• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኦሮሞና አማራ – “ሁለት ዛፎች”!

August 27, 2016 01:48 am by Editor 3 Comments

ኦሮሞ እና አማራ “እሣት እና ጭድ ናቸው” ብላችሁ ክብሪት ለመጫር ለምትቋምጡ የወያኔ ሎሌዎች የሚከተለውን ብትገነዘቡ መልካም ነው፡፡

 1) ኦሮሞ እና አማራ መታየት ያለባቸው እንደ እሳት እና ጭድ ሳይሆን ጎን ለጎን በቅለው ለረጅም ጊዜ አብረው እንዳደጉ ትልልቅ ዛፎች ነው። እነዚህ ዛፎች ለረዥም ጊዜ ተጎራብተው ከመኖራቸውና ከግዙፍነታቸው የተነሳ በመሬት ውስጥ የተሳሰሩት ሥሮቻቸው ምግብ ሊሻሙ ይችላሉ። በአየር ላይ የሚነካኩት ቅርንጫፎቻቸው በንፋስ ጊዜ እርስበእርስ ሊላተሙ ይቻላሉ። ነገር ግን ዛፎቹ ሥር የሰደዱና የተዋሃዱ እንደመሆናቸው መቼም ውሃ አያጡምና፣ እንደ ጭድ ደርቀው በክብሪት እሣት አይቀጣጠሉም።

 2) ምናልባት ከሁለቱም ዛፎች ደርቀው የረገፉ ቅጠሎችን እና ጭራሮዎችን ተጠቅማችሁ እሳት መለኮስ ካሰባችሁም ጉዳቱ ለናንተው እንደሚያመዝን እውቁ። የምትለኩሱትን እሳት የንፋስ አቅጣጫው በማስቀየረ የወያኔን ስርዓት ወደሚያወድም ወላፈን መለወጥ እንደሚቻል ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን። Jawar Mohammed

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions, Politics Tagged With: Full Width Top, Middle Column

Reader Interactions

Comments

  1. Tebaber Amehara says

    August 27, 2016 05:22 am at 5:22 am

    Well said Jawar! This is the answer to those who want to exploit our difference for their benefit.

    Reply
  2. Samma, from Nashville TN says

    August 30, 2016 06:47 pm at 6:47 pm

    A great maturity stride of Jawar M: from his slogan, “Abysinea go out of Oromia” to this magnificent metaphore about the deep and historical brotherhood of the Oromos and Amharas. I hope Jawar keeps on using his bright mind to work for the grand cause of making Ethiopia a country of equaliy, justice, freedom, mutual respect and prosperity in real peace.

