• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የዞምቢዎች አገዛዝ ሊታደስ አይችልም!

November 1, 2016 01:14 am by Editor Leave a Comment

የወያኔ አገዛዝ የትግራይ ዞምቢዎች ጥርቅም ነው። ዞምቢ ማለት ህሊናው የበሰበሰ፤ስብዕናው የቆሸሽ፤ በአስተሳሰብ የነቀዘ፤ ጭንቅላቱ የተመረዘ፤ አእምሮው የደነዘዘ፤መንፈሱ የታመመ፤ በመከነ ርዕዮተ አለም እውር ድንብሩን የሚጓዝ ነፍስ የሌለው፤ በሞተ ልብ የሚገለጥ የሚንቀሳቀስ አካል ነው።

ወያኔ «በጥልት እየታደስሁ ነው» የሚለን በጥልቀት መበስበሱን ሲነግረን ነው። ይህ በጥልቅ የበሰበሰው የትግራይ ሽፍቶች ስብስብ በነቀዘ አስተሳሰብ፣ በተመረዘ ጭንቅላት፣ በደነዘዘ አእምሮ፣ በሙት መንፈስና በመከነ ርዕዮተ አለም እውር ድንብሩን የሚጓዝ የዞምቢዎች አገዛዝ ነው።

ወያኔዎች ሰው ለማጥቃት የተደራጁ የትግራይ ዞምቢዎች ናቸው። ዞምቢ አይታደስም። ዞምቢ እንኳን በምድራዊ ኃይልና በሰብዓዊ አስተሳሰብ ሊታደስ የፈጠራቸው እግዚያብሔር ራሱ እነዚህን ሰው ለማጥቃት የሰለጠሱ የትግራይ ዞምቢዎች ሲያይ እነሱን በመፍጠሩ የሚጸጸት ይመስለኛል።

እነዚህ ሰው ለማጥቃት የሰለጠኑ የትግራይ ዞምቢዎች የበሰብሰ አካላቸውን፣ የደነዘዘ ጭንቅላታቸውን፣ የታመመ መንፈሳቸውን እየጎተቱ ቢሰነብቱ ህያዋንን ወደ ሞት ቀይረው ሁሉን አበስብሰው ሞትን በማንገስ የሰው ስጋ እየበሉ፣ የሰው ደም እየጠጡ፣ የሰው አጥንት እየቆረጠሙ የጭቃኔ ጥማታቸው ለማስታገስ የሚያስችላቸው ተጨማሪ ጊዜ ያገኙ እንደሆነ እንጂ መሻሻል ወይንም ለውጥ ሊያመጡ አይችሉም።

በጥልቅ የበሰበሰው የዞምቢዎቹ የወያኔዎች አገዛዝ ተጨባጭ የለውጥ መስፋፋት ይቅርና በውስጥ ለይስሙላ እንኳ ሊታይ የሚችል የለውጥ መንፈስ የሚባል ነገር የለውም። ዛሬ የወላይታው ምስለኔ የበላውንና የጠገበውን ዞምቢ በራበውና ሁሉ ብርቁ በሆነ ሎሌ ወያኔ እንዲተካ ስላዘዘው ለውጥ መጣ ሊባል አይችልም።

ዞምቢ ሄደ ዞምቢ መጣ! በዛሬ የወያኔ ድራማ በጥልቅ የበሰበሱት አሮጌ የወያኔ ዞምቢዎች ዘወር ብለው ህያዋንን የበለጠ የሚያበሰብሱ፤ በቁም የሚገድሉ፤ ስጋ የሚያረክሱ፤ ነፍስ የሚያሳድፉ፤ ፈጣሪ፣ ህሊና እና እውነት የሚባሉ የሰው ልጅ የቆመባቸውን መሰረቶች የማያውቁ፤ የህግ መጣስ፣ የእምነት መጉደል የማያስጨንቃቸው አዳዲስ ዞምቢዎች ተተኩ። የድራማው ደራሲና ዋና አዘጋጅ የጭካንው አገዛዝ ባለቤት ፋሽስት ወያኔ ነው። በድራማው የተለወጥው ጉልቻው እንጂ ማገዶውና የሚጠበሰው ያው ነው።

ትግራይ ዞምቢዎችን የጭካኔ አገዛዝ ለማቆም የበሰበሱ ዞምቢዎች ወደ ዞምቢነት ለመለወጥ በፈቀዱ ሎሌዎች ቢለወጡ ካናቱ የበሰበሰው የዞምቢዎች ስርዓት ሊታደስ አይችልም። ተለወጡ የተባሉት የዛሬዎቹ ሎሌዎች የለውጥ ዘዋሪዎች ሳይሆኑ ወደ ዞምቢነት ለመለወጥ የፈቀዱ፣ የበሰበሰውን የትግራይ አገዛዝ በራሳቸውን ላይ እንዲፈርስ ወደው የገቡ ምርኮኞችና በሌላው መከራና ስቃይ ለመፈንደቅ የተዘጋጁ ሳዲስቶች ናቸው።

ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ ችግር የበሰበሰው ዞምቢ ወያኔ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ችግር ሳዲስቶችን ከያሉበት እየጠራ አንድ ቀን ባደረ ቁጥር ህያው በሙሉ ተወግዶ የኢትዮጵያም ችግር exponentially እያደገ ያድራል! የኢትዮጵያ ችግር የሚቃለለው የማይታደሰው፤ ሰው ለማጥቃት የሰለጠኑ የትግራይ ዞምቢዎች የገነቡት ፋሽታዊ አገዛዝ ሲወገድ ብቻ ነው።

Achamyeleh Tamiru


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Uncategorized Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule