”የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ኢትዮጵያ ላይ ጫና ማሳደር የተቋቋመ ስብስብ ነው” ሲሉ አምባሳደር ታዬ ኃላፊነት የጎደላቸው አካላት ለአደገኛ የፖለቲካ አጀንዳ ሲባል እየፈጠሯቸው የሚገኙ መሠረተ ቢስ ውንጀላዎችን ኢትዮጵያ ታወግዛለችበምዕራባውያን የተለያዩ አካላት አማካኝነት በኢትዮጵያ ላይ የሚነዙ የሐሰት ስም ማጥፋቶችን የኢትዮጵያ መንግሥት ፈጽሞ አይታገሥም። እነዚህ አካላት ኢትዮጵያ ውስጥ የከፉ ወንጀሎች ሊፈጸሙ ይችላሉ በሚል የሕወሐትን ጊዜ ያለፈበት ፕሮፓጋንዳ እንደ በቀቀንመድገማቸው አሳፋሪ ነው። እነዚህ አካላት የሚከሱት ፍንጮችን ወይም ተጨባጭ ክስተቶችን መሠረት አድርገውአይደለም፤ የመፈጸም ዕድል አለ በሚል ያልተጨበጠ ግምት እንጂ። እጅግ የሚያሳዝነው ደግሞ የተሻለ ስም ያላቸው ተቋማት ሳይቀሩ ይሄንን በኢትዮጵያ ላይ ተቀነባብሮ የሚለቀቅ ፕሮፓጋንዳ ለመቃወም … [Read more...] about መንግሥት መሠረተ ቢስ ውንጀላዎችን ፈጽሞ እንደማይታገስ አስታወቀ
Hands off ethiopia
ዘመቻ: “እጃችሁን ከኢትዮጵያ ላይ አንሱ – #Handsoffethiopia”
ባለፉት 24 ሰዓታት “እጃችሁን ከኢትዮጵያ ላይ አንሱ - #Handsoffethiopia” በሚል መሪ ቃል በተካሄደ የትዊተር ዓለም አቀፍ ዘመቻ በርካታ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም የኢትዮጵያ ወዳጆች የነቃ ተሳትፎ ማድረጋቸው ተገለፀ። 100 ሺህ ገደማ የትዊተር መልዕክት በተሰራጨበት ዘመቻ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እንዲከበር የሚጠይቁ እና አሸባሪው ህወሓት አገር ለማፍረስ እየሰራ ያለውን ሴራና ግፍ የሚያወግዙ መልዕክቶች ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ እና መገናኛ ብዙሃን ጭምር ተላልፈዋል። በትዊተር ዘመቻው በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት እየተንቀሳቀሱ ያሉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሚጠይቀው መልዕክት ዐቢይ አጀንዳ ነበር። የትዊተር ዘማቾቹ በተለይም ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡትን የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጄፍሪ ፊልትማን እየጠቀሱ፣ … [Read more...] about ዘመቻ: “እጃችሁን ከኢትዮጵያ ላይ አንሱ – #Handsoffethiopia”