• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኦሮሞና አማራ – “ሁለት ዛፎች”!

August 27, 2016 01:48 am by Editor 3 Comments

ኦሮሞ እና አማራ “እሣት እና ጭድ ናቸው” ብላችሁ ክብሪት ለመጫር ለምትቋምጡ የወያኔ ሎሌዎች የሚከተለውን ብትገነዘቡ መልካም ነው፡፡

 1) ኦሮሞ እና አማራ መታየት ያለባቸው እንደ እሳት እና ጭድ ሳይሆን ጎን ለጎን በቅለው ለረጅም ጊዜ አብረው እንዳደጉ ትልልቅ ዛፎች ነው። እነዚህ ዛፎች ለረዥም ጊዜ ተጎራብተው ከመኖራቸውና ከግዙፍነታቸው የተነሳ በመሬት ውስጥ የተሳሰሩት ሥሮቻቸው ምግብ ሊሻሙ ይችላሉ። በአየር ላይ የሚነካኩት ቅርንጫፎቻቸው በንፋስ ጊዜ እርስበእርስ ሊላተሙ ይቻላሉ። ነገር ግን ዛፎቹ ሥር የሰደዱና የተዋሃዱ እንደመሆናቸው መቼም ውሃ አያጡምና፣ እንደ ጭድ ደርቀው በክብሪት እሣት አይቀጣጠሉም።

 2) ምናልባት ከሁለቱም ዛፎች ደርቀው የረገፉ ቅጠሎችን እና ጭራሮዎችን ተጠቅማችሁ እሳት መለኮስ ካሰባችሁም ጉዳቱ ለናንተው እንደሚያመዝን እውቁ። የምትለኩሱትን እሳት የንፋስ አቅጣጫው በማስቀየረ የወያኔን ስርዓት ወደሚያወድም ወላፈን መለወጥ እንደሚቻል ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን። Jawar Mohammed

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions, Politics Tagged With: Full Width Top, Middle Column

Reader Interactions

Comments

  1. Tebaber Amehara says

    August 27, 2016 05:22 am at 5:22 am

    Well said Jawar! This is the answer to those who want to exploit our difference for their benefit.

    Reply
  2. Samma, from Nashville TN says

    August 30, 2016 06:47 pm at 6:47 pm

    A great maturity stride of Jawar M: from his slogan, “Abysinea go out of Oromia” to this magnificent metaphore about the deep and historical brotherhood of the Oromos and Amharas. I hope Jawar keeps on using his bright mind to work for the grand cause of making Ethiopia a country of equaliy, justice, freedom, mutual respect and prosperity in real peace.

    Reply
  3. በለው ! says

    September 1, 2016 10:20 am at 10:20 am

    * እራስን በራስ ማስተዳደር . እራስ ገዝ ክልላችን ባሕላችን ቋንቋችን እንዳይበከል እኛ ልዩ ነን የሚሉ ቱማታ የትም እንደማያደርስ በአንድ እጅ ማጨብጨብ እንደሆነ ተረዳችሁ? ከአሜሪካ ፖለቲካ ሳይንስ የሕብረተሰብ ትሥሥር የሀገር ሠላምና ነፃነት ፈጣን ምላሽና ምጡቅ ትምህርት እዚያች ድሃ ሀገር እዚያ ቆራጥ ነፍጠኛ ሕዝብ ደም ውስጥ እንዳለ ገባችሁ? ጎንደሬውና ጎጃሜው “የኦሮሞው ወገናችን ደም ደማችን ነው!” ሲል በህወአት/ ኢህአዴግ ጦረኞች ሜዳ ላይ የፈሰሰውን ብቻ አደለም የትውልድ በቀል አንድነቱንም ለኦነግና ህወአት እንዲሁም ለሆድአደር ካድሬም የማንቂያ ደውል ነው።
    *** በዚሁ ሰሞን በአሜሪካ ሲያትል ግዛት አንድ የኦሮሞ አባት “ኦነግ ፵ ዓመት ያልሠራውን አዲሱ ትውልድ ጎንደርም ወልቃይትም ኬኛ አሉ” አዎን! ኦሮሞ ኢትዮጵያ ኬኛ! ማን ይከለክለዋል? ያልተመቸው ይንካው ! ፺፭ ሚሊየን ሕዝብ በ፹፫ ቋንቋ በ፱ ክልል ታጉሮ በ፻ ባንዲራ ለጥቂት ወሮ በሎች ማንነቱን ሸጦ የቅድመ አያቶቹን የደምና አጥንት ግብር ሰንደቅ ዘቀዘቀ ተረገመ መከነ ባከነ አሁን በንሥሃ ተነሳ!
    *** አማራና ኦሮሞ ( እነዚህ ዛፎች) ከግዙፍነታቸው የተነሳ በመሬት ውስጥ የተሳሰሩት ስሮችቸው ምግብ ሊሻሙ ይችላሉ። (ማንም ምንም አልተጠቀመም “ሁላችንም የአንድ ማሰሮ ንፍሮ ነን”።
    *** በአየር ላይ የሚነካኩት ቅርንጫፎቻቸው በንፋስ ጊዜ እርስበእርስ ሊላተሙ ይቻላሉ።(ቦልጥቀኞች በዉሸት ታሪክ፡ለጉራ፡ለሥልጣን፡ትውልድ ያተራምሳሉ!ይርመሰመሳሉ)
    *** ከሁለቱም ዛፎች ደርቀው የረገፉ ቅጥሎችን እና ጭራሮዎችን ተጠቅማችሁ እሳት መለኮስ ካሰባችሁም ጉዳቱ ለናንተው እንደሚያመዝን እውቁ።!” ይህ ለሜንጫ አብዮት ቀስቃሽ የኢሳት ላይ ፖለቲካ ትምህርት ለቀሰሙም ትልቅ መነቃቃት ነው። አሁን በተፈጠረውም መግባባት ‘ አንድነት ‘ የሚለውን አንድ ሕዝብ አደለንም በማለት የጠባብነት የጫካ ማኒፌስቶ የሙት መንፈስ (ራዕይ ) ለማስቀጠል አማራ ለኦሮሞ ‘አጋርነት’ እያላችሁ መጃጃልነትን እንደብልጠት አትቁጠሩት ኦቦ መሐመድ ያጥላላኸው የእናትህ የመንዚቷ ሠፈር ልጆች ያሉትን ሰማህ? ወልቃይትን ለመታደግ ጎንደር መሄድ አይጠበቅብንም እኛ የምንሔድበትን እናውቃለን አሉ። በብሔራዊ ቋንቋ ሲተረጎም ሸዋ ሲነሳ በአሌልቱና ሠንዳፋ የጀግና አሰላለፍ የክብር አቀባበል እንሚደረግለት ባለሙሉ ልብ ስለሆነ ነው። አዳሜ ዙሪያውን ያንዛረጥሽበትን የሀገርህን ቁልፍ ጥለህ ያለቀስከውን ያህል ከፍተው ልባም አማራ የት እንዳለ ትማራለህ። እስከዚያው በክልል ተጃጃል ብርታት ለተገፋው አማራ!!!! የጋራ ቤታችን ኢትዮጵያ ትንሳዬ በቅርብ እውን እንዲሆን የእያንዳንዱና የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።አራት ነጥብ።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ሤራ አክሻፊው ጎንደር ለሦስተኛ ጊዜ ታሪክ ሠራ May 10, 2023 09:25 am
  • ማር በከፍተኛ ደረጃ የኮንትሮባንድ ሰለባ ሆኗል May 9, 2023 09:24 am
  • ኦነግ በኦሮሚያ ሪፈረንደም እንዲካሄድ መጠየቁ ለሰላም ንግግሩ ዕንቅፋት ሆነ May 4, 2023 01:12 am
  • መረጃ ቲቪ ያጋራው አሳሳች መረጃ May 2, 2023 12:37 pm
  • “ከፈጣሪ በታች መከላከያ የሁላችን ዋስ ጠበቃ ነው፤ ትልቅ ይቅርታ እንጠይቃለን” April 13, 2023 10:19 am
  • በትግራይ የ”ልጆቻችን የት ናቸው?” ጥያቄ እየተሰማ ነው April 13, 2023 08:56 am
  • በትህነግ የፈረሰው የአክሱም ኤርፖርት ያስከተለው ዘርፈብዙ ኪሣራ April 13, 2023 03:21 am
  • “የከተማው ነዋሪ በመሰላቸቱ ተፈናቃዮች ከፍተኛ የምግብ ችግር” ገጥሟቸዋል April 12, 2023 09:23 am
  • ከዕድሜ ልክ እስከ 20 ዓመት ቅጣት ተበይኖባቸዋል April 11, 2023 02:58 pm
  • የኡጋንዳ የክልሎች ሚኒስትር በቆርቆሮ ሌብነት ተጠርጥረው ታሰሩ April 10, 2023 03:59 pm
  • ታከለ ከተነሳ በኋላ የመዐድን ሌቦች እየተያዙ ነው April 6, 2023 02:53 pm
  • አገር ለማተራመስ ያለመ የምሁራን፣ የሚዲያ ባለቤቶችና አክቲቪስቶች ህቡዕ ቡድን ተያዘ April 4, 2023 10:07 am
  • በ10 ዓመት ውስጥ ከ44 ቢሊየን ዶላር በላይ ሸሽቷል April 4, 2023 09:26 am
  • አየር ጨብጦ አሁን ያለውን መንግሥት ከሥልጣን ልቀቁ አይሆንም March 29, 2023 09:47 am
  • ሦስት ትውልድ የበላ የሐሰት ትርክት! March 23, 2023 11:59 am
  • “ሽብርተኝነቱን ማንሳቱ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለማቋቋም ይረዳል” – ዶ/ር ጌዲዮን March 22, 2023 05:05 pm
  • አስነዋሪ ተግባር ሲፈጸምባቸው የነበሩ የምሽት ክለቦች ተዘጉ March 22, 2023 12:57 pm
  • ህወሓትን ከሽብርተኝነት እንዲሰረዝ የወሰናችሁ ሁሉ ተጠያቂዎች ናችሁ – ኢዜማ March 22, 2023 12:06 pm
  • የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን በእስር የሚያስቀጣ ወንጀል የሚያደርግ ረቂቅ ሕግ አጸደቀ March 22, 2023 12:44 am
  • በጌታቸው ምርጫ ማግስት በትግራይ ሕዝባዊ ዐመፅ ተጀመረ March 21, 2023 11:01 pm
  • በትግራይ ሥልጣንና ንጉሥ ፈጣሪነት ከአድዋ ወደ ራያ ተሻገረ March 19, 2023 03:45 am
  • ኤርሚያስ ከጌታቸው ረዳ ጋር ምሥጢራዊ የስልክ ግንኙነት ነበረው March 19, 2023 02:44 am
  • እየተገባደደ ያለው የምስራቅ አፍሪቃ የትራንስፖርት ኮሪደርና ለውጥ የናፈቃት ኤርትራ March 15, 2023 04:44 pm
  • በባዶ እግር በሮም አበበን ለመድገም March 15, 2023 01:40 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule