
በስግብግቡ የሕወሓት ጁንታ ኃይል ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ኦፕሬሽን በስኬት እንደተጠናቀቀ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታውቀዋል።
የአየር ኃይሉ በወሰደው እርምጃም በተለያዩ ስፍራዎች ላይ የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ለማውደም መቻሉንም ገልፀዋል።
“የአየር ኃይሉ በወሰደው እርምጃ በተለያዩ ስፍራዎች ላይ የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ለማውደም ተችሏል። እነዚህ ሮኬቶች እስከ 300 ኪሎ ሜትሮች መወንጨፍ የሚችሉ በመሆናቸው እና በወንጀለኛው ቡድን ሮኬቶቹን የመጠቀም ፍላጎት በመኖሩ በመቐለ እና አካባቢዋ በነበረው የከባድ መሣሪያ ማስቀመጫ ላይ የአየር ኃይሉ እርምጃ እንዲወስድ ተደርጓል” ጠ/ሚ/ር ዐቢይ።
አምባገነኑን እና ዘራፊውን የጁንታ ቡድን በአጭር ግዜ ውስጥ ይዘን ለፍርድ በማቅረብ ወደ ልማታችን እና እርሻችን ሰላማችን እንመለሳለን በማለት የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዐቢይ አህመድ አስታውቀዋል። (ኢቢሲ)
ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ
I am optimistic that Dr. Abiy will shortly come out and announce that these born-terrorists have surrendered or they are captured and incarcerated. If not, that they are dismissed where ever they were found.
We are anxious to see their blue images. These evil jerks will be destroyed soon & Ethiopia will achieve it’s long sought after peace.
God Bless Ethiopia!!!