• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“እርዳታው እህል ተሽጦ ለ “አባይ” እንዲውል ተወስኗል”

October 20, 2015 07:37 am by Editor 2 Comments

ለ900ሺ አስቸኳይ እርዳታ የሚያስፈልገው ህዝብ የእርዳታ እህል የጫኑ መኪኖች ሰሙኑን መቀሌ ከተማ ደርሰዋል።

አንድ ሚሊዮን ለሚጠጋ ተረጂ እስከ 350 መኪኖች እህል ጭነው በቀጥታ ከጅቡቲ ትግራይ ገብተዋል።

መንግስት እንዳለው የጫኑት ኢትዮጵያ ውስጥ የተመረተ ሳይሆን ከውጭ በእርዳታ የገባ መሆኑ ጭነው የመጡት ሹፌሮች አውግተውኛል።truck

“ድርቁ በቁጥጥር ስር ኣውለነዋል” የሚል የትግራይ መንግስት መግለጫ ተደጋግሞ እየተሰማ ባለበት ቅፅበት “ለእርዳታ የመጣው እህል እየተሸጠ ነው” የሚል ወሬ በስፋት እየተሰማ ነው።

እህሉ መቀሌ ከተማ ወደሚገኙ የዱቄት ፋብሪካዎች እየተሸጠ መሆኑና ጥያቄ ላነሱ ሹፌሮች ደግሞ “ድርቁን በቀላሉ ስለተቆጣጠርነው ትርፉ ተሽጦ ለአባይ እንዲሆን ተወስኗል” ተብሎዋል።

ከእኔ ጋር ሁኖ ጨዋታው ሲያዳምጥ የነበረው ወጣት “… የትኛው አባይ ነው? አባይ ግድብ፣ አባይ ወልዱ፣ ወይስ አባይ ፀሃዬ …” ብሎ ጠይቋል።

abay

የትግራይ ገዢዎች ድርቁም እህሉም በቁጥጥራቸው ስር ያዋሉ ይመስላሉ …!!! ድርቅ ካጠቃው፣ ህይወቱ በአደጋ ውስጥ ከገባ፣ ህይወቱን ለማቆየት የጎረሳት ማቆያ ምግብ ከጉሮሮው የሚቀሙ ሌቦች እንጠብቀው።

ኤፍ ኤም ፋና ትግርኛ ፕሮግራም ምስጋና ይድረሳቸውና ትንሽ ብትሆንም የድርቁ ሰለባ ወገኖች ድምፅ አሰምተውናል።support

“ወጣቱ ስደት ከመሄድ ትንሽ ተረጋግቶ ነበር። ኣሁን በድርቁ ምክንያት ፈርቶ ባህር እየገባ ነው … ተማሪዎች በዚህ ሁኔታ መማር ኣንችልም ብለው ቤት እየዋሉ ነው … ከ8 ሺ በላይ የቀበሌያችን ከብቶች በምግብና ውሃ እጦት ክፉኛ ተደርቀውብናል … መንግስት ቶሎ ሊደርስልን ይገባል … ” ብለው ሲናገሩ ሰምተናል።

‪#‎ህዝብና_ንዓንግል‬…!

ነፃነትና ኣብ ኢድና እያ…!

IT IS SO……

(Amdom Gebreslasie)


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions, Politics Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. Martha Teklu says

    October 22, 2015 01:58 am at 1:58 am

    The present situation in Ethiopia is caused by the mastermind of Woyanes. For any cause, it has its effect. If one uses its power to exploit the country, deposit billion of dollars in the U.S. , European and Asian banks, the exploited country does not have the capital to invest in any production. Our Ethiopian lands are sold or leased to foreign investors, Our young girls are sold to Middle East households in a modern time slavery system. The name may not be slavery, but the system is the same. Our young men, having no means of survival, are driven in search of wages under very harsh, risky and illegal journeys to the unknown. At the same time, we see Woyane investors and tourists sipping coffee and counting their investment growing in the US or other foreign countries. The law of the country is not to serve the population but solely to serve the interest and wellbeing of the Woyanes. The citizens of Ethiopia are subjected to scramble for anything edible, be homeless and accept their lot. If one is a strong supporter of Woyanes, he might receive some “lifach” or scrap of favors. In my own country and birth place, I will be persecuted because I will and not support the “hoddam” woyanes. The U.S. is satisfied with the actions of Woyanes. What business brings billions of dollars to this country; what country will send its young army to fight for the US and still continue to be a “yes” men. There is no law that says the US has to abide to the needs of oppressed people. One has to be an enemy of the US to be criticized for human rights violations and it does not apply to your “server”.

    Reply
  2. Tesfa says

    October 29, 2015 06:47 pm at 6:47 pm

    Martha
    Be assured, you are not alone in this fight. There are millions who share your opinion.
    thank you,

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ባልደራስ የአገርን ደኅንነት አደጋ ላይ በመጣል ሊጠየቅ ይገባዋል ተባለ July 1, 2022 09:23 am
  • “ሚካኤል ችግኝ ነው። … ችግኝ ይተክላል” ቴዲ አፍሮ June 29, 2022 03:30 am
  • “የእኔን ልጆችና የልጅ ልጆች (22ቱንም) የቀበርኩት እኔ ነኝ” አቶ መሀመድ የሱፍ ከምዕራብ ወለጋ June 28, 2022 01:07 pm
  • የገዳ ሥርዓት እና የኦሮሞ ገዢ መደብ June 20, 2022 11:34 pm
  • “የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው” ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል June 12, 2022 07:09 pm
  • የሰሜን ምዕራብ ዕዝና የአማራ ልዩ ኃይል ተከዜ ክፍለ ጦር ዕውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው June 12, 2022 06:21 pm
  • ሀገር በቀል ባህላዊ የግጭት አፈታቶችን በተገቢው በመጠቀም ዘላቂ እርቅና ሰላምን ማምጣት ይቻላል June 12, 2022 05:40 pm
  • የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገረጂና በቀበና ያስገነባቸውን የመኖሪያ አፓርትመንቶች አስመረቀ June 12, 2022 05:35 pm
  • በኦነግ ሸኔ ፈርሶ የነበረውና ወታደራዊ ጠቀሜታ ያለው ድልድይ ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት ጀመረ June 10, 2022 09:13 am
  • ጃዋር በዳውድ ኢብሣ ቀይ መስመር ተሰመረለት June 8, 2022 12:59 pm
  • ወልቃይት: ቢመረንም ለመዋጥና ራሳችንን ለመመልከት እንሞክር June 8, 2022 11:53 am
  • እብድ ይሻለዋል እንጂ አይድንም፤ ሐጂ ጃዋር አሁን ለምን ብቅ አለ? June 8, 2022 05:59 am
  • ሕዝብ ድምፅ የነፈጋቸው “ፓርቲዎች” የሽግግር መንግሥት ይቋቋም አሉ June 7, 2022 01:11 am
  • “አድጌ እንደናንተ መሆን እፈልጋለሁ” June 5, 2022 06:58 pm
  • በሳምንት ለ100 ያህል ሕሙማን አገልግሎት የሚሰጥ የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል ሥራ ጀመረ May 30, 2022 02:20 am
  • የጥቁር አንበሳ ዕጩ መኮንኖች (ካዴቶች) ተመረቁ May 29, 2022 04:01 pm
  • “ኢትዮጵያን መንካት አይቻልም!!” በሚል ቁጭት ነው እየሠራን ያለነው May 29, 2022 01:04 pm
  • “ከሞፈርና ቀንበር ወደ ትራክተር” በሚል መርህ ለአማራ ገበሬዎች የግብርና ሜካናይዜሽን ተሰጠ May 29, 2022 02:02 am
  • ኢትዮ 360 “የወያኔ፣ የጁንታ ሚዲያ ነው” – ባለከዘራው ጄኔራል May 27, 2022 02:51 am
  • “እኛ የምናውቀው ነገር የለም፤ የሚያጣሉን ፖለቲከኞች ናቸው” የአማራ ወዳጃቸውን አደራ ቤት የመለሱ የቅማንት ተወላጅ May 27, 2022 01:40 am
  • ትግራይን አገር እናደርጋለን፤ “በውይይት እና በጦርነት” ሁሉንም ጉዳይ እንቋጫለን – የወንበዴው መሪ ደብረጽዮን May 26, 2022 09:18 am
  • “ሁለቱ የምዕራብ ዕዝ ተዋጊ ዶክተሮች” May 26, 2022 08:19 am
  • ወደ ትህነግ ሊተላለፍ የነበረ አምስት ሚሊዮን ብር ከ20 ተጠርጣሪዎች ጋር ተያዘ May 25, 2022 01:57 am
  • የጦርነቱ ስትራቴጂያዊ እውነታዎች May 19, 2022 09:37 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2022 · Goolgule