• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እናቶች፣ “ሶሻል ሚዲያ”ና ህወሃት/ኢህአዴግ

October 5, 2016 10:45 pm by Editor Leave a Comment

አዲስ አበባ የሰፈር ሴቶችን ሰብስበው መግለጫ ስለ social media አጠቃቀም ስጡ ተብለው የሰጡት መግለጫ እና ከመግለጫው በኋላ ለእናቶች የተደረገ ኢንተርቪው።

ዜና FBC ፦

“መንግስት በሶሻል ሚዲያው ላይ ህዝብ የሚቀሰቅሱትን ጸረ-ሰላም ሃይሎች ከሚኖሩበት አገር ጋር በመመካከር ለህግ ማቅረብ አለበት!” ሲሉ ነዋሪነታቸው በቀበሌ 07 ልደታ ክከ የሆነ እናቶች ተናገሩ …

↩ ከዜናው በኋላ የእናቶች ኢንተርቪው፦

☞ የመጀመሪያዋ ተጠያቂ እናት (በግምት ከ 60 – 65 አመት እድሜ)፦

ጋዜጠኛ፦ እናት ለቃለ መጠይቅ ፈቃደኛ ስለሆኑ አመሰግናለሁ

እናት፦ እኔም አመሰግናለሁ እልልልልል …

ጋዜጠኛ፦ ምነው እናት? እልልታው ምንድነው??

እናት፦ የገደሉት ለህግ ይቅረቡ አይደለም እንዴ ሲባል የነበረው???

ጋዜጠኛ (በድንጋጤ ክው ብሎ)፦ የለም የለም እናቴ ሶሻል ሚዲያ ነው የተባለው፣

እናት፦ (ዝም ይላሉ ግራ ተጋብተው)

ጋዜጠኛው (ቀጠለ)፦ እናቴ ሶሻል ሚዲያ ማለት ምን ማለት ነው??social-media

እናት፦ ምን አውቃለሁ እኔ ቶታል ሚዳ ሲሉ ነው የዋሉት ያው ቶታል እኔ ማውቀው ነዳጅ ማደያ ነው፣ እንግዲ ስጠረጥር ነዳጅ ሊወደድ ነው መሰለኝ፣ ልጄ ባጃጅ አለችው ገዝቶ በጄሪካን እንዲያስቀምጥ መስማቴ ጥሩ ነው።

ጋዜጠኛ (ግርም ብሎት)፦ ከዚህ ስብሰባ እንዲያው ምን አገኙ??

እናት፣ አቤት ምሳ በላነው! ምሳው ግሩም ነው! በዛ ላይ እነዛ ከይሲወች ነዳጅ ሊያስወድዱ ነው ተብሏል እንግዲህ ይሄን ነው ከዚህ ስብሰባ የተረዳሁት።

☞ ሁለተኛዋ ተጠያቂ፦ የ 65 አመት እናት

ጋዜጠኛ፦ እናቴ ለቃለ መጠይቅ ፈቃደኛ ስለሆኑ አመሰግናለሁ፣

እናት፦ እሺ

ጋዜጠኛ፦ እናቴ ሶሻል ሚዲያ ምን ማለት ነው??

እናት፦ እኔ ምን አውቃለሁ ሶሻሜዳ ሶሻሜዳ፣ ሶሻሜዳ፣ ይላሉ ያው እንግዲህ ሽሮሜዳ ብጥብጥ ተነስቶ ይሆናላ ልጄ።

ጋዜጠኛ፦ እንዲያው ከዚህ ስብሰባ ምን ተማሩ??

እናት፦ በመጀመሪያ የበላነው ምሳ ወደር የለውም፣ አይ ሙያ! አይ ሙያ! በመቀጠል ደግሞ ይቺ ኤርትራ እያቃጠረች በሽሮሜዳ ብጥብጥ ማስነሳቷ አዝኛለሁ።

ጋዜጠኛ፦ ውድ የሬዲዮ አድማጮቻችን እንደሰማችሁት ስብሰባው የታቀደለትን አላማ ያሳካ እንደነበር ለመገንዘብ ችለናል።
——————-
ዲና መሃመድ መገርሳ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Literature, Opinions Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የሲኖዶሱ ውዝግብ አካሄድና መጪው የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ February 6, 2023 02:03 am
  • የእሁዱ ሰላማዊ ሰልፍ ተራዘመ፤ ተጠባቂው ዕርቅ ፍንጭ እያሳየ ነው February 3, 2023 05:17 pm
  • የብላቴ: የውጊያ ማርሽ ቀያሪ ሠራዊት መፍለቂያ ማዕከል February 3, 2023 10:06 am
  • በኢትዮጵያ 27 በመቶ የሚሆነው የአእምሮ በሽተኛ ነው ተባለ February 3, 2023 09:47 am
  • “አስደንጋጭ”! 1 ሚሊዮን ከሚጠጋ ተፈታኝ ተማሪ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገባው 30 ሺህ (3.3%) ብቻ ነው  January 27, 2023 09:11 am
  • የማይዘነጋዉ የኢትዮጵያዊያኖች የጀግንነት ተጋድሎ ታሪክ፡- ኮሎኔል ባጫ ሁንዴ (ታጠቅ) January 27, 2023 06:12 am
  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule