• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ከዐምሐራ ክልል ውጭ ያለው የሰፊው ዐምሐራ ሕዝብ

January 17, 2019 12:49 am by Editor 3 Comments

በታሪክ አጋጣሚ ከክልሉ ውጭ በሰፋትና በብዛት በኢትዮጵያ ተበትኖ የሚኖረው የዐምሐራ ሕዝብ ነው። ዛሬ የወለጋ ዐምሐራ፣ የኢሉአባቦር ዐምሐራ፣ የጋሞጎፋ ዐምሐራ፣ የከፋ ዐምሐራ፣ የሲዳሞ ዐምሐራ፣ የሸዋ ዐምሐራ፣ የአርሲ ዐምሐራ፣ የባሌ ዐምሐራ፣ የሐረር ዐምሐራ፣ የሶማሌ ዐምሐራ፣ የጋምቤላ ዐምሐራ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ዐምሐራ፣ የአዲስ አበባ ዐምሐራና የድሬዳዋ ዐምሐራ ሕዝብ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ መሆኑ በግልጽ ይታወቃል። ከዐምሐራ ክልል ውጭ የሚኖረው ዐምሐራ ሕዝብ ለዘመናት በሚኖርበት ቦታ ሁሉ ከአከባቢው ሕዝብ ጋራ ሰምና ፈትል ሆኖ ተጋብቶ፣ ተዋልዶ፣ በሥጋና በደም ተዋህዶ ኖሮአል። በቋንቋ፣ በባህል፣ በወግ፣ በሥርዓት እና በሀይማኖት ተስማምቶ ከሺህ ዓመታት በላይ በቤተሰብነት ክፉውንም ደጉንም በማሳለፉ በቀላሉ የማይፈርስ የወል ማንነት ገንብቷል።

(ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ። ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው።

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. aradw says

    January 19, 2019 02:54 am at 2:54 am

    No one denies the intermarriage but that did not change the the feudal relationship existed at the time. I do not deny there are local feudal but we know who the majorities were. Why is the thousand Ethiopian students took the street and shouted land to the tillers. Most of us know the relationship before the 1966, before land to the tiller. We know the relationship between the land owners and the tenants. I wish this writing includes that. Yes, it is true the people mentioned born and raised in Gondar and Gojam to understand what was the relationship then. However, the son and daughters of the tenants clearly know the experiences of their parents and their localities. Let the youth of 1966 who participated in the Edget Behbret campaign talk on their experiences at the time and how many of them died in the redistribution of lands and who pulled the trigger. Let history be told as it existed and do not tell us unbaked or half truth.

    Reply
  2. Tesfa says

    January 19, 2019 05:09 pm at 5:09 pm

    አማርኛው ካልጠፋብኝ በስተቀር “አማራ” እንጂ ዐምሐራ ሲባል ሰምቼ አላውቅም። ያው ቅጡ የጠፋበት የሃገራችን ፓለቲካ የዘራው እንክርዳድ ያመጣበን የጎሳ ፓለቲካ ህዝባችንን ካደናበረው ዘመናት አለፉ። ትላንት በህብረተሰባዊነት ስም ሲያፋልሰን የነበረው ቁሳዊው ርዕዮተ – ዓለም ዛሬ መልኩን ቀይሮ በወያኔ መሪነት ቋንቋን፤ ዘርን፤ጎሳንና ሃይማኖትን ተላብሶ አጥር በማበጀት ህዝባችንን እያባላው እንደሆነ የየቀኑ ዘገባዎች ይመሰክራሉ። በየክልሉ የምንሰማው ለአማራ ህዝብ እንታገላለን፤ ለኦሮሞ ህዝብ እንሞታለን፤ ለትግራይ ህዝብ ነው የሞትነው ዛሬም ህግ ካልተከበረ ህግ የሚከበርባት ሃገር እንድትኖር እናረጋለን በማለት በየጎጣችን እንደ አውራ ደሮ እንጮሃለን። ይህ በታኝ ፓለቲካ ለማንም አይጠቅምም። ዛሬ ክላሽን ይዞ አካኪ ዘራፍ ማለት ጀግንነት አይደለም። ረሃብንና ድንቁርና ለማስወገድ መታገል እንጂ። ያንተ ያንቺ ኦሮሞ አማራ ትግሬ ሃረሬ ወዘተ መሆን ለነጩ ዓለም ደንታ አይሰጠውም። በወል ስም ነው የምንታወቀው “ጥቁር ህዝቦች”። አውቃለሁ አንዳንድ ሃበሾች ጥቁሮች አይደለንም እንደምትሉ። ያው ግብጾች አፍሪቃ ላይ ተቀምጠው አፍሪቃዊ አይደለንም እንደሚሉት ነው። ያልሆኑትን ሆንኩ የሚል የቀን ቅዥት! ኑሮአችንን ያጣፍጥ ይመሰል መቀላመድ!
    በመሰረቱ የአማራ ህዝብም ሆነ ሌላው የዛሬ 100 ዓመት በሆነ የፓለቲካ ግብግብ የዛሬው ትውልድ ሊጠየቅ አይገባም። የሆነው ሆኟል። ያለፈን የፈጠራና እውነትነት ያለውን የበደል ክምር በመርሳት ወደፊት መራመድ ብልህነት ነው። ግን እንደ ወያኔ ያለ አፍራሽ ድርጅት ራሱ የሰራውንና የሚሰራውን ግፍ ለመሸፈን እንደ አኖሌ አይነት ሃውልት ሲያቆምልን እንደ መስቀል አዶኮብሬዎች እሳት በልተን እሳት የምንተፋ ከሆነ ክጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል። የአማራ ህዝብ በወያኔ ሃርነት ትግራይ ግፍ አልተፈጸመበትም የሚሉ ካሉ እውሮች ናቸው። ዛሬ ከቀያቸው ተፈናቅለው በየደጀ ሰላሙና በሜዳ ላይ የወደቁት ዜጎቻችን ሁኔታ ልብ ያቆስላል። በዓለም ፓለቲካም ሆነ በሃገራችን ጥላሸት ቀቢ የሰጣ ገባ ግብግብ ገዢዎች፤ ገራፊዎች፤ መዝባሪዎች፤ ገዳዮች በወረፋቸው አፈር ሲመለስባቸው አይተናል። የተንሻፈፈ ፓለቲካ ለማንም አይጠቅምም። እውቁ ኢትዮጵያዊ ሸህ ሁሴን ጅብሪል ሰለ ጣሊያን ወረራ አስቀድመው እንዲህ ብለው ነበር።

    ሥራቸው ባለጌ አህያ የሚበሉ
    ባሕር ወዲያ ማዶ ክፉ ሰዎች አሉ፣
    ሐበሻን ለመውረር ሐሳብ ያስባሉ
    የኋላ የኋላ መምጣት ይመጣሉ
    አምስት ዓመት ገዝተው ወዲያው ይሄዳሉ።

    እኔም ለዘረኞችና ለዘር ጥላቻ አናፋሾች የሚለው ይህን ነው።

    ሲመከር አይሰማ ለጠብ ይቸኩላል፤ ለዘሬ ቆሜአለሁ ብሎ ይደነፋል
    ቄሱን ከመቅደሱ ሼሁን ከመስጊድ ከልቡ ይንቃል
    ተው ተው ያሉህ ሁሉ ቀድመውህ ካለፉ
    አንተም ገለባ ነህ እሳት የሚያጋየው
    ሃገርና ህዝብን ክደህ የነደድከው።

    Reply
  3. ይሁኔ ጌጡ says

    January 22, 2019 09:40 am at 9:40 am

    ትምክሕተኛ ነን
    አንተ መመኪያ ከሌለሕ አርፈሕ ቁጭ በል
    —–
    አወ ነፍጠኛ ነን ጣሊያንን ቅስሙን የሰበርን ጠላትን ትቢያ ያስላስን
    አንተ ይሕ ካልጣመህ ከወያኔዎችና ከባንዳዎች ወገን ነሕ
    ————–

    Reply

Leave a Reply to aradw Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “የገቡበት ገብተን አንድ ሰው አናስቀርም – በተለይ አመራሩን” ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ February 15, 2021 11:46 pm
  • የትግራይ ገበሬና የከተማ ነዋሪ በሠራዊታችን ላይ አንድ ጥይት አልተኮሰም – ሪር አድሚራል ክንዱ February 4, 2021 01:51 pm
  • ኢንተርፖል፤ የህወሃት ሳምሪዎች የማይካድራ ጭፍጭፋ ከቦኮሃራም የከፋ ነው February 4, 2021 11:10 am
  • ጄኔራሎች “ተገድለዋል” በሚል የሀሰት መረጃ ሲያሰራጭ የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ February 4, 2021 08:48 am
  • በትግራይ ክልል በሴቶች ላይ ተፈጸመ የተባለውን ጥቃት የሚያጣራ ግብረ ኃይል መቀሌ ገባ February 3, 2021 12:06 pm
  • ፓርቲዎች የምርጫ መወዳደሪያ ምልክቶቻቸውን ወሰዱ February 3, 2021 10:29 am
  • በአዲስ አበባ የተወረረው መሬት፣ ባለቤት አልባ ቤቶችና ሕንጻዎች ይፋ ሆኑ January 26, 2021 11:16 am
  • የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አክቲቪስቶችን በሕግ ተጠያቂ አደርጋለሁ አለ January 26, 2021 10:32 am
  • የሰባት ቤት አገው የፈረሰኞች ማኅበር 81ኛ የምስረታ በዓል January 26, 2021 07:17 am
  • በጋምቤላ ህወሃትንና ኦነግ ሸኔን ትረዳላችሁ ተብለው የታሰሩ እንዲፈቱ ተጠየቀ January 25, 2021 03:07 pm
  • “…ሰብዓዊ እርዳታ እየቀረበ አይደለም የሚሉ አካላት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ነው” – ዶ/ር ሙሉ ነጋ January 25, 2021 01:02 pm
  • የሶማሌና ኦሮሚያ መሥተዳድሮች ወሰንን በተመለከተ የሰላምና የጋራ ልማት ስምምነት አደረጉ January 25, 2021 12:50 pm
  • 125ተኛውን የአድዋ ድል በዓል በድምቀት ሊከበር ነው January 25, 2021 09:34 am
  • በመቀሌ ከ350 ሚሊዮን ብር በላይ የህክምና ግብዓቶች ክምችት መኖሩ ታወቀ January 25, 2021 02:47 am
  • ዊንጉ አፍሪካ (wingu.africa) በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የመረጃ ማዕከል ሊገነባ ነው January 24, 2021 01:23 pm
  • ኢትዮጵያ ድሮኖችን ማምረት ልትጀምር ነው January 24, 2021 02:40 am
  • የአየለ ጫሚሶ ቅንጅት ፈረሰ January 18, 2021 02:31 pm
  • ህወሓት ተሠረዘ!!! January 18, 2021 01:32 pm
  • ዓሲምባ፣ ሣልሳዊ ወያኔና ባይቶና ከመፍረሳቸው በፊት ማብራሪያ እንዲሰጡ ተነገራቸው January 18, 2021 01:00 pm
  • ቤተሰቦች አስከሬን መውሰድ እንደሚችሉ ተነገረ January 14, 2021 06:48 pm
  • ስብሃት፤ “ከሞትን ቆይተናል፤ … አሁን የቀብር ሥነ-ስርዓታችን” እየተፈጸመ ነው January 14, 2021 01:37 pm
  • “ተመልሰን እንነሳለን” ያሉት ህወሓቶች ተመልሰው ወደማይነሱበት ተሸኙ January 13, 2021 01:12 pm
  • አፋር ነፃ አውጪ (ኡጉጉሙን) ለመጠቀም የታቀደው የህወሃት ሤራ ከሽፏል January 13, 2021 01:10 pm
  • ህወሃትን ወደ ጅቡቲ ለማሻገር ሲሰሩ የነበሩ የአፋር ታጣቂዎች በሰላም ወደ ክልሉ ገቡ January 13, 2021 06:47 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2021 · Goolgule