• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እናቶች፣ “ሶሻል ሚዲያ”ና ህወሃት/ኢህአዴግ

October 5, 2016 10:45 pm by Editor Leave a Comment

አዲስ አበባ የሰፈር ሴቶችን ሰብስበው መግለጫ ስለ social media አጠቃቀም ስጡ ተብለው የሰጡት መግለጫ እና ከመግለጫው በኋላ ለእናቶች የተደረገ ኢንተርቪው።

ዜና FBC ፦

“መንግስት በሶሻል ሚዲያው ላይ ህዝብ የሚቀሰቅሱትን ጸረ-ሰላም ሃይሎች ከሚኖሩበት አገር ጋር በመመካከር ለህግ ማቅረብ አለበት!” ሲሉ ነዋሪነታቸው በቀበሌ 07 ልደታ ክከ የሆነ እናቶች ተናገሩ …

↩ ከዜናው በኋላ የእናቶች ኢንተርቪው፦

☞ የመጀመሪያዋ ተጠያቂ እናት (በግምት ከ 60 – 65 አመት እድሜ)፦

ጋዜጠኛ፦ እናት ለቃለ መጠይቅ ፈቃደኛ ስለሆኑ አመሰግናለሁ

እናት፦ እኔም አመሰግናለሁ እልልልልል …

ጋዜጠኛ፦ ምነው እናት? እልልታው ምንድነው??

እናት፦ የገደሉት ለህግ ይቅረቡ አይደለም እንዴ ሲባል የነበረው???

ጋዜጠኛ (በድንጋጤ ክው ብሎ)፦ የለም የለም እናቴ ሶሻል ሚዲያ ነው የተባለው፣

እናት፦ (ዝም ይላሉ ግራ ተጋብተው)

ጋዜጠኛው (ቀጠለ)፦ እናቴ ሶሻል ሚዲያ ማለት ምን ማለት ነው??social-media

እናት፦ ምን አውቃለሁ እኔ ቶታል ሚዳ ሲሉ ነው የዋሉት ያው ቶታል እኔ ማውቀው ነዳጅ ማደያ ነው፣ እንግዲ ስጠረጥር ነዳጅ ሊወደድ ነው መሰለኝ፣ ልጄ ባጃጅ አለችው ገዝቶ በጄሪካን እንዲያስቀምጥ መስማቴ ጥሩ ነው።

ጋዜጠኛ (ግርም ብሎት)፦ ከዚህ ስብሰባ እንዲያው ምን አገኙ??

እናት፣ አቤት ምሳ በላነው! ምሳው ግሩም ነው! በዛ ላይ እነዛ ከይሲወች ነዳጅ ሊያስወድዱ ነው ተብሏል እንግዲህ ይሄን ነው ከዚህ ስብሰባ የተረዳሁት።

☞ ሁለተኛዋ ተጠያቂ፦ የ 65 አመት እናት

ጋዜጠኛ፦ እናቴ ለቃለ መጠይቅ ፈቃደኛ ስለሆኑ አመሰግናለሁ፣

እናት፦ እሺ

ጋዜጠኛ፦ እናቴ ሶሻል ሚዲያ ምን ማለት ነው??

እናት፦ እኔ ምን አውቃለሁ ሶሻሜዳ ሶሻሜዳ፣ ሶሻሜዳ፣ ይላሉ ያው እንግዲህ ሽሮሜዳ ብጥብጥ ተነስቶ ይሆናላ ልጄ።

ጋዜጠኛ፦ እንዲያው ከዚህ ስብሰባ ምን ተማሩ??

እናት፦ በመጀመሪያ የበላነው ምሳ ወደር የለውም፣ አይ ሙያ! አይ ሙያ! በመቀጠል ደግሞ ይቺ ኤርትራ እያቃጠረች በሽሮሜዳ ብጥብጥ ማስነሳቷ አዝኛለሁ።

ጋዜጠኛ፦ ውድ የሬዲዮ አድማጮቻችን እንደሰማችሁት ስብሰባው የታቀደለትን አላማ ያሳካ እንደነበር ለመገንዘብ ችለናል።
——————-
ዲና መሃመድ መገርሳ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Literature, Opinions Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule