• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ከዐምሐራ ክልል ውጭ ያለው የሰፊው ዐምሐራ ሕዝብ

January 17, 2019 12:49 am by Editor 3 Comments

በታሪክ አጋጣሚ ከክልሉ ውጭ በሰፋትና በብዛት በኢትዮጵያ ተበትኖ የሚኖረው የዐምሐራ ሕዝብ ነው። ዛሬ የወለጋ ዐምሐራ፣ የኢሉአባቦር ዐምሐራ፣ የጋሞጎፋ ዐምሐራ፣ የከፋ ዐምሐራ፣ የሲዳሞ ዐምሐራ፣ የሸዋ ዐምሐራ፣ የአርሲ ዐምሐራ፣ የባሌ ዐምሐራ፣ የሐረር ዐምሐራ፣ የሶማሌ ዐምሐራ፣ የጋምቤላ ዐምሐራ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ዐምሐራ፣ የአዲስ አበባ ዐምሐራና የድሬዳዋ ዐምሐራ ሕዝብ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ መሆኑ በግልጽ ይታወቃል። ከዐምሐራ ክልል ውጭ የሚኖረው ዐምሐራ ሕዝብ ለዘመናት በሚኖርበት ቦታ ሁሉ ከአከባቢው ሕዝብ ጋራ ሰምና ፈትል ሆኖ ተጋብቶ፣ ተዋልዶ፣ በሥጋና በደም ተዋህዶ ኖሮአል። በቋንቋ፣ በባህል፣ በወግ፣ በሥርዓት እና በሀይማኖት ተስማምቶ ከሺህ ዓመታት በላይ በቤተሰብነት ክፉውንም ደጉንም በማሳለፉ በቀላሉ የማይፈርስ የወል ማንነት ገንብቷል።

(ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ። ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው።

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. aradw says

    January 19, 2019 02:54 am at 2:54 am

    No one denies the intermarriage but that did not change the the feudal relationship existed at the time. I do not deny there are local feudal but we know who the majorities were. Why is the thousand Ethiopian students took the street and shouted land to the tillers. Most of us know the relationship before the 1966, before land to the tiller. We know the relationship between the land owners and the tenants. I wish this writing includes that. Yes, it is true the people mentioned born and raised in Gondar and Gojam to understand what was the relationship then. However, the son and daughters of the tenants clearly know the experiences of their parents and their localities. Let the youth of 1966 who participated in the Edget Behbret campaign talk on their experiences at the time and how many of them died in the redistribution of lands and who pulled the trigger. Let history be told as it existed and do not tell us unbaked or half truth.

    Reply
  2. Tesfa says

    January 19, 2019 05:09 pm at 5:09 pm

    አማርኛው ካልጠፋብኝ በስተቀር “አማራ” እንጂ ዐምሐራ ሲባል ሰምቼ አላውቅም። ያው ቅጡ የጠፋበት የሃገራችን ፓለቲካ የዘራው እንክርዳድ ያመጣበን የጎሳ ፓለቲካ ህዝባችንን ካደናበረው ዘመናት አለፉ። ትላንት በህብረተሰባዊነት ስም ሲያፋልሰን የነበረው ቁሳዊው ርዕዮተ – ዓለም ዛሬ መልኩን ቀይሮ በወያኔ መሪነት ቋንቋን፤ ዘርን፤ጎሳንና ሃይማኖትን ተላብሶ አጥር በማበጀት ህዝባችንን እያባላው እንደሆነ የየቀኑ ዘገባዎች ይመሰክራሉ። በየክልሉ የምንሰማው ለአማራ ህዝብ እንታገላለን፤ ለኦሮሞ ህዝብ እንሞታለን፤ ለትግራይ ህዝብ ነው የሞትነው ዛሬም ህግ ካልተከበረ ህግ የሚከበርባት ሃገር እንድትኖር እናረጋለን በማለት በየጎጣችን እንደ አውራ ደሮ እንጮሃለን። ይህ በታኝ ፓለቲካ ለማንም አይጠቅምም። ዛሬ ክላሽን ይዞ አካኪ ዘራፍ ማለት ጀግንነት አይደለም። ረሃብንና ድንቁርና ለማስወገድ መታገል እንጂ። ያንተ ያንቺ ኦሮሞ አማራ ትግሬ ሃረሬ ወዘተ መሆን ለነጩ ዓለም ደንታ አይሰጠውም። በወል ስም ነው የምንታወቀው “ጥቁር ህዝቦች”። አውቃለሁ አንዳንድ ሃበሾች ጥቁሮች አይደለንም እንደምትሉ። ያው ግብጾች አፍሪቃ ላይ ተቀምጠው አፍሪቃዊ አይደለንም እንደሚሉት ነው። ያልሆኑትን ሆንኩ የሚል የቀን ቅዥት! ኑሮአችንን ያጣፍጥ ይመሰል መቀላመድ!
    በመሰረቱ የአማራ ህዝብም ሆነ ሌላው የዛሬ 100 ዓመት በሆነ የፓለቲካ ግብግብ የዛሬው ትውልድ ሊጠየቅ አይገባም። የሆነው ሆኟል። ያለፈን የፈጠራና እውነትነት ያለውን የበደል ክምር በመርሳት ወደፊት መራመድ ብልህነት ነው። ግን እንደ ወያኔ ያለ አፍራሽ ድርጅት ራሱ የሰራውንና የሚሰራውን ግፍ ለመሸፈን እንደ አኖሌ አይነት ሃውልት ሲያቆምልን እንደ መስቀል አዶኮብሬዎች እሳት በልተን እሳት የምንተፋ ከሆነ ክጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል። የአማራ ህዝብ በወያኔ ሃርነት ትግራይ ግፍ አልተፈጸመበትም የሚሉ ካሉ እውሮች ናቸው። ዛሬ ከቀያቸው ተፈናቅለው በየደጀ ሰላሙና በሜዳ ላይ የወደቁት ዜጎቻችን ሁኔታ ልብ ያቆስላል። በዓለም ፓለቲካም ሆነ በሃገራችን ጥላሸት ቀቢ የሰጣ ገባ ግብግብ ገዢዎች፤ ገራፊዎች፤ መዝባሪዎች፤ ገዳዮች በወረፋቸው አፈር ሲመለስባቸው አይተናል። የተንሻፈፈ ፓለቲካ ለማንም አይጠቅምም። እውቁ ኢትዮጵያዊ ሸህ ሁሴን ጅብሪል ሰለ ጣሊያን ወረራ አስቀድመው እንዲህ ብለው ነበር።

    ሥራቸው ባለጌ አህያ የሚበሉ
    ባሕር ወዲያ ማዶ ክፉ ሰዎች አሉ፣
    ሐበሻን ለመውረር ሐሳብ ያስባሉ
    የኋላ የኋላ መምጣት ይመጣሉ
    አምስት ዓመት ገዝተው ወዲያው ይሄዳሉ።

    እኔም ለዘረኞችና ለዘር ጥላቻ አናፋሾች የሚለው ይህን ነው።

    ሲመከር አይሰማ ለጠብ ይቸኩላል፤ ለዘሬ ቆሜአለሁ ብሎ ይደነፋል
    ቄሱን ከመቅደሱ ሼሁን ከመስጊድ ከልቡ ይንቃል
    ተው ተው ያሉህ ሁሉ ቀድመውህ ካለፉ
    አንተም ገለባ ነህ እሳት የሚያጋየው
    ሃገርና ህዝብን ክደህ የነደድከው።

    Reply
  3. ይሁኔ ጌጡ says

    January 22, 2019 09:40 am at 9:40 am

    ትምክሕተኛ ነን
    አንተ መመኪያ ከሌለሕ አርፈሕ ቁጭ በል
    —–
    አወ ነፍጠኛ ነን ጣሊያንን ቅስሙን የሰበርን ጠላትን ትቢያ ያስላስን
    አንተ ይሕ ካልጣመህ ከወያኔዎችና ከባንዳዎች ወገን ነሕ
    ————–

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am
  • Rusted screws, metal spikes and plastic rubbish: the horrific sexual violence used against Tigray’s women July 4, 2025 01:48 am
  • በሞርሞን ቤ/ክ ዕርዳታ የኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ማምለኪያ ሥፍራ አገኘች July 2, 2025 01:28 pm
  • የበረከት ስምዖን “አየር ላይ ትዕይንት” አየር ላይ ተበተነ July 2, 2025 01:24 am
  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm
  • የተመሠረተው የፋኖ አደረጃጀት ዋነኛ ዓላማው ድርድር መሆኑ ተነገረ May 14, 2025 11:07 pm
  • ከፍተኛ የፋኖ አመራሮች መገደላቸው ተነገረ May 6, 2025 10:40 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule