• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም” ጠ/ሚ/ር ዐቢይ

July 16, 2023 12:24 pm by Editor 2 Comments

“ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም፤ በሙስና እና በሌብነት ቀንበር ስር አይወድቁም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።

“መጻሕፍት የህይወት ዘመን ጓደኛ ናቸው” እንዳሉት ከተሽከርካሪ ነፃ (car free) መንገድ ያስፈልጋል፤ ከሀሳብ እና ከመጻሕፍት ነፃ የሆነ ጎዳና ግን ሊኖር አይገባም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት አብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ከመደበኛ ስፍራው ባለፈ በአዲስ አበባ የተለያዩ ጎዳናዎች ላይ ለታዳጊ ህፃናት መጻሕፍት ያቀርባል ደግሞም ያነባል፤ ያስነብባልም። ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም፤ በሙስና እና በሌብነት ቀንበር ስር አይወድቁም ሲሉም ገልጸዋል።

ኢትዮጵያ ታነባለች ጎዳናዋም በመጻሕፍት ተሞልቶ ይትረፈረፋል።

“እኛ ኢትዮጵያውያን ካለብን ችግር የምንወጣው ንባብን ልክ እንደ አረንጓዴ አሻራ ዕለት በዕለት ስንተክል ነው“ ብለዋል። ዛሬ ለልጆች እና ለንባብ የምንሰጠው ቦታ የነገይቷን ኢትዮጵያ ፍንትው አድርጎ ያሳየናልም ብለዋል።

ዛሬ ያላነበበ ህፃን፤ መፃህፍት የማይወድ ህፃን፤ ነገ አገር መምራትም ሆነ ብቁ ተተኪ ዜጋ መሆን አይችልም በማለት አስረድተዋል።

መጻሕፍት ማንበብ የመንግስት እና የፖለቲካ ጉዳይ ሳይሆን ነገ ከዓለም ጋር የምንቀመጥበት፣ እንዲሁም ዓለምን የምናይበት መነፅር ነው ሲሉም አመላክተዋል ሲል የዘገበው ኢዜአ ነው።



Filed Under: News, Right Column Tagged With: Abrhot Library, Ethiopia Reads, operation dismantle tplf, Reading

Reader Interactions

Comments

  1. አቢቹ says

    July 17, 2023 01:48 pm at 1:48 pm

    ይህን ካሉ ባለስልጣኖቻቸው ያውም በርሳቸው የተመረጡና የተሾሙት በሙስና፤ በዝርፊያና በብልሹ ስነምግባር የተዘፈቁ ያላነበቡና ያልተማሩ ስለሆነ ነው። ወይስ የመስተዳድራቸውና የአገዛዛቸው አልፋና ኦሜጋ መርህ ስለሆነ? ለምሳሌ በቅርቡ ዶክተር ነኝ ያለ የርሳቸው ባለስልጣን አይደለም እንዴ ከሕገ ወጥ ድሕነት አውጥተን ሕጋዊ ድሐ አርገናቸዋል ያለው፤ ያውም በመንግስታቸው መገናኛ ብዙሐንመድረክ ላይ። ይህ ሰው መፁሐፍ ሳያነብ ነው ዶክተር የሆነው? መልሱን ለርሱና ለርሳቸው እንተወው።

    ሰፊው ሕዝብና ገበሬው እንደሆነ መጽሐፍ ባያነብም ስሮቆንና ሙስናን ይፀየፋል። ሌብነት በእምነትም፤ በስነምግባርም ውጉዝ ስለሆነበት በእጅጉ ይፀየፈዋል። የርሳቸው ባለስልጣናት አብዛኞቹ በትምሕርት ዶክተሮችና ማስትሬቶች፤ በእምነት ፕሮቴስታንቶችና ዋቄ ፈታዎች እና መፁሐፍ አንበናል እያሉ የሚመፃደቁት ባለስልጣናት አይደሉም እንዴ በስርቆ፤ በሙስና፤ በዘርኝነትና በደም የተጨማለቁት።

    በኢትዮጵያም ይሁን በዓለም ሙሰኝነትንና ስርቆን መመሪያና ሕገወጥ መበልፀጊያ ያደረጉ መፁሐፍ ያነበቡና ስልጣን ጥመኛ የሆኑ ባለስልጣናትና ዘረኞች ናቸው። መፁሐፍ አንባቢ መሆን በራሱ ሌባ፤ ሙሰኛና ዘረኛ ከመሆን አያድንም። ጠቅላዩ ወጣቶች መፁሐፍ እንዲአነቡ መገፋፋታቸው ግን ይበልብለናል።

    Reply
  2. Tassew says

    July 18, 2023 04:18 am at 4:18 am

    ጠ/ሚንስትሩ ሌብነት ዘሚያስተምርም መጽሃፍ መኖሩን ያውቁ ይሆን_

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • ለሱዳንና ኤርትራ ሲከራከሩ የነበሩት አበባው ባለመመረጣቸው “በጣም ተድጃለሁ” አሉ June 26, 2026 12:29 am
  • “ትህነግ ወደ ዓለምአቀፍ ወንጀለኛነትና አሸባሪነት እየተምዘገዘገ ነው” June 25, 2026 01:00 am
  • አሜሪካ በሕገወጡ ትህነግ አመራሮች ላይ ጠንካራ የቪዛ እገዳ ጣለ June 18, 2026 10:29 am
  • እንደ ሌሊት ወፏ የሚንቀሳቀሰው ኢህአፓ/ትብብር   June 18, 2026 09:36 am
  • የታርጋ ጫጫታ June 15, 2026 05:16 pm
  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
Copyright © 2026 · Goolgule