• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“ካሁን በኋላ ወደ ሥርዓትና ወደ ፍትሕ የማይመጡ ከሆነ ትግራይን ስለመገንጠል ነው መወራት ያለበት” አቶ ዩሱፍ የአብን ምክትል ሊቀመንበር

December 12, 2021 08:13 pm by Editor 2 Comments

የአብን ከፍተኛ አመራሮች አቶ ዩሱፍ ኢብራሒምና አቶ ጋሻው መርሻ በዛሬው ዕለት ከአማራ ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የኅልውና ዘመቻውን እና ቀጣይ የትህነግን አቅጣጫ ምን መሆን እንዳለበት በርካታ ርዕሰ ጉዳዮችን በማንሳት ተወያይተዋል።

የአብን አደረጃጀት ኃላፊ አቶ ጋሻው መርሻ በቅድሚያ በዚሁ ቃለምልልስ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ወራሪውን የትግራይ ኃይል “የትግሬ ወራሪ ኃይል በማለት” በትክክለኛ ስሙ መጥራቱን አመስግነዋል። እንደ ምክንያትም አድርገው ያቀረቡት አንድን ቡድን በተገቢውና ትክክለኛ ስም በመስጠት መሰየም ቀዳሚው ተግባር መሆኑን አውስተዋል።

ከዚህ በማስከተል ለደረሰው ነገር ሁሉ በኃላፊነት የሚጠየቀው ማነው ለሚለው ጥያቄ አቶ ጋሻው ሲመልሱ ትህነግ መሆን በመጠቆም ለማካካሻም የትህነግ ዋና የገቢ ምንጭ የሆነውና የአክሱምን ባንክ በመዝረፍ ተቋቁሞ ከአፍሪካ ትልቁ ተቋም ነኝ የሚለውን ኤፈርትን ሸጦ በጦርነቱ ለወደሙ አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም እንዲውል ሃሳብ ሰጥተዋል።  

በቃለምልልሱ ማብቂያ ላይ አቶ ዩሱፍ በዋነኛነት እንዲወሰድላቸው የሚፈልጉትን ሃሳብ በዚህ መልኩ ተናግረዋል፤ “የፖለቲካ ቅኝቱ ራሱ መቀየር አለበት፤ የፖለቲካ ቅኝቱ እኔ ሁሉንም ነገር ካልወሰደኩኝ ብቻ ሳይሆን አንተን ሁሉንም ነገር ካላሳጣሁህ አሸናፊ ልሆን አልችልም የሚል የተዛባ የፖለቲካ እሳቤ ስላለ ነው። ከዛሬው እንዲወሰድልኝ የምፈልገው እስከዛሬ ድረስ በአገራዊ ቅን እሳቤ፣ በማኅበራዊ ቅን እሳቤ፣ ብዙ ነገሮችን፣ በጎነትን፣ ታሪክን፣ ማኅበራዊ ግንኙነቶችን ታሳቢ በማድረግ ስንገለገልባቸው የነበሩ አገራዊ እሴቶችን ያጎደፈ ስብስብ ነው ያጋጠመን፤ ይህንን ወደ ሕግ ማዕቀፍ ማቅረብ እንዳለ ሆኖ ግን አንድ እርምጃ ወደፊት እየተራመድን ጉዳዩ በሚመጥነው ልክ ልንቆም እንደምንችል የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ፖለቲከኛው፣ ምሑራኑ፣ ውይይት እንዲጀምር እኔ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ምን ለማለት ነው ካሁን በኋላ ስለ ትግራይ መገንጠል ለስልሳ፣ ለሃምሳ ዓመት ስናወራ፣ ስንሰጋ ወገናዊነታችን፣ ማኅበራዊ ቁርኝታችን ሊናጋ ነው በሚል (ስጋት) ስንዋጅጅ፣ ስንባዝን ኖረናል። ይህ መቆም አለበት። ካሁን በኋላ ወደ ሥርዓትና ወደ ፍትሕ የማይመጡ ከሆነ ትግራይን ስለመገንጠል ነው መወራት ያለበት፤ ስለ ትግራይ መገንጠል አይደለም አሁን ልናወራ የሚገባን”።

ሙሉውን ቃለምልልስ ማዳመጥ ተገቢ ስለሆነ ለዚሁ እንዲረዳ ከዚህ በታች አስቀምጠነዋል።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Interviews, Middle Column Tagged With: operation dismantle tplf

Reader Interactions

Comments

  1. Dushanbe says

    December 13, 2021 07:10 am at 7:10 am

    As a fascist entity in Ethiopia and the region, the TPLF-Tigray will be a source of instability and violence in Ethiopia. The fate of Tigray should be determined not only by Tigrayans alone but also involve all Ethiopians. Independent Tigray will not be a viable state because it is the most resource poor in the country. Nor can it be sustained by foreign aid. I think it is time to discuss the fate of Tigray if the region will remain under the TPLF. The task of removing the TPLF from power should be left to the Tigrayans themselves. Ethiopia should not continue to bleed because of Tigray and a limit should be set for the price Ethiopians pay.

    Reply
  2. Dushanbe says

    December 13, 2021 10:50 am at 10:50 am

    The cleansing of Tigray of fascism should be based on the experiences and approaches of nazi Germany.

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule