March 13, 2013 Ethiopian National Defense Forces Killed 6 Civilians, including US citizen in the Gambella region of Ethiopia. __ __________________________ Press Release (Vancouver BC Canada)— On March 2, 2013, seventeen Anuak men were ambushed by Ethiopian National Defense Forces (ENDF), as they were sitting under a tree near Gilo river in a rural area in the Gambella region of southwestern Ethiopia. Six men were killed. Among those killed was a 33-year old American citizen, Omot Ojulu … [Read more...] about AJC’s Press Release
Opinions
የኔ ሃሳብ
ኧረ የፍትህ ያለህ !! ያለ ነፃነት መኖር በቃን! በቃን መኖር ሰለቸን ! ለውጥ ያስፈልጋል!
በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲከበር፣ግልፅነትና ተጠያቂነት እንዲኖር እና በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ ዜጎች በእኩልነት ሰብዓዊ መብታቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስቡ፣ የሚናገሩ፣የሚፅፉና የሚቆረቆሩ በጠቅላላው ለእነዚህ ፅንስ ሐሳቦች ዘብ የሚቆሙ በሙሉ የስርዓቱ ጠላቶች ተደርገው በመቆጠር ላይ ናቸው:: (ሙሉው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል) … [Read more...] about ኧረ የፍትህ ያለህ !! ያለ ነፃነት መኖር በቃን! በቃን መኖር ሰለቸን ! ለውጥ ያስፈልጋል!
‹ተመራማሪው ዶክተር› ዓለምሰገድ አባይ
‹ከሰደበኝ ስድቤን አምጥቶ የነገረኝ› እያልክ ኋላ እንዳታማርረኛ አማራ ነኝ ብለህ የምታምን ይህችን ብሶት ወለድ ወረቀት አታንብብ፤ ይብስ ትቃጠላለህ፡፡ ምድረ ኮምፕሌክሳም እየተነሣ የጭቃ ጅራፉን በአማራ ላይ መለጠፍ ተያይዞታልና ‹ዘመኑ ነው፤ ሳያውቅ የተኛን አንበሣ ዐውቆ በንቃት የቆመ ነብር ይጫወትበታል› ብለህ ቻል ማድረግ ነው፡፡ ይሄ አሁን ብዕር ያስነሳኝ ቆሻሻና ደደብ ሰውዬ - ዓለምሰገድ አባይ - የሚሉት ደግሞ ከመለስም የባሰ የመጨረሻው ፀረ-አማራና ፀረ-ኢትዮጵያ ሳይሆን አይቀርም፡፡ በሕይወትም ይኑር በሞትም ይለይ በነጻነት ማግሥት ከመለስ ዜናዊ ቀጥሎ ፍርድ ቤት ከምገትራቸው ‹ሰዎች› መካከል አንዱ ነው - የሞተን ሰው መክሰስ በኔ አልተጀመረም - ይሄውና ራሽያም ሰሞኑን አንዱን ሟች የቀድሞ ጠበቃ በግብር ሽቀባ ምክንያት የሙት መንፈሱን ፍርድ ቤት ገትራ ዓለምን በሣቅ … [Read more...] about ‹ተመራማሪው ዶክተር› ዓለምሰገድ አባይ
”መሪዎች ፈራን ካሉ፤ ተመሪዎችስ ምን ይሁኑ?”
የፍርሀት ሁሉ - ፍርሀት እሚባለው ካሉት በታች አ’ርጎ በቁም እሚገለው፤ እንደጥላ ሆኖ - የማይርቅ ቢርቁት ከራስ መሸሽ ነው ፍርሀት የሚሉት። አላማ ያለው ሰው አይፈራም። ፍርሀት ብዙውን ግዜ ከአላማ ቢስነተና ካለመተማመን ጋር የተያያዘ ነው። አላማ ያለው ሰው ግብ አለው። ስለዚህም አላማ ያለው ሰው ከወዲሁ ሊገጥመው የሚችለውን ነገር ጠንቅቆ ያውቃልና ይዘጋጃል። ለያዘው አላም ሙሉ ግዜውን፣ ሀብቱን፣ እውቀቱንና የሚያስፈልገውን ሁሉ ይጠቀማል። አስፈላጊም ከሆነ ህይወቱን ሳይቀር መሰዋዕት ለማድረግ ዝግጁ ነው። እርግጥ ነው አላማን ለማስፈጸም ኢሰባአዊነትን መጠቀም ግፍ ነው፤ ወያኔያዊነት ነው። የህዝብን ብሶት አንግቦ ከገዥዎች ጋር ለመታገል የፈለገ ወይም የተመረጠ መሪ፤ ተከታዮችና ደጋፊዎች ለማፍራት አርዕያ መሆን ብቻ አይደለም፤ ለያዘው ሀገራዊ አላማ እንደአስፈላጊነቱ … [Read more...] about ”መሪዎች ፈራን ካሉ፤ ተመሪዎችስ ምን ይሁኑ?”
Reflection on the Contemporary Debate on Grand Renaissance Dam
Introduction In the last week of February, Saudi Arabia’s deputy defense minister, Prince Khalid Bin Sultan, has condemned Ethiopia for “posing a threat to the Nile water rights of Egypt and Sudan1” at the meetings of the Arab Water Council in Cairo. Though Ethiopia has a long standing historical, religious and trade relationship with Arab countries, the Saudi prince went further to claim Ethiopia as “the enemy of Arab nations”. Regardless the fact that Saudi is neither an African nor member of … [Read more...] about Reflection on the Contemporary Debate on Grand Renaissance Dam
Ethiopia-phobia in full swing in Saudi Arabia.
After vicious media campaign for more than 2 months in the intolerant Islamic kingdom of Saudi Arabia against Ethiopian immigrants, massive crackdown is currently underway targeting Ethiopians only with Saudi citizens asked to call 992 hotline to help police raid hideouts, flats or homes used or frequented by Ethiopians. A group of MBC journalists who raised the outcry in the capital Riyadh kick started the onslaught yesterday 12 March 2012 by publicly parading two Ethiopians they captured in … [Read more...] about Ethiopia-phobia in full swing in Saudi Arabia.
የሙት ምላስ
(ግጥሙ በPDF እዚህ ላይ ይገኛል) … [Read more...] about የሙት ምላስ
ራስፑቲን – ደብረ – በጥብጥ ሐሳዊው መነኵሴ
መግቢያ ራስፑቲን በ19ኛው መጨረሻና በ20ኛው መቶ ክፍለዘመናት የኖረ፣ የውሸት ራሻዊ መንኵሴ ነው። በጣም አስገራሚና አሳሳች ሰው ነበር። የሱን የሕይወት ታሪክ መዳሰስና ማወቁ፣ በዘመናችን ዳግማዊ ራስፑቲኖች ካሉ ለመለየት ይረዳናል። በጽሞና አንብቡልኝ። የራስፑቲን ትውልድና የልጅነት ዘመን ግሪጎሪ ኤፊሞቪች ራስፑቲን (Григорий Ефимович Распутин) በ22 January 1869 ከአንድ የጭሰኛ ገበሬ በተሰብ፣ ቱራ ወንዝ አጠገብ በምትገኘው ፖክሮቮስኮየ በምትባል መንደር፣ በምዕራብ ሳይበሪያ፣ ራሽያ ውስጥ ተወለደ። ገና ከሕጻንነቱ ጀምሮ በጣም አስግራሚና በጥባጭ ልጅ ነበር። ሲያልቅስ፣ የሕጻን ለቅሶ ዓይነት አባቢ ድምጽ ሳይሆን፣ ሰቅጣጭ፣ አስደንጋጭና አስፈሪ ድምጽ ይወጣው ነበር። በዚህ ምክኒያት፣ አልቅሶ ጎረቤት እንዳይረብሽ አና በተሰቦቹን እንዳያስጨንቅ፣ የሚፈለገውን ሁሉ … [Read more...] about ራስፑቲን – ደብረ – በጥብጥ ሐሳዊው መነኵሴ
ፍኖተ ነጻነት
v “በኃይማኖት ነፃነት ጥያቄ የታሰሩ ዜጎችም የህሊና እስረኞች ናቸው” አቶ ዳንኤል ተፈራ v ኦፌኮ ህጋዊ እውቅና አገኘ v ሰልጣኞቹ የምርጫ ቦርድ ስልጠና ገንዘብ ከማባከን ያለፈ ጥቅም የለውም አሉ v ምርጫ ቦርድ ሆይ! ኢትዮጵያ ለአቅመ ምርጫ አልደረሰችም v ምርጫ ቦርድ ሆይ! ኢትዮጵያ ለአቅመ ምርጫ አልደረሰችም v 33 ቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ v የፓርቲዎቹ መሰባሰብ ለነፃነት ትግሉ ምን ይፈይድ ይሆን? (ሙሉው ዘገባ እዚህ ላይ ይገኛል) … [Read more...] about ፍኖተ ነጻነት
Zenawi’s family scandals
This was how the dead tyrant L.Zenawi raised ‘his’ daughter. Semehal Meles Zenawi not only grew up attentively listening to her ‘ father’s’ anti-Amharic and anti-Ethiopia marathon speeches, but also watched him killing thousands of Amharas and internally displacing millions of Ethiopians with unexplained hate and barbaric cruelty. Rumored to have been fathered by current foreign affairs minister Tedros Adhanom, the deposed princess is now taking her frustration out on her own pale and … [Read more...] about Zenawi’s family scandals