    Reply
  3. በለው ! says

    September 1, 2016 10:20 am at 10:20 am

    * እራስን በራስ ማስተዳደር . እራስ ገዝ ክልላችን ባሕላችን ቋንቋችን እንዳይበከል እኛ ልዩ ነን የሚሉ ቱማታ የትም እንደማያደርስ በአንድ እጅ ማጨብጨብ እንደሆነ ተረዳችሁ? ከአሜሪካ ፖለቲካ ሳይንስ የሕብረተሰብ ትሥሥር የሀገር ሠላምና ነፃነት ፈጣን ምላሽና ምጡቅ ትምህርት እዚያች ድሃ ሀገር እዚያ ቆራጥ ነፍጠኛ ሕዝብ ደም ውስጥ እንዳለ ገባችሁ? ጎንደሬውና ጎጃሜው “የኦሮሞው ወገናችን ደም ደማችን ነው!” ሲል በህወአት/ ኢህአዴግ ጦረኞች ሜዳ ላይ የፈሰሰውን ብቻ አደለም የትውልድ በቀል አንድነቱንም ለኦነግና ህወአት እንዲሁም ለሆድአደር ካድሬም የማንቂያ ደውል ነው።
    *** በዚሁ ሰሞን በአሜሪካ ሲያትል ግዛት አንድ የኦሮሞ አባት “ኦነግ ፵ ዓመት ያልሠራውን አዲሱ ትውልድ ጎንደርም ወልቃይትም ኬኛ አሉ” አዎን! ኦሮሞ ኢትዮጵያ ኬኛ! ማን ይከለክለዋል? ያልተመቸው ይንካው ! ፺፭ ሚሊየን ሕዝብ በ፹፫ ቋንቋ በ፱ ክልል ታጉሮ በ፻ ባንዲራ ለጥቂት ወሮ በሎች ማንነቱን ሸጦ የቅድመ አያቶቹን የደምና አጥንት ግብር ሰንደቅ ዘቀዘቀ ተረገመ መከነ ባከነ አሁን በንሥሃ ተነሳ!
    *** አማራና ኦሮሞ ( እነዚህ ዛፎች) ከግዙፍነታቸው የተነሳ በመሬት ውስጥ የተሳሰሩት ስሮችቸው ምግብ ሊሻሙ ይችላሉ። (ማንም ምንም አልተጠቀመም “ሁላችንም የአንድ ማሰሮ ንፍሮ ነን”።
    *** በአየር ላይ የሚነካኩት ቅርንጫፎቻቸው በንፋስ ጊዜ እርስበእርስ ሊላተሙ ይቻላሉ።(ቦልጥቀኞች በዉሸት ታሪክ፡ለጉራ፡ለሥልጣን፡ትውልድ ያተራምሳሉ!ይርመሰመሳሉ)
    *** ከሁለቱም ዛፎች ደርቀው የረገፉ ቅጥሎችን እና ጭራሮዎችን ተጠቅማችሁ እሳት መለኮስ ካሰባችሁም ጉዳቱ ለናንተው እንደሚያመዝን እውቁ።!” ይህ ለሜንጫ አብዮት ቀስቃሽ የኢሳት ላይ ፖለቲካ ትምህርት ለቀሰሙም ትልቅ መነቃቃት ነው። አሁን በተፈጠረውም መግባባት ‘ አንድነት ‘ የሚለውን አንድ ሕዝብ አደለንም በማለት የጠባብነት የጫካ ማኒፌስቶ የሙት መንፈስ (ራዕይ ) ለማስቀጠል አማራ ለኦሮሞ ‘አጋርነት’ እያላችሁ መጃጃልነትን እንደብልጠት አትቁጠሩት ኦቦ መሐመድ ያጥላላኸው የእናትህ የመንዚቷ ሠፈር ልጆች ያሉትን ሰማህ? ወልቃይትን ለመታደግ ጎንደር መሄድ አይጠበቅብንም እኛ የምንሔድበትን እናውቃለን አሉ። በብሔራዊ ቋንቋ ሲተረጎም ሸዋ ሲነሳ በአሌልቱና ሠንዳፋ የጀግና አሰላለፍ የክብር አቀባበል እንሚደረግለት ባለሙሉ ልብ ስለሆነ ነው። አዳሜ ዙሪያውን ያንዛረጥሽበትን የሀገርህን ቁልፍ ጥለህ ያለቀስከውን ያህል ከፍተው ልባም አማራ የት እንዳለ ትማራለህ። እስከዚያው በክልል ተጃጃል ብርታት ለተገፋው አማራ!!!! የጋራ ቤታችን ኢትዮጵያ ትንሳዬ በቅርብ እውን እንዲሆን የእያንዳንዱና የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።አራት ነጥብ።

    Reply

Leave a Reply to በለው ! Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • በሆሩ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጉደኔ ጫላ ሲበሬ ቀበሌ ነዋሪዎች በኦነግ ሸኔ ላይ ጀብዱ ፈፀሙ August 11, 2022 03:04 pm
  • በኢትዮጵያ ግብርና ላይ ግብጽ ለዓመታት የፈጸመችው ሤራ August 10, 2022 10:58 am
  • የስሪ ላንካው “FamilyCracy” – ከመዓቱ እስከ ተውኔቱ August 8, 2022 09:45 am
  • “አበበ እንጂ መቼ ሞተ!”          July 19, 2022 04:57 pm
  • ሸኔ አመራሮቹንና ጠንካራ ይዞታዎቹን እያጣ ነው July 19, 2022 01:55 am
  • የወልቃይት አማራ የተሰቃየባቸው የትህነግ 15 ድብቅ እስር ቤቶች! July 18, 2022 03:13 pm
  • ገቢ የማያስገኙ የዜና ርዕሶች July 17, 2022 05:36 pm
  • “ዛሬ ‘ኃያል ነን’ የሚሉ ሀገራት ኢትዮጵያ ላይ በሚዲያ /በመረጃ/፣ በዲፕሎማሲ፣ በሳይበር እና በተልእኮ የተቀነባበረ ‘ግራጫ ጦርነት’ እያካሄዱባት ነው” ጠ/ሚ ዐቢይ July 7, 2022 10:03 am
  • የኦሮሞ ልሂቃንና ፖለቲከኞች በአማራ ተወላጆች ላይ እየደረሰ ያለውን “የዘር ማጥፋት” ወንጀል እንዲያወግዙት አብን ጠየቀ July 6, 2022 01:38 pm
  • “አማራን ኦሮሚያ ውስጥ የመግደል እና የመጨፍጨፍ እቅድ የኦነግ ሳይሆን የኦሮሚያ ብልጽግና ነው” አቶ ሃንጋሳ July 6, 2022 01:53 am
  • “በኢትዮጵያዊያን የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት ሀገሪቱን ማተራመስ አለብን” አይማን አብድልአዚዝ ግብጻዊው ፖለቲከኛ July 5, 2022 12:57 pm
  • ባልደራስ የአገርን ደኅንነት አደጋ ላይ በመጣል ሊጠየቅ ይገባዋል ተባለ July 1, 2022 09:23 am
  • “ሚካኤል ችግኝ ነው። … ችግኝ ይተክላል” ቴዲ አፍሮ June 29, 2022 03:30 am
  • “የእኔን ልጆችና የልጅ ልጆች (22ቱንም) የቀበርኩት እኔ ነኝ” አቶ መሀመድ የሱፍ ከምዕራብ ወለጋ June 28, 2022 01:07 pm
  • የገዳ ሥርዓት እና የኦሮሞ ገዢ መደብ June 20, 2022 11:34 pm
  • “የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው” ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል June 12, 2022 07:09 pm
  • የሰሜን ምዕራብ ዕዝና የአማራ ልዩ ኃይል ተከዜ ክፍለ ጦር ዕውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው June 12, 2022 06:21 pm
  • ሀገር በቀል ባህላዊ የግጭት አፈታቶችን በተገቢው በመጠቀም ዘላቂ እርቅና ሰላምን ማምጣት ይቻላል June 12, 2022 05:40 pm
  • የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገረጂና በቀበና ያስገነባቸውን የመኖሪያ አፓርትመንቶች አስመረቀ June 12, 2022 05:35 pm
  • በኦነግ ሸኔ ፈርሶ የነበረውና ወታደራዊ ጠቀሜታ ያለው ድልድይ ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት ጀመረ June 10, 2022 09:13 am
  • ጃዋር በዳውድ ኢብሣ ቀይ መስመር ተሰመረለት June 8, 2022 12:59 pm
  • ወልቃይት: ቢመረንም ለመዋጥና ራሳችንን ለመመልከት እንሞክር June 8, 2022 11:53 am
  • እብድ ይሻለዋል እንጂ አይድንም፤ ሐጂ ጃዋር አሁን ለምን ብቅ አለ? June 8, 2022 05:59 am
  • ሕዝብ ድምፅ የነፈጋቸው “ፓርቲዎች” የሽግግር መንግሥት ይቋቋም አሉ June 7, 2022 01:11 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2022 · Goolgule