
በአማራ ክልል እየተቀጣጠለ የመጣውን ሕዝባዊ እምቢተኝነት (#AmharaResistance) ፖለቲካዊ መፍትሔ ከመፈለግ ይልቅ የመከላከያ ኃይል እርምጃ እንዲወስድ ሃይለማርም ደሳለኝ በኦፊሴል አዟል፡፡
በትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግምባር (ህወሃት) ሙሉ ቁጥጥር ሥር ያለው የሃይለማርያም የጠቅላይ ሚኒስትርነት ሥልጣን በየቦታው “በቃን፤ አንፈልግም” የተባለውን የህወሃት የበላይነትን እንደገና ለማስፈን የጦርነት አዋጅ አውጇል፡፡
በኦሮሚያ (#OromoProtests) ለ10 ወራት የዘለቀው የኦሮሞን ሕዝብ የመፍጀት ሥልታዊ ጥቃት አሁንም የበርካታዎችን ደም እያፈሰሰ ባለበት ባሁኑ ወቅት በአንድ ክልል ሕዝብ ላይ የተነጣጠረው ይህ በሃይለማርያም ትዕዛዝ የተሰጠው የህወሃት እርምጃ ታሪክ የማይረሳው፣ ሰላም ሊያመጣ የማይችል፣ የዕድሜ ልክ ቁርሾ የሚያስከትል የዘር ማጥፋት (genocide) ወንጀል ነው፡፡
ውሳኔውን ተወደደም ተጠላም “የአማራውን ሕዝብ ጨርሱት” የሚል ነው!
የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ያቀናበረውን ለማዳመጥ እዚህ ላይ ይጫኑ፡፡
በሸገር ኤፌ.ም. የተሰራጨው መረጃ እንዲህ ይነበባል
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የተለያዩ አካባቢዎች ባለፉት 3 ቀናት ዳግም የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ መንግስት የፀጥታ ሃይሉን ማዘዙ ተሰማ፡፡
የክልሉ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በሶስት ቀናት በነበረው ተቃውሞ የሰዎች ህይወት መቀጠፉንና ንብረት መውደሙን ለሸገር ዛሬ ተናግረዋል፡፡
በክልሉ የተለያዩ ከተማዎች ውስጥ የአገልግሎት መስጪያ ተቋማት አገልግሎት ተቋርጦ ነበር ሲሉም ነግረውናል፡፡
ህዝቡ የሚያሳቸውን ህጋዊ የመብት ጥያቄዎችን በሌላ መንገድ የሚወስዱ ወገኖች በክልሉ ያለውን ጥፋት በማባባሳቸው የመከላከያ ኃይል እርምጃ እንዲወስዱ በክልሉ መንግስት መታዘዙንም አቶ ንጉሱ ይናገራሉ፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ስር ከሚገኙ በደብረ ታቦር፣ በባህር ዳር፣ በጎንደርና በደብረ ታቦር የተነሱ ተቃውሞዎች ብዙ ንብረት መውደሙንና ህይወት መጥፋቱን የተለያዩ ወገኖች ሲናገሩ ተሰምቷል፡፡
ከ3 ቀናት በፊት በተነሳው ዳግም ግጭት ምክንያት በደብረ ታቦር ብቻ ስድስት ሰዎች ሞተዋል ሲል የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ሲናገር ተሰምቷል፡፡
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊው አቶ ንጉሱ በበኩላቸው በ3ቱ ቀናት በታዩት ግጭቶች ምን ያህል ሰዎች እንደሞቱና ንብረት እንደወደመ ተጠይቀው “ለጊዜው የሚባል ነገር የለም በቅርቡ ጥቅል መረጃዎች ይወጣሉ” ብለዋል፡፡ (የኔነህ ሲሳይ – SHEGER FM 102.1 RADIO)
ጎልጉል: የድረገጽ ጋዜጣ
ጀግናዉ ዎሎ፤ጀግናዉ ሸዋ ሆይ፥፡
የህወሃት ገዳይ ዎታደር አና ኣጋዜ ባንተ በኩል ኣድርጎ በጎጃምና በጎንድር ዎገኖችህን ሊጨፈጭፍ አየጎረፈ ነዉ። በምታዉቀዉ ጋራ፣ሸንተረር፣ሸለቆና መሿለኪያ አያጠመድክ መንገድ ላይ አንድታስቀረዉ በሰፊዉ ዎገንህ ስም ይህን ጥሪ ኣቀርብልሃለሁ። ተነስ የጀግንነትና ሰዉ ኣድን ታሪክ ኣሁን ስራ!!!! ተ….ነ…………ስ………….!!!!!!!!!!!!!!
ጀግናዉ ጋየንት አና ጀግናዉ የፋርጣም ህዝብ ሾልኮ የሚሄደዉን ወገን ኣራጅ ሃይል እንድታስቀረዉ ጥብቅ ወገናዊ ጥሪ በወገን ስም ከአክብሮት ጋር ኣቀርባለሁ!!!!!!!!!!!!!
እንዴ፤አትነሳም… እንዴ? https://www.youtube.com/watch?v=KmLwEgwBey8
ለወገን ደራሽ ወገን ነዉ
ይህ ጥሪ ከፍተኛ እድልም ነዉ፤ ኣጥብቀዉ እየተመኙ ያላገኙት በዙወች ነን
እድልም ነዉና ኣይለፍችዉ፤ ኣይለፍሽ፤ኣይለፍህ!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
The deployment of such kind of heavy military hardware shows that trend — genocide. If it is real and true It is an unfortunate. I heard about the military movement but hardly saw such heavy military equipment.How can an entity endowed with human senses use such destructive, mass killing technology on unarmed civilians? It is unbelievable.
I heard the PM’s proclamations. Most of us disagreed and acknowledged as irresponsible, short-sighted and egoistic.
Most of us believe the demand and grievances of the people could have been handled and managed administratively through dialogue and consensus. The government talks about it but did not make it practical. What is the problem conversing peacefully with its own citizens?
The government may have its own problem that makes it scare and not put face to face with its own people. I can’t give any rational justification. I am still bewildered, in no man’s land without direction, with no compass.
Fortunately, I am pretty certain that whatever it takes, whatever happens, the Ethiopian people will soon decide everybody’s fate.
It’s called intimidation by way of deception. First for most you can
Never defeat the people. And second if that is really the case who are
You fighting with your own people? Or i guess not. Nothing can stop
For what is coming, winning war using fake intimidation you tactics id an age old
Secret. Even a frog fool her enemies spearing to be big, swollen.
When the going gets tough the tough will get going. Lions really don’t
Live long a slow shy turtles outlives lions 3 times as much. Weyane
You have caused serious mark on Ethiopian sovereignty and the back
Slash will come back to eradicate you once for all.
ሁላችሁም ለራሳችሁ ጥቅም ነው