• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ማዕረግ እንስጣቸው!

April 27, 2016 06:52 am by Editor 4 Comments

ሰው በሕይወት ሳለ መቼም ማድነቅ አንወድ

ማሻሻል አለብን ይሄን ነገር የግድ

እኚህ ጠንካራ ሰው ፕሮፌሠር መስፍን

ለራሳቸው ቢሆን የለፉት እስካሁን

ሀብት ከሥልጣን ጋር በእጃቸው ጨብጠው

በታዩ ነበረ ከሁሉ ሰው በልጠው

ነገር ግን እኚህ ሰው ለሀገር ሲለፉ

ምንም ሳይኖራቸው ዕድሜአቸውን ገፉmesfin-woldemariam

ሆኖም እንደሳቸው ከህሊናው አድሮ

መኖር ክብር አለው እየበሉ ሽሮ

ጥንትም ሆነ አሁን በተሳሳተ ሀገር

መቼም ድኖ አያውቅም አዋቂ ከችግር

ገዢን የማይፈሩት በዕድሜ ዘመናቸው

እኮ ለምንድነው ብለውም ቢሏችሁ

ህሊናው የጸዳ ያልፈጸመ በደል

እስከዛሬ ድረስ መቼ ፈርቶ ያውቃል

ብላችሁ መልሱ ይሄን ተናገሩ

ሌላ ምንም አይደል አትጠራጠሩ

እኚህን ታላቅ ሰው እንያዛቸው በወግ

በዕድሜ ዘመናቸው ክብርን አንንፈግ

የሳቸው ብቸኛ ህዝብ ነው ሿሚያቸው

ማዕረጋቸው ላይ ማዕረግ እንስጣቸው

******

ለፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም 86ኛ የልደት በዓል መታሰቢያ የተጻፈ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Literature Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. eunetu says

    April 30, 2016 02:07 pm at 2:07 pm

    ወለላዬ እኔም ተስማምቻለሁ፤
    በጎ ሃሳብሽን እጋራለሁ፤
    ለእኒህ ሰው ጤናን እመኛለሁ፤
    የማያልፍ ሥራ ላገር ሲሠሩ አይቻለሁ፤
    አጨራረሳቸው እንዲያምር አጥብቄ እጸልያለሁ፤
    መሀሪው ጌታም ይሰማኛል ብዬ አምናለሁ፤
    በእውነት አሜን በይ እኔ ከልብ ብያለሁ።

    በዘመናቸው ለራሳቸው ያልኖሩ፤
    ላገር ለወገን ብቻ ሲጮሁ የኖሩ፤
    እንደ እኔ እንኳን ጎጆ ለመቀለስ ያልሞከሩ፤
    አቅቷቸው ሳይሆን ቅድሚያ በመስጠት ላገር ለምድሩ፤
    የከበረ ሰው ነኝ በል/ሉ በማለት ሁሉም ሲሮጥ ወደ ዘር ማንዘሩ፤
    ነው!ናቸው እንበል ዛሬ፣ ነገን ጠብቀን ከማለት ነበሩ፤
    ስለዚ ዛሬውኑ ተስማምተን መልካም ስም እናውጣላቸውና ይክበሩ፤
    ሰው የዘራውን ያጭዳል እንደሚል ቃሉ፤
    እኔ ግን ቀድሜ ብያቸዋለሁ፣
    ያለመጽሀፍ ቅዱስ ወንጌል ሰባኪ!!!

    እውነቱ ነኝ

    Reply
  2. koster says

    May 2, 2016 10:58 am at 10:58 am

    We should respect and appreciate all those who are voice for the voiceless Ethiopians when they are alive.

    Reply
  3. eunetu says

    May 2, 2016 05:35 pm at 5:35 pm

    Golgule?????

    I can not understand why you are waiting for my comment to post????

    Eunetu

    Reply
  4. ሸመልስይማም says

    May 17, 2016 02:07 pm at 2:07 pm

    ኢትዮጵያሀገሬምኝነሽተላላየምተልሽቀርቶየገደለሸበላ
    ተብላል::
    ሸመልስከደሴ

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am
  • Rusted screws, metal spikes and plastic rubbish: the horrific sexual violence used against Tigray’s women July 4, 2025 01:48 am
  • በሞርሞን ቤ/ክ ዕርዳታ የኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ማምለኪያ ሥፍራ አገኘች July 2, 2025 01:28 pm
  • የበረከት ስምዖን “አየር ላይ ትዕይንት” አየር ላይ ተበተነ July 2, 2025 01:24 am
  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule