• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የዞምቢዎች አገዛዝ ሊታደስ አይችልም!

November 1, 2016 01:14 am by Editor Leave a Comment

የወያኔ አገዛዝ የትግራይ ዞምቢዎች ጥርቅም ነው። ዞምቢ ማለት ህሊናው የበሰበሰ፤ስብዕናው የቆሸሽ፤ በአስተሳሰብ የነቀዘ፤ ጭንቅላቱ የተመረዘ፤ አእምሮው የደነዘዘ፤መንፈሱ የታመመ፤ በመከነ ርዕዮተ አለም እውር ድንብሩን የሚጓዝ ነፍስ የሌለው፤ በሞተ ልብ የሚገለጥ የሚንቀሳቀስ አካል ነው።

ወያኔ «በጥልት እየታደስሁ ነው» የሚለን በጥልቀት መበስበሱን ሲነግረን ነው። ይህ በጥልቅ የበሰበሰው የትግራይ ሽፍቶች ስብስብ በነቀዘ አስተሳሰብ፣ በተመረዘ ጭንቅላት፣ በደነዘዘ አእምሮ፣ በሙት መንፈስና በመከነ ርዕዮተ አለም እውር ድንብሩን የሚጓዝ የዞምቢዎች አገዛዝ ነው።

ወያኔዎች ሰው ለማጥቃት የተደራጁ የትግራይ ዞምቢዎች ናቸው። ዞምቢ አይታደስም። ዞምቢ እንኳን በምድራዊ ኃይልና በሰብዓዊ አስተሳሰብ ሊታደስ የፈጠራቸው እግዚያብሔር ራሱ እነዚህን ሰው ለማጥቃት የሰለጠሱ የትግራይ ዞምቢዎች ሲያይ እነሱን በመፍጠሩ የሚጸጸት ይመስለኛል።

እነዚህ ሰው ለማጥቃት የሰለጠኑ የትግራይ ዞምቢዎች የበሰብሰ አካላቸውን፣ የደነዘዘ ጭንቅላታቸውን፣ የታመመ መንፈሳቸውን እየጎተቱ ቢሰነብቱ ህያዋንን ወደ ሞት ቀይረው ሁሉን አበስብሰው ሞትን በማንገስ የሰው ስጋ እየበሉ፣ የሰው ደም እየጠጡ፣ የሰው አጥንት እየቆረጠሙ የጭቃኔ ጥማታቸው ለማስታገስ የሚያስችላቸው ተጨማሪ ጊዜ ያገኙ እንደሆነ እንጂ መሻሻል ወይንም ለውጥ ሊያመጡ አይችሉም።

በጥልቅ የበሰበሰው የዞምቢዎቹ የወያኔዎች አገዛዝ ተጨባጭ የለውጥ መስፋፋት ይቅርና በውስጥ ለይስሙላ እንኳ ሊታይ የሚችል የለውጥ መንፈስ የሚባል ነገር የለውም። ዛሬ የወላይታው ምስለኔ የበላውንና የጠገበውን ዞምቢ በራበውና ሁሉ ብርቁ በሆነ ሎሌ ወያኔ እንዲተካ ስላዘዘው ለውጥ መጣ ሊባል አይችልም።

ዞምቢ ሄደ ዞምቢ መጣ! በዛሬ የወያኔ ድራማ በጥልቅ የበሰበሱት አሮጌ የወያኔ ዞምቢዎች ዘወር ብለው ህያዋንን የበለጠ የሚያበሰብሱ፤ በቁም የሚገድሉ፤ ስጋ የሚያረክሱ፤ ነፍስ የሚያሳድፉ፤ ፈጣሪ፣ ህሊና እና እውነት የሚባሉ የሰው ልጅ የቆመባቸውን መሰረቶች የማያውቁ፤ የህግ መጣስ፣ የእምነት መጉደል የማያስጨንቃቸው አዳዲስ ዞምቢዎች ተተኩ። የድራማው ደራሲና ዋና አዘጋጅ የጭካንው አገዛዝ ባለቤት ፋሽስት ወያኔ ነው። በድራማው የተለወጥው ጉልቻው እንጂ ማገዶውና የሚጠበሰው ያው ነው።

ትግራይ ዞምቢዎችን የጭካኔ አገዛዝ ለማቆም የበሰበሱ ዞምቢዎች ወደ ዞምቢነት ለመለወጥ በፈቀዱ ሎሌዎች ቢለወጡ ካናቱ የበሰበሰው የዞምቢዎች ስርዓት ሊታደስ አይችልም። ተለወጡ የተባሉት የዛሬዎቹ ሎሌዎች የለውጥ ዘዋሪዎች ሳይሆኑ ወደ ዞምቢነት ለመለወጥ የፈቀዱ፣ የበሰበሰውን የትግራይ አገዛዝ በራሳቸውን ላይ እንዲፈርስ ወደው የገቡ ምርኮኞችና በሌላው መከራና ስቃይ ለመፈንደቅ የተዘጋጁ ሳዲስቶች ናቸው።

ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ ችግር የበሰበሰው ዞምቢ ወያኔ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ችግር ሳዲስቶችን ከያሉበት እየጠራ አንድ ቀን ባደረ ቁጥር ህያው በሙሉ ተወግዶ የኢትዮጵያም ችግር exponentially እያደገ ያድራል! የኢትዮጵያ ችግር የሚቃለለው የማይታደሰው፤ ሰው ለማጥቃት የሰለጠኑ የትግራይ ዞምቢዎች የገነቡት ፋሽታዊ አገዛዝ ሲወገድ ብቻ ነው።

Achamyeleh Tamiru


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Uncategorized Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am
  • “የሀብት ምዝገባ መረጃው ለሕዝብ ክፍት ይደረግ “ December 13, 2022 10:30 am
  • የኢትዮጵያ ዓለምአቀፋዊ የሌብነት ደረጃ December 13, 2022 09:42 am
  • ለብረት አቅላጮች ለመሸጥ በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ስርቆት የ100 ሚሊዮን ብር ኪሳራ December 13, 2022 09:26 am
  • በትግራይ የሰላም ስምምነቱን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ እንደሚፈጸም ተገለጸ December 13, 2022 09:20 am
  • ከ30 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ሌብነት የተከሰሱት የደኅንነት መ/ቤት ሠራተኞች ክስ ተመሰረተ December 13, 2022 09:06 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule