 pm

    ጎበዝ!አንርሳ
    ጉጭማው የትግሬ ወያኔ አለቃ መለስ ዜናዊ እኮ ስልጣኑን ከጨበጠ ጀምሮ እስኪደፋ ድረስ አንድም ጊዜ ፊቱ ተፈትቶ አይታችሁት ታውቃላችሁ ? በጭራሽ። ምክኒያቱም የትግሬው ወያኔ ነፃ አውጭ ግንባር እንደ ግንባር ፡ ጉጭማው ለገሰ ዜናዊ ደግሞ እንደ ግል የነጮቹ ባሪያ ሆኖ ሊያገለግል የተሸጠ መሸጦ ስለነበር ነርቭስ ነበር – አግሬሲብም ነበር። ምክንያቱም ሲጀመር የተገዛ ባሪያ ስለነበር ለገዙት አለቆቹ ግሩም ባሪያ መሆኑን ለማሳየት ሲተጋ ……የኢትዮፕያ ህዝብ ደግሞ የቆመበትን ምንጣፍ ከታች እየሳበ ይገዘግዘው ነበር። በዚህ ምክንያት የበታችነቱን ለመደበቅ ዳቦ በቀደደው አፉ “ወራዳ እደገመዋለሁ ወራዳ”፡ እያለ ውስጣዊ ጭንቀቱን በስድብ ያንፀባርቅ ነበር። የሚሳደብበት አፉም ስለሚደረቅ በየደቂቃው ዉሃ ይጠጣ ነበር። በመጨረሻም ተቀጣሪ ባሪያ ማንነቱና የተቀመጠበት የምንሊክ ወንበር ተቃርኖ ነቀርሳ ሆኖ ወደ መቃብር ከተተው። Thanks God

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am
  • Rusted screws, metal spikes and plastic rubbish: the horrific sexual violence used against Tigray’s women July 4, 2025 01:48 am
  • በሞርሞን ቤ/ክ ዕርዳታ የኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ማምለኪያ ሥፍራ አገኘች July 2, 2025 01:28 pm
  • የበረከት ስምዖን “አየር ላይ ትዕይንት” አየር ላይ ተበተነ July 2, 2025 01:24 am
  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule