• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

QUE SERA SERA!

April 3, 2018 07:24 am by Editor 1 Comment

Whatever will be, will be! Ethiopia has a new Prime Minister. Actually we never had Prime Ministers so far, for the last almost 27 years but Prime Miseries. None of them talked before, about Ethiopia. Dr Abiy Ahmed Ali talked about Ethiopia. That does sound like the Prime Minister of Ethiopia. Does it? Time will tell. Que sera sera!

I have never called the Woyyane House of Cards, the EPRDF, by its fake name. For me, EPRDF was just a cover coat. The real body inside was the TPLF, or the Woyyanes. The so called EPRDF was just there to rubber stamp whatever the Woyyanes wanted. That is all. Therefore, up until now I have been among those who never expected a dove out of a serpent’s egg. Wait a minute. Could this be a wrong assumption? Oh my God! I could be wrong! Que sera sera!

Let us examine history elsewhere, in far, far away country from Ethiopia. Once upon a time there was a country called The Soviet Union. It was ruled by the Communist Party. The Communist Party of the Soviet Union ruled the Soviet with iron discipline. It organised the kids between 9-15 under “Pioneer” (пионе́р) and taught the communist way of life, the only way chosen for the Soviet citizens by the party at the time. When those young kids grew up and graduated from the “Pioneer”, they became “Young Communist League” (Комсомо́л). Every citizen had to pass through these processes, from 1922 up to 1991. It is from the Komsomol that the Communist Party recruited the best to become its fully fledged members. The rest of the population were caught in the web of Communist discipline in a systematic way of control and rule. No chance to revolt against the system from the outside. There was dissatisfaction among the population, but anyone who stepped out of the way ended up in Gulag, the Siberian Prisoner camp, equivalent to our Maekelaw, Karchale, Qilinto, or Shewa Robit – one should be so lucky to come out of there alive,

In 1985, Mikhail Gorbachev became the General Secretary of The Communist Party of The Soviet Union. Something unusual happened. Gorbachev saw the communist way of ruling that country did not improve the lives of the people and stiffened development. He stood up to democratise the country and managed to secure followers. “His primary domestic goal was to resuscitate the stagnant Soviet economy after its years of drift and low growth during Leonid Brezhnev’s tenure in power (1964–82). To this end, he called for rapid technological modernization and increased worker productivity, and he tried to make the cumbersome Soviet bureaucracy more efficient and responsive.” That was called “restructuring” (Perestroka). Perestroika lead to the downfall of the Communist Party of the Soviet Union. The dove came out of the serpent’s egg. The change came from the inside, when it was literally impossible from the outside. Can this happen in Ethiopia? Well, que sera sera!

The USSR was not the only one. The same thing happened in South Africa. The apartheid ended through a series of negotiations between 1990 and 1993 absolutely by unilateral steps taken by the de Klerk government. These negotiations took place between the governing National Party, the African National Congress. The change came within when the popular movement outside became strong. Can this happen in Ethiopia. Wait and see! Que sera sera!

Let’s come back home. The above are lessons for Ethiopia too. The Woyyanes created The Oromo Peoples’ Democratic Organization (OPDO) from prisoners held in Eritrea to control the Oromo people, Amhara National Democratic Movement (ANDM) was created for the same puropose mainly from Eritreans born in Ethiopia like Bereket Simon, Tadesse Tinkishu, Tesfaye Gebreab .. for the Amhara people , the South Ethiopian Peoples’ Democratic Movement, again mainly from prisoners of war to control the Southern. Then out of these house of cards the TPLF formed what it called The Ethiopian Peoples’ Democratic Front (EPRDF), the masters being The Tigrean People’s Liberation Front (The TPLF). For the last 27 years, these were untouchable Mafiosi group that ransacked the country, controlled the people down to 5 people to one. They went on killing and imprisoning spree whoever did not accept their ways of ruling the country. Change from the outside, be it peacefully by force became impossible. Some picked up guns and started fighting back. There have been popular uprising in the Oromo and Amhara regions. The worst nightmare of the TPLF came when Gondare’s came out in Unison and declared that the blood that is being shed in the Oromia region was Amhara blood!

The era of divide and rule started crumbling. The Oromos responded with the same tone claiming that the bloodshed in the Amhara region was Oromo’s blood too. The house of card of Woyyane started crumbling. The TPLF’s spokes person lost his mind and was filmed screaming that their homework was not done properly, otherwise how could fire and hay get on so well, in Amharic.

In the mean time, the old prisoners of war became too old and the new generation started replacing them within EPRDF. It was Yared Hailemariam who had pointed out that a change could come from within EPRDF way back in March 2016. This was evidenced sooner than later, when Lemma Megersa of OPDO made an official visit to Bahir Dar. We started hearing amazing statements, OPDO defending Ethiopia on Amhara soil. We all were taken aback by the statement we heard from this young Oromo leader. Then we heard, he had a team that included Dr Abiy Ahmed Ali. These young Oromos came talking about the unity of Ethiopia.

Team Lemma and Abiy pushed the boundary farther and started preaching Ethiopian Unity. The TPLF were unhappy. The popular uprising continued. The former powerless Prime Minister Hailemariam Dessalegn resigned unexpectedly on 15 February 2018, ‘after years of upheaval in the troubled east African nation.’ The TPLF wanted to replace him with another stooge, a useless vessel who would carry only its messages.

That paved the way for the Team Lemma to regroup. A week-long meeting did not help the TPLF to get its Trojan horse’s saddle. It was Demeke Mekonnen of ANDM they wanted to be in power. However, we hear that the ANDM rank and file were warning him. At the last minute of the vote, Demeke Mekonnen announced he was not running for the post. That paved the way for Dr Abiy Ahmed Ali to get ANDm’s vote. That was a disaster for the TPLF. They had to bank now on Shiferaw Shigute of SPDF. Eleven of their own members also betrayed them. At the end of the vote, this was the outcome:

45 OPDO             Dr Abiy
45 ANDM            Dr Abiy
18 SPDM             Dr Abiy
27 SPDM             Shiferaw Shigute
32 TPLF              Shiferaw Shigute
2 TPLF               Debretsion
8 TPLF               Abstain
3 TPLF               Absent

Dr Abiy Ahmed Ali got 108 votes while the runner up got 59. Fait accompli! Dr Abiy Ahmed is the Prime Minister. Can he handle that? Que sera sera!

From his inaugural speech, I gathered only positive things. For the first time over the last 27 years, I am encouraged that Dr Abiy Ahmed Ali may just bring about the change that Ethiopians needed. Here is the Gorbachev of Ethiopia, for you. He can do it. The dominance of the TPLF can soon be over.

Here is what has to be done. All military command power has to be removed from the hands of the TPLF and handed over to the right leader. The State of Emergency and the Command post has to be immediately removed. The Draconian rules that the TPLF declared to imprison opposition leaders and journalists has to be abolished. He can do that with the help ANDM, OPDO rank and file members and half of the SPDM.

Prime Minister Abiy Ahmed Ali has already won the hearts and minds of Ethiopians. To consolidate this support, he has to take the following measure immediately after getting rid of the State of Emergency and The Command Post. Release all political prisoners, including those monks from Waldeba Monastery, whom the TPLF caged when their monastic land was bulldozed to make way for the TPLF agro conglomerates, who wanted to confiscate the holy land for sugar plantation.

There is one more immediate task to face. Free all the journalists and bloggers including journalist like Eskinder Nega, Temesghen Desalegn, Zone 9 bloggers Befekadu Hailu and Mahlet Fantahun,and Zelalem Workagegnehu,  who have been rearrested by the TPLF security forces after being recently freed and gathered for a social event outside the capital, Addis Ababa, with family and friends. These journalists and bloggers have been sacrificing their lives for one simple reason – for voicing for the voiceless, for democracy and respect rule of law. If Abiy truly stands for democracy, human rights and rule of law, he should not only release them, but make all of them his own advisers with regards to respect for human rights and the law. They deserve that!

Finally, I am beginning to believe that at last, we have a Prime Minister! I think, Prime Minister Abiy Ahmed Ali can stop the killing, the arrest and vanishing of citizens into exile, and make a positive difference in the political landscape of Ethiopia. Therefore, I wish him luck and success to bring out Ethiopia from the hypnotic stupor she has fall into.

Anyway, que sera sera! Whatever will be, will be!

Wondimu Mekonnen, London 03 April 2018


Notice: Reports, rebuttals, analyses, press releases and/or recommendations offered by the author/s or organization/s do not necessarily reflect that of Goolgule: Amharic Internet Newspaper’s stand.

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. Tensait Bekana says

    April 9, 2018 07:06 pm at 7:06 pm

    የወያኔ ቱሃኖች የሕዝቡን ደም ለመምጠጥ ሲርመሰመሱ
    „ትልቅ አስብ! ትልቅ ታገኛለህ! – (ክፍል ሁለት) „ በአቶ ኤርምያስ ለገሰ በእፕሪል 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀረበው ጽሑፍ ውስጥ የሚከተሉትን የወያኔ ሆዳሞች ያቀናበሩትን ጸረ-ዶር ዓቢይ ጠቅላይ ሚንስትርነት መረጃዎችን በማቅረብዎ ከልብ ላመሰግን እሻለሁ። ከዚህ በፊት የጻፉትንም አንብቤ በአብዛኛው አስተሳሰብዎ ስስማማ፣ እርስዎ በስም ዝርዝር ያቀረቧቸውን ሰዎች ስለማላቃቸው እዚያ ላይ ምንም ማለት አልችልም።በጣም ከእርሶ ጋር የሚያስማማኝ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አፋጣኝ እርምጃ ወስደው በተለይም የጦር ሃይሉን፣ የደህንነቱን፣ የፖሊሱንና የፋይናንሱን ከወያኔ ሆዳሞችና ወንጀለኞች እጅ በማውጣትና ይህም ተግባራዊ ሆኖ ለሕዝብ የሚታይበት ሁኔታ ማረጋገጥ ካልቻሉ፣ ሌሎቹ እርምጃዎች ሁሉ ተፈጻሚነታቸው አጠራጣሪ ይሆናል።
    እርሶም በዚህ ጽሁፍዎ የወያኔን ወንጀለኞችና ሆዳሞች ጸረ-አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር የራሳቸውን ወጥመድ በማዘጋጀት ራሳቸውን ለማዳን እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ አቅርበዋል። እንደ በረከት ስምዖን፣ እንደ አባ ዱላ ገመዳ፣ እንደ ሽጉጤና እንደ አባይ ጸሐይ ዓይነቶቹ የታሪክ አተላዎችና ወንጀለኞች መሰረታዊ ለውጥ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲመጣ ፍጹም ፍላጎታቸው ሊሆን እንደማይችል ግልጽ ነው። ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ እስካሁን ለተፈጸሙት ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶችና ግድያዎች ሙሉ በሙሉ ተጠያቂዎች ናቸው። ዓላማቸው አዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ዶር ዓቢይን በተዘዋዋሪ ስልጣኑን በሚፈለገው መልኩ የሚጠቀመበትን ሁኔታ ለማኮላሸትና በወያኔ ቧንቧ እንዲፈስ ለማስገደድ የተጠነሰሰ ሴራ ነው።
    ወያኔና የወያኔ ሆዳሞች የአሻጥሮች ጥንሰሳ አቶ ኤርምያስ በጽሁፋቸው ውስጥ በሚከተለው መልኩ አቅርበውታል።
    „ ከውስጥ የሚወጡ መረጃዎች እየሰማን ያለነው ነገር በጣም አስደንጋጭ ነው። አዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ከጨዋታ ውጪ የሚያወጣ ኢመደበኛ አደረጃጀቶች የወሳኝ ስራዎች ባለቤት ሆነዋል። መጀመሪያ በ12 የተደራጁ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በኃላ ወደ 7 የወረዱ ግብረ ሃይሎች ( Task Force) ተደራጅተው የጠቅላዩን ወሳኝ ስራዎች ጠቅልለው ወስደዋል። ከሁሉም በላይ ለውጥ ይመጣል በሚል ተስፋ ላደረጉ ኢትዮጲያውያን የሚያሳዝነው ክላስተሩን የሚመሩት ሰዎች እነማን እንደሆኑ መታወቃቸው ነው። ቡድኑ እስከሚቀጥለው የኢህአዴግ ጉባኤ ይቀጥላል መባሉ ሌላ አስደንጋጭ መርዶ ነው። ቢያንስ አራቱን እንመልከት።

    # የመጀመሪያው ግብረ ሀይል “ ዲሞክራታይዜሽን” የተባለ ስያሜ የተሰጠው ሲሆን የክላስተሩ አስተባባሪ በረኸት ስምኦን እና ህላዌ ዬሴፍ ናቸው። በረኸት በመላው ኢትዮጲያ ያሉ የህዝብ አደረጃጀቶችን፣ ሲቪክ ማህበራትን፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን፣ ወጣቶችና ሴቶችን በሀላፊነት እንዲመራ ተሰጥቶታል። በሌላ አነጋገር የኢህአዴግ ቢሮን፣ የወጣቶች ሚኒስትርን፣ ሴቶች ሚኒስትርን፣ ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትርን በክላስተር የሚመራው በሕዝብ እጅግ የሚጠላው በረኸት ስምኦን ሆኗል።
    በአገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም ቦታዎች የሚካሄዱ የህዝብ ስብሰባዎች ሰነድ የሚዘጋጀው፣ መድረክ መሪ የሚመርጠው፣ በየቀኑ የመወያያ ነጥቦች የሚያሰራጨው እና የሚመራው በረኸት ስምኦን ነው። ከዚህ በተጨማሪም “ ምድር አንቀጥቅጥ” የሚል ስያሜዎች የተሰጣቸውን ስብሰባዎች እየገመገመ በድርጅት እና የመንግስት ሚዲያዎች እንዲተላለፋ፣ ተሳታፊዎችን ወደ ፓርቲ ምልመላ መምጣታቸውን የሚያረጋግጠው ህላዌ ዬሴፍ እንደሆነ ተነግሮኛል። በረኸት፣ ህላዌና ሽፈራው ሽጉጤ ከአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር እሳትና ጭድ መሆናቸው ለሚያውቅ ደግሞ ዶክተር አቢይ የገባበትን አጣብቂኝ በቀላሉ ይገነዘባል።

    # ሁለተኛው ክላስተር “ የኢኮኖሚ ጉዳዬች ግብረ ሀይል” የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን ኢኮኖሚውን ለመቆጣጠር ክላስተሩን የሚመሩት ህውሓቶቹ አርከበ እቁባይ እና ዶክተር አብርሃም ናቸው።

    # ሶስተኛው ክላስተር “ ድርጅት የማጠናከር” የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን ፓርላማውን፣ የክልል ምክር ቤቶችን፣ የማእከላዊ ኮሚቴ እና እስከ ቀበሌ ያለውን ምክር ቤት የሚመራ ነው። ለዚህ ክላስተር ሃላፊነት የተሰጠው በዋናነት ለአባዱላ ገመዳ እና ሽፈራው ሽጉጤ ነው። ከዚህ በኃላ ከላይ እስከ ቀበሌ ያሉት የምክር ቤት አባላት ወደ ድሮ አድርባይነታቸው እንዲመለሱ ለአባዱላ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶታል።

    # ሌላው አስቂኝ ግብረ ሃይል “ ህገ ወጥነት መከላከል” የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን የበላይ አስተባባሪው አባይ ፀሀዬ መሆኑ እየተገለጠ ነው።

    # ሌላው ክላስተር “ የውጭ ግንኙነት” የሚባል ሲሆን አስተባባሪው ስዩም መስፍንና ወርቅነህ ገበየሁ ናቸው። ይሄ ቡድን የውጭ አገሮችን ፣ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጲያውያንን እና ትውልድ ኢትዮጲያውያንን የማማለል ስራ ይሰራል። በቅርቡ በሰሜን አሜሪካ አንዳንድ ግለሰቦች በዲያስፓራው ስም እንቅስቃሴ እንዲጀምሩ ከጀርባ ሆኖ የሚመራው ይሄ ቡድን እንደሆነ ይነገራል።

    ማ ስ ጠ ን ቀ ቂ ያ:-
    መልእክቱን ያደረሱን ሰዎች ዶክተር አቢይ በአንድ ሳምንት ውስጥ ይሄንን በግብረ ሃይል ስም በጓሮ በር የገባውን ክላስተር ማፍረስ ካልቻለ በመጀመሪያው ወራት ኃይለማርያም የገባበትን ቅርቃር ሰተት ብሎ ይገባል። እናም ጊዜ ሳያጠፋ በይፋ ለህዝብ ግልፅ በሆነ መንገድ ክላስተሮቹን ማፍረስ ይኖርበታል። አባይ ፀሀዬን፣ በረከትን፣ ስዩም መስፍንን፣ አርከበ እቁባይን በጡረታ መሸኘት አለበት።“

    „የካቢኔ ለውጥ ይኖራል ወይ?
    የካቢኔ ለውጥ ይኑር አይኑር የሚለው አጀንዳ አዲስ መጨቃጨቂያ ሆኖ ብቅ ብሏል። ህውሓቶች ባጠቃላይ፣ ብአዴን ውስጥ የበረከት ኔትወርክና የሽፈራው ሽጉጤ ክሊኮች በአንድ መስመር ተሰልፈዋል። እነዚህ ሀይሎች ክፍተት የነበረው ጠቅላይ ሚኒስትር ብቻ በመሆኑ አዲስ ካቢኔ መኖር የለበትም የሚል አቋም ወስደዋል። ህወሓት በደብረጽዮን ምትክ ከህወሓት ስራ አስፈፃሚ ይመድባል በሚል ግልፅ አድርገዋል።

    ከላይ የተጠቀሱት ሕወሓቶችና ተላላኪዎቻቸው የያዙት አቋም “ አዲስ ካቢኔ የሚደራጅ ከሆነ እንኳን ስልጣኑ የብሔራዊ እና አጋር ድርጅቶቹ ነው” የሚል ነው።የጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣን የሰጠነውን ተቀብሎ ስምሪት መስጠት ብቻ ነው እስከ ማለት ደርሰዋል። በተለይ በበረኸት የሚመራው ብአዴን ከህወሓት በላይ ህወሓት የሆኑትን ጌታቸው አምባዬ፣ ከበደ ጫኔ፣ አለምነው መኮንን፣ ዶክተር ጥላዬ ጌቱ፣ አቶ አህመድ አብተውን ለሚኒስትርነት በፊት መስመር አሰልፏል። ሽፈራው ሽጉጤም ራሱን ጨምሮ ከዶክተር አቢይ ጋር አይንና ናጫ የሆኑትን ሲራጅ ፈርጌሳ፣ ሞፈሪያት ካሚል፣ ተስፋዬ በጅጋ፣አሰፋ አቢዩና ተክለ ወልድን ማሰለፋ እየተነገረ ነው።

    መጨረሻው ምን ይሆናል? ከዶክተር አቢይ አቅም በላይ ነው? በፍፁም! የማያቋርጥ የህዝብ ትግል እስከቀጠለ ድረስ! በተጨማሪም ትልቅ የሚያስብ በመሆኑ?“ የሚል ጠቃሚ መረጃዎችን አቅርበዋል።

    ለእኔ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ብአዴንና ኦህዴድን ከሆዳሞቹ ከእነ በረከትና አባ ዱላ ገመዳ እጅ ወጥተው ተባብረው ሃይል ሊሆኑ የሚችሉበትን ሁኔታ እውን ማድረግ ካልቻሉ፣ የወያኔ ሆዳሞች ጠቅላይ ሚኒስትሩን በቀላሉ ሊያስወግዱ የሚችሉበትን ሁኔታ ሊፈጥሩ ይችላሉ።የቄሮ፣ የፋኖና መርዛና የህዝቡ ትግል ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ይመስለኛል።
    አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ተጨባጭ ሁኔታ ግፈኛው የወያኔ መንግስትና የእሱ ጥቅም ተካፋዮች ወያኔ ያልሆኑት የአገር ውስጥና ከአገር ውጪ ያሉት በአንድ ወገን ሲሆኑ፣ በሌላው ወገን ግፉ፣ ግድያውና መሰቃየቱ ያንገፈገፈው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለይም የወጣቱ ትውልድ መብቱን ለማስከበር እየታገለ የሚገኝበት ነው።መፍትሄውም ያለውን ግፈኛ የወያኔ መንግስት ከእነ ግብረ አበሮቹ ማስወገድና ሌላ ሕዝቡ በሚፈልገው መልኩ
    አንድ ዴሞክራቲክ የሆነች ኢትዮጵያን የሁሉም መብት የሚከበርባት፣ ጥቂቶች የማይፈነጩባት አስተዳደር እውን ማድረግ ነው።
    ከተንሳይት በቃና
    7.4.2018

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm
  • የተመሠረተው የፋኖ አደረጃጀት ዋነኛ ዓላማው ድርድር መሆኑ ተነገረ May 14, 2025 11:07 pm
  • ከፍተኛ የፋኖ አመራሮች መገደላቸው ተነገረ May 6, 2025 10:40 pm
  • ሃይማኖትን ለተራ የፖለቲካ ሸቀጥ ማዋል ውርደት ነው April 24, 2025 12:43 am
  •  የኬሪያ ኢብራሒም ኑዛዜ “ብትንትናችን ወጥቷል” April 22, 2025 12:08 am
  • ለወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አመራሮች ወታደራዊ ሥልጠና ተሰጠ April 16, 2025 11:44 pm
  • ዓቅም እንደሌለው የገመገመው ሻዕቢያ ፊቱን ከጦርነት ወደ ዲፕሎማሲ እያዞረ ነው   April 15, 2025 12:32 am
  • “አንድ የፋኖ ተቋም (የእስክንድር) ተመሥርቷል፤ ሌሎቹ ደግሞ እንዲሁ አንድ ተቋም መሥርተው ወደዚህ ይመጡ” አበበ ጢሞ April 11, 2025 12:07 am
  • መለስ (ለገሰ) ዜናዊ – ተዋርዶ ያዋረደን! April 9, 2025 10:28 pm
  • የተከዜ ዘብ: የሉዓላዊነት መጠበቂያ April 8, 2025 11:49 pm
  • አዲስ አበባ አስተዳደር የሪፖርተርን የተዛባ መረጃ ኮነነ፤ ሕጋዊ እርምጃ እወስዳለሁ አለ April 8, 2025 10:06 pm
  • ሀሰተኛውን የሪፖርተር ዘገባ ንግድ ባንክ በጽኑ ተቃወመ፤ እርማትም ጠየቀ April 8, 2025 09:48 pm
  • “ኦሮሚያ ላይ ወይም ሌላ ቦታ ላይ ስታደርገው ከነበረ ትግራይ ወስጥም የማታደርግበት ምንም ምክንያት አይኖርህም” ነው ጌታቸው ረዳ April 7, 2025 10:22 pm
  • “TPLF’s belief in a strong federal government was always tied to its own dominance in Addis Ababa” April 7, 2025 10:15 pm
  • Counter-Video by EBC Challenges EBS Broadcast, Sparks Public Outcry Over Alleged Misinformation March 31, 2025 02:36 am
  • የኤሊያስ መሠረትን ፌክ መረጃ ማን ያጋልጥ? February 19, 2025 06:00 pm
  • አዘርባጃን፡ የሻዕቢያን ሸምቀቆ ማጥበቂያ?! February 19, 2025 12:29 am
  • የአሜሪካ ድምፅ/ቪኦኤ ይዘጋ ተባለ  February 12, 2025 03:37 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule