• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“ካሁን በኋላ ወደ ሥርዓትና ወደ ፍትሕ የማይመጡ ከሆነ ትግራይን ስለመገንጠል ነው መወራት ያለበት” አቶ ዩሱፍ የአብን ምክትል ሊቀመንበር

December 12, 2021 08:13 pm by Editor 2 Comments

የአብን ከፍተኛ አመራሮች አቶ ዩሱፍ ኢብራሒምና አቶ ጋሻው መርሻ በዛሬው ዕለት ከአማራ ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የኅልውና ዘመቻውን እና ቀጣይ የትህነግን አቅጣጫ ምን መሆን እንዳለበት በርካታ ርዕሰ ጉዳዮችን በማንሳት ተወያይተዋል።

የአብን አደረጃጀት ኃላፊ አቶ ጋሻው መርሻ በቅድሚያ በዚሁ ቃለምልልስ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ወራሪውን የትግራይ ኃይል “የትግሬ ወራሪ ኃይል በማለት” በትክክለኛ ስሙ መጥራቱን አመስግነዋል። እንደ ምክንያትም አድርገው ያቀረቡት አንድን ቡድን በተገቢውና ትክክለኛ ስም በመስጠት መሰየም ቀዳሚው ተግባር መሆኑን አውስተዋል።

ከዚህ በማስከተል ለደረሰው ነገር ሁሉ በኃላፊነት የሚጠየቀው ማነው ለሚለው ጥያቄ አቶ ጋሻው ሲመልሱ ትህነግ መሆን በመጠቆም ለማካካሻም የትህነግ ዋና የገቢ ምንጭ የሆነውና የአክሱምን ባንክ በመዝረፍ ተቋቁሞ ከአፍሪካ ትልቁ ተቋም ነኝ የሚለውን ኤፈርትን ሸጦ በጦርነቱ ለወደሙ አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም እንዲውል ሃሳብ ሰጥተዋል።  

በቃለምልልሱ ማብቂያ ላይ አቶ ዩሱፍ በዋነኛነት እንዲወሰድላቸው የሚፈልጉትን ሃሳብ በዚህ መልኩ ተናግረዋል፤ “የፖለቲካ ቅኝቱ ራሱ መቀየር አለበት፤ የፖለቲካ ቅኝቱ እኔ ሁሉንም ነገር ካልወሰደኩኝ ብቻ ሳይሆን አንተን ሁሉንም ነገር ካላሳጣሁህ አሸናፊ ልሆን አልችልም የሚል የተዛባ የፖለቲካ እሳቤ ስላለ ነው። ከዛሬው እንዲወሰድልኝ የምፈልገው እስከዛሬ ድረስ በአገራዊ ቅን እሳቤ፣ በማኅበራዊ ቅን እሳቤ፣ ብዙ ነገሮችን፣ በጎነትን፣ ታሪክን፣ ማኅበራዊ ግንኙነቶችን ታሳቢ በማድረግ ስንገለገልባቸው የነበሩ አገራዊ እሴቶችን ያጎደፈ ስብስብ ነው ያጋጠመን፤ ይህንን ወደ ሕግ ማዕቀፍ ማቅረብ እንዳለ ሆኖ ግን አንድ እርምጃ ወደፊት እየተራመድን ጉዳዩ በሚመጥነው ልክ ልንቆም እንደምንችል የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ፖለቲከኛው፣ ምሑራኑ፣ ውይይት እንዲጀምር እኔ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ምን ለማለት ነው ካሁን በኋላ ስለ ትግራይ መገንጠል ለስልሳ፣ ለሃምሳ ዓመት ስናወራ፣ ስንሰጋ ወገናዊነታችን፣ ማኅበራዊ ቁርኝታችን ሊናጋ ነው በሚል (ስጋት) ስንዋጅጅ፣ ስንባዝን ኖረናል። ይህ መቆም አለበት። ካሁን በኋላ ወደ ሥርዓትና ወደ ፍትሕ የማይመጡ ከሆነ ትግራይን ስለመገንጠል ነው መወራት ያለበት፤ ስለ ትግራይ መገንጠል አይደለም አሁን ልናወራ የሚገባን”።

ሙሉውን ቃለምልልስ ማዳመጥ ተገቢ ስለሆነ ለዚሁ እንዲረዳ ከዚህ በታች አስቀምጠነዋል።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Interviews, Middle Column Tagged With: operation dismantle tplf

Reader Interactions

Comments

  1. Dushanbe says

    December 13, 2021 07:10 am at 7:10 am

    As a fascist entity in Ethiopia and the region, the TPLF-Tigray will be a source of instability and violence in Ethiopia. The fate of Tigray should be determined not only by Tigrayans alone but also involve all Ethiopians. Independent Tigray will not be a viable state because it is the most resource poor in the country. Nor can it be sustained by foreign aid. I think it is time to discuss the fate of Tigray if the region will remain under the TPLF. The task of removing the TPLF from power should be left to the Tigrayans themselves. Ethiopia should not continue to bleed because of Tigray and a limit should be set for the price Ethiopians pay.

    Reply
  2. Dushanbe says

    December 13, 2021 10:50 am at 10:50 am

    The cleansing of Tigray of fascism should be based on the experiences and approaches of nazi Germany.

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ወርቁ አይተነው የሸሹት ከዝርፊያ፣ ውንብድናና ዕዳ ጋር በተያያዘ ነው September 21, 2023 02:38 pm
  • ወደ አማራ ክልል ሊተላለፍ የነበረ መሣሪያና ሰነድ ተያዘ September 19, 2023 04:35 pm
  • በትግራይ መርዶ በይፋ ሊታወጅ ነው September 19, 2023 04:22 pm
  • ጃርቶች ለምን ይጮኻሉ? September 19, 2023 04:37 am
  • “ዐቢይ ግድቡን ሸጦታል” ጌታቸው ረዳ September 11, 2023 10:18 am
  • አቶ አገኘሁ መረጃ አሳልፎ በመስጠት ዋጋ እንደሚከፍሉ ተሰማ September 10, 2023 06:52 pm
  • ለዋዜማ ሬዲዮ “ኢትዮጵያን ቋሚ የውሀ ባለ እዳ” ያደርጋል ያላችሁት ረቂቅ ሰነድ የታለ? September 10, 2023 01:58 am
  • ወደር የሌለው የኅብረተሰባዊት ኢትዮጵያ ጀግና! ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ኃብተማርያም September 8, 2023 02:31 pm
  • የትግራይ መፍረስ በርዕሰ መስተዳደሩ አንደበት September 8, 2023 02:49 am
  • ከያቤሎ አዲስ አበባ የተላከ ኮንትሮባንድ ጉለሌ ተያዘ September 7, 2023 01:40 pm
  • “እንኳን ተለያይተንና እርስ በርስ ተባልተን በአንድነት ቆመንም ወጀቡን መሻገር አቅቶናል” September 7, 2023 01:31 am
  • ራሱን መሪ አልባ የሚያደርገው አማራ ክልል August 24, 2023 11:50 pm
  • ጀብደኛው August 24, 2023 10:06 am
  • ጎንደርና ባሕር ዳር ከተሞች ወደ ቀድሞ ሰላማቸው ተመልሰዋል August 13, 2023 10:55 pm
  • ኢትዮጵያ በታሪኳ የመጀመሪያውን ግዙፍ ወታደራዊ ኃይል አስመረቀች August 13, 2023 10:26 pm
  • ሪፖርተር የፓርላማ ወንበር አስልቶ የአስቸኳይ አዋጁ በፓርላማ እንዳይደገፍ አቅጣጫ አመላከተ August 13, 2023 09:11 pm
  • ወደ ኤርትራ በኮንትሮባንድ የሚሻገሩ ቆሳቁሶች እየተያዙ ነው August 11, 2023 12:52 pm
  • የአማራ ክልል ትልልቅ ከተሞች ተኩስ ዓልባ ሆነው ውለዋል August 10, 2023 04:31 pm
  • “አንድ ሰው ለመግደል ኅንፃውን ማቃጠል” የኢ-ዲሞክራሲና ጽንፈኛ ኃይሎች ቅዠት፤ (ክፍል ሁለት) August 10, 2023 09:44 am
  • “አርበኛ” መሳይ – “የድል ዜና” ሳይበርድ 50ሺህ ዶላር በጎፈንድሚ August 10, 2023 09:08 am
  • በሕዝቡ ድጋፍ ከተሞች ከዘራፊው መንጋ ሥጋት ነጻ መሆናቸው ይፋ ሆነ August 9, 2023 11:47 am
  • ትህነግ አራተኛውን ሞት ሞተ  August 8, 2023 05:47 pm
  • “ሃሳብ ሲነጥፍ ነፍጥ አንግቤ እዋጋለሁ” የሚሉ አካላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – የመከላከያ ሠራዊት August 1, 2023 09:25 am
  • ደቡብ አፍሪካ የመሸጉ ወንጀለኞች ለሕግ ተላልፈው ሊሰጡ ነው July 31, 2023 09:27 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule