• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

በልማት ስም የሚካሄዱ እርምጃዎች ይቁሙ

January 14, 2016 08:20 am by Editor 4 Comments

ተቃዋሚው ሕብረት የኢትዮጵያ ፌድራላዊ አንድነት መድረክ፤ በአገሪቱ እየታየ ያለውን ቀውስና ሌሎች ነባር ችግሮች አስመልክቶ አሳስበውኛል፤ ባላቸው ጉዳዮች ዙሪያ በትላንትናው ዕለት ለጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ግልጽ ደብዳቤ ጽፏል።

“የሕዝቦቻችንን ጥቅሞች ማዕከል ያላደረጉና ሕዝብን ያላሳተፉ በልማት ስም የሚካሄዱ እርምጃዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙና የሃገሪቱ ሕገ መንግስታዊ ድንጋጌዎች እንዲጠበቁ እንጠይቃለን።” መድረክ።

መድረክ መፍትሔ ያላቸውን ባለ አምስት ነጥብ ደብዳቤ መነሻነት የድርጅቱ ሊቀ መንበር ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ከዚህ ያድምጡ።

Filed Under: News, Politics Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. gud says

    January 16, 2016 10:56 am at 10:56 am

    A dead party . Trying to show that it is alive .

    Reply
  2. Abate says

    January 17, 2016 01:51 am at 1:51 am

    Well it was a nice day dream, I hope they have woken up from their beautiful dream and have started smelling the fresh coffee.weyane dreams no end, no beginning and end.Every day fresh dreams. This is the new mamp of Republic Tigray,of course in their dreams!!!

    Reply
  3. much says

    January 17, 2016 12:42 pm at 12:42 pm

    ሰላማዊ ተቃዋሚ የሚባል ነገር የለም ፕሮፌሴር በየነ የሚባል ሉዘር 24 ዓመት ከወያኔ ጋር ያጨበጭባል ያመጣው ለውጥ የለም ፕሮፌሰር መራራ እንኮዋን ቢያንስ የሚሰማቸውን ሃቁን ግልጽ ያደርጋሉ። ለማናኛውም ግን ተቃዋሚ ነን እያላችሁ ሕዝቡን ከትግል ባታዘናጉት መልካም ነው። ሕዝቡ በቃኝ ብሎ መሰዋትነት እየከፈለ ነው። እናንተ ከፊት ሁናቸው ማቀናበር እና መምራት ሲኖርባችሁ በየጊዜው ስብሰባ እያላችሁ ሕዝቡን አጉል ተስፋ አትመግቡት። በፍጹም ወያኔ በሰላማዊ ትግል ሊቀየር አይችልም፡፡ ስልጣን ከፈለጋችሁ እኛ በመጣነበት መንግድ መምጣት ይግድ ይላል ብለው በራት ነጥብ ዘግተውታል።

    Reply
  4. በለው ! says

    January 18, 2016 08:20 am at 8:20 am

    “ሱስት አማራ ጠል አሮጌ አሞራዎች!”
    … * ምርጫው ተአማኒ ሰለማዊ አሳታፊ ሲሉ “እኔ ካልተመረጥኩ ምርጫው ተጭበርብሯል ብቻ ሳይሆን ተዘርፏል ብለው መቶ ከመቶ ወንበሩ ሲወሰድ ሁሉም ፍራሽ አንጥፎ ተቀመጠ አንጂ ማንም ምንም አላለም። አሁን ምርጫ ካለፈ ቅስቀሳ ጀመሩ!? …ብጥብጥ፣ ግርግር የድሀ ልጅ ለታጠቀ ጦር ገብረው መግለጫ/ማላገጫ እየጻፉና ይባሱን የማይባለውን ሁሉ ከውጭም ከውስጥም እየዘላበዱ ጭረሽ በራሳቸው ላይ የአመፅ መሪ፣ የንብርት መትፋትና፣የዘር ማጥፋትን ስለመስበካቸው፣ የልማት ፀርናታቸውን በግልፅ በራሳቸው ላይ ማስረጃ ሰብስበዋል። ቀድሞም ለህወአት ሥልጣን መያዝ በጥቅማጥቅም ተደልለው ሌላውን ብሔር እየተሳደቡ፣ እየዘረፉ፣ እያሰደዱ እገደሉ፣ በኢህአዴግ ጥላ ሥር መኢአድንና አንድነት ለፍትሕና ዲሞክራሲን ግልገል የነፍጠኛ ልጆች ስብስብ ትግላችን ወደላይ ብቻ ሳይሆን የጎንዮሽም ነው እያሉ የውስጥ ስብሰባና ውይይት እየቀዱ ለኦህዴድ አባላት እያቀበሉ ሲጠቀሙ ሳይጠየቁ፣ ሳይከሰሱ፣ ሳይታሰሩ፣ በሥልጣን አስጠባቂ፣ የቁራ ጩኸት፣ የአዞ እንባ እያነቡ በሰላም ኖረዋል። ኢህአዴግ በተቃውሞ ላይ ሰይጣንና ጋኔል የላኩብን ኦፌኮ/መድረክ ነው ሲል መራራ ጉዲና ‘ቡዳ ፓለቲካ’ ሲሉ ሐሳቡን ይደግፋሉ፡ ሌላው አድርባይም ‘የሸዋ ፖለቲካ’ ይላል። **ይህ ሁሉ ተቃዋሚ/ተቋቋሚ ወይንም ጭፍን(እውር) ደጋፊ ይሁን ጭፍን (እውር)ተቃዋሚ በሀገር ሉዓላዊነት በኢትዮጵያ ዜግነት ላይ የተጠነባባረ አመለካከት ሲኖረው ‘ተከልሎና ተከልክሎ መኖሩን ወዶና ፈቅዶ ፳፭ ዓመት ኢህአዴግ ፈጠረኝ ነፃ አወጣኝ እያለ እየጨፈረ ኖሯል፣ እየኖረ ነው። ወደፊትም የኢህአዴግን ቅላፄ በክልላዊ የጎጥ ቋንቋ ከመድገምና ከመተርጎም በቀር በግርግር ግንባር ቀደም ተዋናይ ከመሆን በቀር ለዚህ ትውልድ ለመጪውም ግዜ ምንም አይፈይዱም። ኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ ሲቃረብ ፺ ፓርቲ.. የምርጫ እለት ፴፭ ፓርቲ…ምርጫ ሲያልፍ ፬ ፓርቲ ብቻ የሚጯጯሁበት የሀገር ማደህያና በትውልድ ፌዝ መቅረት አለበት።አስከአሁን የታየው ውዥንብር በተለያየ ቋንቋ ይገለፅ እንጂ ህወአት ራዕይ አስቀጣዮች በዝተዋል..የሚጎርፉት ሻዕቢያና ህወአት በቀደዱት የዘረኝነት የጠባብነትና የትህምክት ቦይ ነው…ለአማራ በጋራ በተቆፈረው ጉድጓድ ግን ኦነግና ህወአት ቀስ በቀስ ይሞካከራሉ” አማራ እስካሁን ከደረሰበት መከራና ስቃይ ብዙም የከፋ አይገጥመውም ለምዶታል አሳዛኙ ህወአት ሳይሆን አብዛኛው የትግሬ የወደፊቱ ዕጣ ፈንታ ነው!? ሠላም

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
Copyright © 2026 · Goolgule