• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም” ጠ/ሚ/ር ዐቢይ

July 16, 2023 12:24 pm by Editor 2 Comments

“ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም፤ በሙስና እና በሌብነት ቀንበር ስር አይወድቁም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።

“መጻሕፍት የህይወት ዘመን ጓደኛ ናቸው” እንዳሉት ከተሽከርካሪ ነፃ (car free) መንገድ ያስፈልጋል፤ ከሀሳብ እና ከመጻሕፍት ነፃ የሆነ ጎዳና ግን ሊኖር አይገባም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት አብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ከመደበኛ ስፍራው ባለፈ በአዲስ አበባ የተለያዩ ጎዳናዎች ላይ ለታዳጊ ህፃናት መጻሕፍት ያቀርባል ደግሞም ያነባል፤ ያስነብባልም። ዛሬ መጻሕፍት የሚያነቡ ህፃናት ነገ አይሰርቁም፤ በሙስና እና በሌብነት ቀንበር ስር አይወድቁም ሲሉም ገልጸዋል።

ኢትዮጵያ ታነባለች ጎዳናዋም በመጻሕፍት ተሞልቶ ይትረፈረፋል።

“እኛ ኢትዮጵያውያን ካለብን ችግር የምንወጣው ንባብን ልክ እንደ አረንጓዴ አሻራ ዕለት በዕለት ስንተክል ነው“ ብለዋል። ዛሬ ለልጆች እና ለንባብ የምንሰጠው ቦታ የነገይቷን ኢትዮጵያ ፍንትው አድርጎ ያሳየናልም ብለዋል።

ዛሬ ያላነበበ ህፃን፤ መፃህፍት የማይወድ ህፃን፤ ነገ አገር መምራትም ሆነ ብቁ ተተኪ ዜጋ መሆን አይችልም በማለት አስረድተዋል።

መጻሕፍት ማንበብ የመንግስት እና የፖለቲካ ጉዳይ ሳይሆን ነገ ከዓለም ጋር የምንቀመጥበት፣ እንዲሁም ዓለምን የምናይበት መነፅር ነው ሲሉም አመላክተዋል ሲል የዘገበው ኢዜአ ነው።



Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Right Column Tagged With: Abrhot Library, Ethiopia Reads, operation dismantle tplf, Reading

Reader Interactions

Comments

  1. አቢቹ says

    July 17, 2023 01:48 pm at 1:48 pm

    ይህን ካሉ ባለስልጣኖቻቸው ያውም በርሳቸው የተመረጡና የተሾሙት በሙስና፤ በዝርፊያና በብልሹ ስነምግባር የተዘፈቁ ያላነበቡና ያልተማሩ ስለሆነ ነው። ወይስ የመስተዳድራቸውና የአገዛዛቸው አልፋና ኦሜጋ መርህ ስለሆነ? ለምሳሌ በቅርቡ ዶክተር ነኝ ያለ የርሳቸው ባለስልጣን አይደለም እንዴ ከሕገ ወጥ ድሕነት አውጥተን ሕጋዊ ድሐ አርገናቸዋል ያለው፤ ያውም በመንግስታቸው መገናኛ ብዙሐንመድረክ ላይ። ይህ ሰው መፁሐፍ ሳያነብ ነው ዶክተር የሆነው? መልሱን ለርሱና ለርሳቸው እንተወው።

    ሰፊው ሕዝብና ገበሬው እንደሆነ መጽሐፍ ባያነብም ስሮቆንና ሙስናን ይፀየፋል። ሌብነት በእምነትም፤ በስነምግባርም ውጉዝ ስለሆነበት በእጅጉ ይፀየፈዋል። የርሳቸው ባለስልጣናት አብዛኞቹ በትምሕርት ዶክተሮችና ማስትሬቶች፤ በእምነት ፕሮቴስታንቶችና ዋቄ ፈታዎች እና መፁሐፍ አንበናል እያሉ የሚመፃደቁት ባለስልጣናት አይደሉም እንዴ በስርቆ፤ በሙስና፤ በዘርኝነትና በደም የተጨማለቁት።

    በኢትዮጵያም ይሁን በዓለም ሙሰኝነትንና ስርቆን መመሪያና ሕገወጥ መበልፀጊያ ያደረጉ መፁሐፍ ያነበቡና ስልጣን ጥመኛ የሆኑ ባለስልጣናትና ዘረኞች ናቸው። መፁሐፍ አንባቢ መሆን በራሱ ሌባ፤ ሙሰኛና ዘረኛ ከመሆን አያድንም። ጠቅላዩ ወጣቶች መፁሐፍ እንዲአነቡ መገፋፋታቸው ግን ይበልብለናል።

    Reply
  2. Tassew says

    July 18, 2023 04:18 am at 4:18 am

    ጠ/ሚንስትሩ ሌብነት ዘሚያስተምርም መጽሃፍ መኖሩን ያውቁ ይሆን_

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule