• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም” ጠ/ሚ/ር ዐቢይ

July 16, 2023 12:24 pm by Editor 2 Comments

“ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም፤ በሙስና እና በሌብነት ቀንበር ስር አይወድቁም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።

“መጻሕፍት የህይወት ዘመን ጓደኛ ናቸው” እንዳሉት ከተሽከርካሪ ነፃ (car free) መንገድ ያስፈልጋል፤ ከሀሳብ እና ከመጻሕፍት ነፃ የሆነ ጎዳና ግን ሊኖር አይገባም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት አብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ከመደበኛ ስፍራው ባለፈ በአዲስ አበባ የተለያዩ ጎዳናዎች ላይ ለታዳጊ ህፃናት መጻሕፍት ያቀርባል ደግሞም ያነባል፤ ያስነብባልም። ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም፤ በሙስና እና በሌብነት ቀንበር ስር አይወድቁም ሲሉም ገልጸዋል።

ኢትዮጵያ ታነባለች ጎዳናዋም በመጻሕፍት ተሞልቶ ይትረፈረፋል።

“እኛ ኢትዮጵያውያን ካለብን ችግር የምንወጣው ንባብን ልክ እንደ አረንጓዴ አሻራ ዕለት በዕለት ስንተክል ነው“ ብለዋል። ዛሬ ለልጆች እና ለንባብ የምንሰጠው ቦታ የነገይቷን ኢትዮጵያ ፍንትው አድርጎ ያሳየናልም ብለዋል።

ዛሬ ያላነበበ ህፃን፤ መፃህፍት የማይወድ ህፃን፤ ነገ አገር መምራትም ሆነ ብቁ ተተኪ ዜጋ መሆን አይችልም በማለት አስረድተዋል።

መጻሕፍት ማንበብ የመንግስት እና የፖለቲካ ጉዳይ ሳይሆን ነገ ከዓለም ጋር የምንቀመጥበት፣ እንዲሁም ዓለምን የምናይበት መነፅር ነው ሲሉም አመላክተዋል ሲል የዘገበው ኢዜአ ነው።



Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Right Column Tagged With: Abrhot Library, Ethiopia Reads, operation dismantle tplf, Reading

Reader Interactions

Comments

  1. አቢቹ says

    July 17, 2023 01:48 pm at 1:48 pm

    ይህን ካሉ ባለስልጣኖቻቸው ያውም በርሳቸው የተመረጡና የተሾሙት በሙስና፤ በዝርፊያና በብልሹ ስነምግባር የተዘፈቁ ያላነበቡና ያልተማሩ ስለሆነ ነው። ወይስ የመስተዳድራቸውና የአገዛዛቸው አልፋና ኦሜጋ መርህ ስለሆነ? ለምሳሌ በቅርቡ ዶክተር ነኝ ያለ የርሳቸው ባለስልጣን አይደለም እንዴ ከሕገ ወጥ ድሕነት አውጥተን ሕጋዊ ድሐ አርገናቸዋል ያለው፤ ያውም በመንግስታቸው መገናኛ ብዙሐንመድረክ ላይ። ይህ ሰው መፁሐፍ ሳያነብ ነው ዶክተር የሆነው? መልሱን ለርሱና ለርሳቸው እንተወው።

    ሰፊው ሕዝብና ገበሬው እንደሆነ መጽሐፍ ባያነብም ስሮቆንና ሙስናን ይፀየፋል። ሌብነት በእምነትም፤ በስነምግባርም ውጉዝ ስለሆነበት በእጅጉ ይፀየፈዋል። የርሳቸው ባለስልጣናት አብዛኞቹ በትምሕርት ዶክተሮችና ማስትሬቶች፤ በእምነት ፕሮቴስታንቶችና ዋቄ ፈታዎች እና መፁሐፍ አንበናል እያሉ የሚመፃደቁት ባለስልጣናት አይደሉም እንዴ በስርቆ፤ በሙስና፤ በዘርኝነትና በደም የተጨማለቁት።

    በኢትዮጵያም ይሁን በዓለም ሙሰኝነትንና ስርቆን መመሪያና ሕገወጥ መበልፀጊያ ያደረጉ መፁሐፍ ያነበቡና ስልጣን ጥመኛ የሆኑ ባለስልጣናትና ዘረኞች ናቸው። መፁሐፍ አንባቢ መሆን በራሱ ሌባ፤ ሙሰኛና ዘረኛ ከመሆን አያድንም። ጠቅላዩ ወጣቶች መፁሐፍ እንዲአነቡ መገፋፋታቸው ግን ይበልብለናል።

    Reply
  2. Tassew says

    July 18, 2023 04:18 am at 4:18 am

    ጠ/ሚንስትሩ ሌብነት ዘሚያስተምርም መጽሃፍ መኖሩን ያውቁ ይሆን_

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm
  • የተመሠረተው የፋኖ አደረጃጀት ዋነኛ ዓላማው ድርድር መሆኑ ተነገረ May 14, 2025 11:07 pm
  • ከፍተኛ የፋኖ አመራሮች መገደላቸው ተነገረ May 6, 2025 10:40 pm
  • ሃይማኖትን ለተራ የፖለቲካ ሸቀጥ ማዋል ውርደት ነው April 24, 2025 12:43 am
  •  የኬሪያ ኢብራሒም ኑዛዜ “ብትንትናችን ወጥቷል” April 22, 2025 12:08 am
  • ለወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አመራሮች ወታደራዊ ሥልጠና ተሰጠ April 16, 2025 11:44 pm
  • ዓቅም እንደሌለው የገመገመው ሻዕቢያ ፊቱን ከጦርነት ወደ ዲፕሎማሲ እያዞረ ነው   April 15, 2025 12:32 am
  • “አንድ የፋኖ ተቋም (የእስክንድር) ተመሥርቷል፤ ሌሎቹ ደግሞ እንዲሁ አንድ ተቋም መሥርተው ወደዚህ ይመጡ” አበበ ጢሞ April 11, 2025 12:07 am
  • መለስ (ለገሰ) ዜናዊ – ተዋርዶ ያዋረደን! April 9, 2025 10:28 pm
  • የተከዜ ዘብ: የሉዓላዊነት መጠበቂያ April 8, 2025 11:49 pm
  • አዲስ አበባ አስተዳደር የሪፖርተርን የተዛባ መረጃ ኮነነ፤ ሕጋዊ እርምጃ እወስዳለሁ አለ April 8, 2025 10:06 pm
  • ሀሰተኛውን የሪፖርተር ዘገባ ንግድ ባንክ በጽኑ ተቃወመ፤ እርማትም ጠየቀ April 8, 2025 09:48 pm
  • “ኦሮሚያ ላይ ወይም ሌላ ቦታ ላይ ስታደርገው ከነበረ ትግራይ ወስጥም የማታደርግበት ምንም ምክንያት አይኖርህም” ነው ጌታቸው ረዳ April 7, 2025 10:22 pm
  • “TPLF’s belief in a strong federal government was always tied to its own dominance in Addis Ababa” April 7, 2025 10:15 pm
  • Counter-Video by EBC Challenges EBS Broadcast, Sparks Public Outcry Over Alleged Misinformation March 31, 2025 02:36 am
  • የኤሊያስ መሠረትን ፌክ መረጃ ማን ያጋልጥ? February 19, 2025 06:00 pm
  • አዘርባጃን፡ የሻዕቢያን ሸምቀቆ ማጥበቂያ?! February 19, 2025 12:29 am
  • የአሜሪካ ድምፅ/ቪኦኤ ይዘጋ ተባለ  February 12, 2025 03:37 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule