• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

በልማት ስም የሚካሄዱ እርምጃዎች ይቁሙ

January 14, 2016 08:20 am by Editor 4 Comments

ተቃዋሚው ሕብረት የኢትዮጵያ ፌድራላዊ አንድነት መድረክ፤ በአገሪቱ እየታየ ያለውን ቀውስና ሌሎች ነባር ችግሮች አስመልክቶ አሳስበውኛል፤ ባላቸው ጉዳዮች ዙሪያ በትላንትናው ዕለት ለጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ግልጽ ደብዳቤ ጽፏል።

“የሕዝቦቻችንን ጥቅሞች ማዕከል ያላደረጉና ሕዝብን ያላሳተፉ በልማት ስም የሚካሄዱ እርምጃዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙና የሃገሪቱ ሕገ መንግስታዊ ድንጋጌዎች እንዲጠበቁ እንጠይቃለን።” መድረክ።

መድረክ መፍትሔ ያላቸውን ባለ አምስት ነጥብ ደብዳቤ መነሻነት የድርጅቱ ሊቀ መንበር ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ከዚህ ያድምጡ።

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Politics Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. gud says

    January 16, 2016 10:56 am at 10:56 am

    A dead party . Trying to show that it is alive .

    Reply
  2. Abate says

    January 17, 2016 01:51 am at 1:51 am

    Well it was a nice day dream, I hope they have woken up from their beautiful dream and have started smelling the fresh coffee.weyane dreams no end, no beginning and end.Every day fresh dreams. This is the new mamp of Republic Tigray,of course in their dreams!!!

    Reply
  3. much says

    January 17, 2016 12:42 pm at 12:42 pm

    ሰላማዊ ተቃዋሚ የሚባል ነገር የለም ፕሮፌሴር በየነ የሚባል ሉዘር 24 ዓመት ከወያኔ ጋር ያጨበጭባል ያመጣው ለውጥ የለም ፕሮፌሰር መራራ እንኮዋን ቢያንስ የሚሰማቸውን ሃቁን ግልጽ ያደርጋሉ። ለማናኛውም ግን ተቃዋሚ ነን እያላችሁ ሕዝቡን ከትግል ባታዘናጉት መልካም ነው። ሕዝቡ በቃኝ ብሎ መሰዋትነት እየከፈለ ነው። እናንተ ከፊት ሁናቸው ማቀናበር እና መምራት ሲኖርባችሁ በየጊዜው ስብሰባ እያላችሁ ሕዝቡን አጉል ተስፋ አትመግቡት። በፍጹም ወያኔ በሰላማዊ ትግል ሊቀየር አይችልም፡፡ ስልጣን ከፈለጋችሁ እኛ በመጣነበት መንግድ መምጣት ይግድ ይላል ብለው በራት ነጥብ ዘግተውታል።

    Reply
  4. በለው ! says

    January 18, 2016 08:20 am at 8:20 am

    “ሱስት አማራ ጠል አሮጌ አሞራዎች!”
    … * ምርጫው ተአማኒ ሰለማዊ አሳታፊ ሲሉ “እኔ ካልተመረጥኩ ምርጫው ተጭበርብሯል ብቻ ሳይሆን ተዘርፏል ብለው መቶ ከመቶ ወንበሩ ሲወሰድ ሁሉም ፍራሽ አንጥፎ ተቀመጠ አንጂ ማንም ምንም አላለም። አሁን ምርጫ ካለፈ ቅስቀሳ ጀመሩ!? …ብጥብጥ፣ ግርግር የድሀ ልጅ ለታጠቀ ጦር ገብረው መግለጫ/ማላገጫ እየጻፉና ይባሱን የማይባለውን ሁሉ ከውጭም ከውስጥም እየዘላበዱ ጭረሽ በራሳቸው ላይ የአመፅ መሪ፣ የንብርት መትፋትና፣የዘር ማጥፋትን ስለመስበካቸው፣ የልማት ፀርናታቸውን በግልፅ በራሳቸው ላይ ማስረጃ ሰብስበዋል። ቀድሞም ለህወአት ሥልጣን መያዝ በጥቅማጥቅም ተደልለው ሌላውን ብሔር እየተሳደቡ፣ እየዘረፉ፣ እያሰደዱ እገደሉ፣ በኢህአዴግ ጥላ ሥር መኢአድንና አንድነት ለፍትሕና ዲሞክራሲን ግልገል የነፍጠኛ ልጆች ስብስብ ትግላችን ወደላይ ብቻ ሳይሆን የጎንዮሽም ነው እያሉ የውስጥ ስብሰባና ውይይት እየቀዱ ለኦህዴድ አባላት እያቀበሉ ሲጠቀሙ ሳይጠየቁ፣ ሳይከሰሱ፣ ሳይታሰሩ፣ በሥልጣን አስጠባቂ፣ የቁራ ጩኸት፣ የአዞ እንባ እያነቡ በሰላም ኖረዋል። ኢህአዴግ በተቃውሞ ላይ ሰይጣንና ጋኔል የላኩብን ኦፌኮ/መድረክ ነው ሲል መራራ ጉዲና ‘ቡዳ ፓለቲካ’ ሲሉ ሐሳቡን ይደግፋሉ፡ ሌላው አድርባይም ‘የሸዋ ፖለቲካ’ ይላል። **ይህ ሁሉ ተቃዋሚ/ተቋቋሚ ወይንም ጭፍን(እውር) ደጋፊ ይሁን ጭፍን (እውር)ተቃዋሚ በሀገር ሉዓላዊነት በኢትዮጵያ ዜግነት ላይ የተጠነባባረ አመለካከት ሲኖረው ‘ተከልሎና ተከልክሎ መኖሩን ወዶና ፈቅዶ ፳፭ ዓመት ኢህአዴግ ፈጠረኝ ነፃ አወጣኝ እያለ እየጨፈረ ኖሯል፣ እየኖረ ነው። ወደፊትም የኢህአዴግን ቅላፄ በክልላዊ የጎጥ ቋንቋ ከመድገምና ከመተርጎም በቀር በግርግር ግንባር ቀደም ተዋናይ ከመሆን በቀር ለዚህ ትውልድ ለመጪውም ግዜ ምንም አይፈይዱም። ኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ ሲቃረብ ፺ ፓርቲ.. የምርጫ እለት ፴፭ ፓርቲ…ምርጫ ሲያልፍ ፬ ፓርቲ ብቻ የሚጯጯሁበት የሀገር ማደህያና በትውልድ ፌዝ መቅረት አለበት።አስከአሁን የታየው ውዥንብር በተለያየ ቋንቋ ይገለፅ እንጂ ህወአት ራዕይ አስቀጣዮች በዝተዋል..የሚጎርፉት ሻዕቢያና ህወአት በቀደዱት የዘረኝነት የጠባብነትና የትህምክት ቦይ ነው…ለአማራ በጋራ በተቆፈረው ጉድጓድ ግን ኦነግና ህወአት ቀስ በቀስ ይሞካከራሉ” አማራ እስካሁን ከደረሰበት መከራና ስቃይ ብዙም የከፋ አይገጥመውም ለምዶታል አሳዛኙ ህወአት ሳይሆን አብዛኛው የትግሬ የወደፊቱ ዕጣ ፈንታ ነው!? ሠላም

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule