• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኦሮሞና አማራ – “ሁለት ዛፎች”!

August 27, 2016 01:48 am by Editor 3 Comments

ኦሮሞ እና አማራ “እሣት እና ጭድ ናቸው” ብላችሁ ክብሪት ለመጫር ለምትቋምጡ የወያኔ ሎሌዎች የሚከተለውን ብትገነዘቡ መልካም ነው፡፡

 1) ኦሮሞ እና አማራ መታየት ያለባቸው እንደ እሳት እና ጭድ ሳይሆን ጎን ለጎን በቅለው ለረጅም ጊዜ አብረው እንዳደጉ ትልልቅ ዛፎች ነው። እነዚህ ዛፎች ለረዥም ጊዜ ተጎራብተው ከመኖራቸውና ከግዙፍነታቸው የተነሳ በመሬት ውስጥ የተሳሰሩት ሥሮቻቸው ምግብ ሊሻሙ ይችላሉ። በአየር ላይ የሚነካኩት ቅርንጫፎቻቸው በንፋስ ጊዜ እርስበእርስ ሊላተሙ ይቻላሉ። ነገር ግን ዛፎቹ ሥር የሰደዱና የተዋሃዱ እንደመሆናቸው መቼም ውሃ አያጡምና፣ እንደ ጭድ ደርቀው በክብሪት እሣት አይቀጣጠሉም።

 2) ምናልባት ከሁለቱም ዛፎች ደርቀው የረገፉ ቅጠሎችን እና ጭራሮዎችን ተጠቅማችሁ እሳት መለኮስ ካሰባችሁም ጉዳቱ ለናንተው እንደሚያመዝን እውቁ። የምትለኩሱትን እሳት የንፋስ አቅጣጫው በማስቀየረ የወያኔን ስርዓት ወደሚያወድም ወላፈን መለወጥ እንደሚቻል ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን። Jawar Mohammed

Filed Under: Opinions, Politics Tagged With: Full Width Top, Middle Column

Reader Interactions

Comments

  1. Tebaber Amehara says

    August 27, 2016 05:22 am at 5:22 am

    Well said Jawar! This is the answer to those who want to exploit our difference for their benefit.

    Reply
  2. Samma, from Nashville TN says

    August 30, 2016 06:47 pm at 6:47 pm

    A great maturity stride of Jawar M: from his slogan, “Abysinea go out of Oromia” to this magnificent metaphore about the deep and historical brotherhood of the Oromos and Amharas. I hope Jawar keeps on using his bright mind to work for the grand cause of making Ethiopia a country of equaliy, justice, freedom, mutual respect and prosperity in real peace.

    Reply
  3. በለው ! says

    September 1, 2016 10:20 am at 10:20 am

    * እራስን በራስ ማስተዳደር . እራስ ገዝ ክልላችን ባሕላችን ቋንቋችን እንዳይበከል እኛ ልዩ ነን የሚሉ ቱማታ የትም እንደማያደርስ በአንድ እጅ ማጨብጨብ እንደሆነ ተረዳችሁ? ከአሜሪካ ፖለቲካ ሳይንስ የሕብረተሰብ ትሥሥር የሀገር ሠላምና ነፃነት ፈጣን ምላሽና ምጡቅ ትምህርት እዚያች ድሃ ሀገር እዚያ ቆራጥ ነፍጠኛ ሕዝብ ደም ውስጥ እንዳለ ገባችሁ? ጎንደሬውና ጎጃሜው “የኦሮሞው ወገናችን ደም ደማችን ነው!” ሲል በህወአት/ ኢህአዴግ ጦረኞች ሜዳ ላይ የፈሰሰውን ብቻ አደለም የትውልድ በቀል አንድነቱንም ለኦነግና ህወአት እንዲሁም ለሆድአደር ካድሬም የማንቂያ ደውል ነው።
    *** በዚሁ ሰሞን በአሜሪካ ሲያትል ግዛት አንድ የኦሮሞ አባት “ኦነግ ፵ ዓመት ያልሠራውን አዲሱ ትውልድ ጎንደርም ወልቃይትም ኬኛ አሉ” አዎን! ኦሮሞ ኢትዮጵያ ኬኛ! ማን ይከለክለዋል? ያልተመቸው ይንካው ! ፺፭ ሚሊየን ሕዝብ በ፹፫ ቋንቋ በ፱ ክልል ታጉሮ በ፻ ባንዲራ ለጥቂት ወሮ በሎች ማንነቱን ሸጦ የቅድመ አያቶቹን የደምና አጥንት ግብር ሰንደቅ ዘቀዘቀ ተረገመ መከነ ባከነ አሁን በንሥሃ ተነሳ!
    *** አማራና ኦሮሞ ( እነዚህ ዛፎች) ከግዙፍነታቸው የተነሳ በመሬት ውስጥ የተሳሰሩት ስሮችቸው ምግብ ሊሻሙ ይችላሉ። (ማንም ምንም አልተጠቀመም “ሁላችንም የአንድ ማሰሮ ንፍሮ ነን”።
    *** በአየር ላይ የሚነካኩት ቅርንጫፎቻቸው በንፋስ ጊዜ እርስበእርስ ሊላተሙ ይቻላሉ።(ቦልጥቀኞች በዉሸት ታሪክ፡ለጉራ፡ለሥልጣን፡ትውልድ ያተራምሳሉ!ይርመሰመሳሉ)
    *** ከሁለቱም ዛፎች ደርቀው የረገፉ ቅጥሎችን እና ጭራሮዎችን ተጠቅማችሁ እሳት መለኮስ ካሰባችሁም ጉዳቱ ለናንተው እንደሚያመዝን እውቁ።!” ይህ ለሜንጫ አብዮት ቀስቃሽ የኢሳት ላይ ፖለቲካ ትምህርት ለቀሰሙም ትልቅ መነቃቃት ነው። አሁን በተፈጠረውም መግባባት ‘ አንድነት ‘ የሚለውን አንድ ሕዝብ አደለንም በማለት የጠባብነት የጫካ ማኒፌስቶ የሙት መንፈስ (ራዕይ ) ለማስቀጠል አማራ ለኦሮሞ ‘አጋርነት’ እያላችሁ መጃጃልነትን እንደብልጠት አትቁጠሩት ኦቦ መሐመድ ያጥላላኸው የእናትህ የመንዚቷ ሠፈር ልጆች ያሉትን ሰማህ? ወልቃይትን ለመታደግ ጎንደር መሄድ አይጠበቅብንም እኛ የምንሔድበትን እናውቃለን አሉ። በብሔራዊ ቋንቋ ሲተረጎም ሸዋ ሲነሳ በአሌልቱና ሠንዳፋ የጀግና አሰላለፍ የክብር አቀባበል እንሚደረግለት ባለሙሉ ልብ ስለሆነ ነው። አዳሜ ዙሪያውን ያንዛረጥሽበትን የሀገርህን ቁልፍ ጥለህ ያለቀስከውን ያህል ከፍተው ልባም አማራ የት እንዳለ ትማራለህ። እስከዚያው በክልል ተጃጃል ብርታት ለተገፋው አማራ!!!! የጋራ ቤታችን ኢትዮጵያ ትንሳዬ በቅርብ እውን እንዲሆን የእያንዳንዱና የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።አራት ነጥብ።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • የመካነ ኢየሱስ ሕንጻ የጠራራ ፀሐይ ወግና “የብሌን ሠራዊት” በችሎት ደጃፍ August 5, 2026 02:35 am
  • ለሱዳንና ኤርትራ ሲከራከሩ የነበሩት አበባው ባለመመረጣቸው “በጣም ተድጃለሁ” አሉ June 26, 2026 12:29 am
  • “ትህነግ ወደ ዓለምአቀፍ ወንጀለኛነትና አሸባሪነት እየተምዘገዘገ ነው” June 25, 2026 01:00 am
  • አሜሪካ በሕገወጡ ትህነግ አመራሮች ላይ ጠንካራ የቪዛ እገዳ ጣለ June 18, 2026 10:29 am
  • እንደ ሌሊት ወፏ የሚንቀሳቀሰው ኢህአፓ/ትብብር   June 18, 2026 09:36 am
  • የታርጋ ጫጫታ June 15, 2026 05:16 pm
  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
Copyright © 2026 · Goolgule