• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ሁለት የኢትዮጵያ ሴት ሯጭ ስፖርተኞች በኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ ያሳዩት ጋጠወጥ ባሕሪና ፖለቲካዊ ምርጫ!

June 3, 2017 08:34 am by Editor 2 Comments

ይህ ትችት የኔን ጽሑፍ በሚያስተናግዱ እንደሚለጠፍ ባውቅም፤ ለሌሎቹ ተቃዋሚ ድረገፆች በሙሉ ተልኳል። ቢያወጡት አስተማሪ ነው። ብዙዎቹ ግን እንደማያውጡት ጥርጣሬ አለኝ። ምክንያቱም የፖለቲካ መሪዎቻቸውና ድርጅቶቻቸውን ጨምሮ በዚህ ትችት ስለተካተቱ ወገንተኛነታቸው ከሉጓም በበለጠ ይስባቸዋል። ለማንኛወም ለታሪክ ልኬአለሁ።

አሁን ወደ ርዕሱ ልግባ። በትግርኛ በምንመስለው ምሳሌ ልጀምር፡ {ዝፀገባ ደራሁስ ምስ ፀኻድም ማሕበር ይኣትዋ} “የጠገቡ ዶሮዎች ከጭልፊቶች ጋር ማሕበር ይገባሉ” ይባላል። ሁለቱ ዓለም አቀፍ የሴቶች እውቅ ሯጮች ከጭልፊቶች ጋር ማሕበር መግባቱ ምርጫቸው አድርገው ይሆናል። የጭልፊቶቹ እና የዶሮዎቹ ማሕበር የሚቆየው ዕድሜ አብረን የምናየው  ይሆናል።

ሰሞኑን በአጋጣሚ “ዩቱብ” ድረገጽ ላይ አንድ ማሕደር ለመፈተሽ  ጎራ ስል ድንገት ያላሰብኩበትን እና አስደንጋጭ አስገራሚ ነገር በዓይኔ ተመለከትኩ። “ገንዘቤ ዲባባ እና ወርቅነሽ ደገፋ” በሰንደቃላማችን ላይ ያሳዩት ፖለቲካዊ ጋጠወጥነታቸውን በወቅቱ የተመለከቱ ዜጎች ጉዳዩን ለማሳወቅ ‘በዩቱብ’ ላይ ለጥፈውት ለካ ኖሯል። እኔ ኣላወቅኩም ነበር። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. ለጥይበሉ says

    June 5, 2017 06:42 pm at 6:42 pm

    ይድረስ ለአቶ ጌታቸው ረዳ፣
    እኔም እንደ እርስዎ ድንገት ድረ ገጽ ሳገላብጥይህን ጽሁፍዎን አገኘሁ እና የሚከተለውን ለማለት ወደድኩ። እርስው የት እንደሚኖሩ አላውቅም ግን እነዚህ አትሌቶች የሚኖሩት አምባሻው የሌለበትን ባንዲራ መጠቀም በህግ በሚከለክል ሃገር ወስጥ ነው። አረረም መረረም ይህ መንግስት በህይወት እስካለ ድረስ ህግ ብሎ ያወጣን መታዘዝ ያሊያ ግን ከህግ አስፈጻሚ ተብዬዎቹ ጋር መላተም ይከተላ። ድንጋይ ደግሞ ድንጋይ ነው፣ ብትወድቅበትም ይጎዳሃል ቢወድቅብህም እንደዚያው። እነዚህ አትሌቶች ደግሞ ከሮጡ በኋል ተመልሰው የሚገቡበት ሃገር ያስፈልጋቸዋል። አጉል ጀብደኝነት የሚጠቅመው ማንን ይመስልዎታል?እንዳሉት ይህን በማድረግ አንገታቸውን ለቢላ ቢሰጡ ምን አልባት እርስዎን ደስ ይልዎት ይሆናል እነሱ ግን ደመ ከልብ የሚሆኡ ይመስለኛል። ለርስዎ ሰማዩ ቅርብ ነው ምክንይያቱም የወያኔ እጅ ከሚደርስበት ርቀት አይገኙምና። ስለዚህ ሌላውን መፈረጅ እንዲሁም ሌዋ መስዋዕትነት እንዲከፍልልዎት በፅኑ የሚመኙ ያስመስልብዎታል። ሌላው ቀርቶ በመሰላቸው መንገድ እየታገሉ ያሉት ላይ እንዳመጣልዎ ሲተፉ ማየቱ ያሳፍራል። ሌላው የሚገርመው ይቅርታ እንዲጠይቁ ማሳሰብዎት እና ካልሆነ ግን የሚወስዱት እርምጃ ነው። እነዚህ አትሌቶች በዚህም ሆን በሌላ በማናቸውም መንግስት ዘመን ስራቸው መሮጥ እና ሃገራቸውን እና ስማቸውን ማስጠራት ነው። ጊዜው ደርሶ አምባሻውን የሚፍቅ መንግስት ሲነሳ በነጻነት የፈለጉትን ሊያደርጉ ይችላሉ። እስከዛው ድረስ ግን ብልጥ እየበላ ያለቅሳል። ይሄ የእኔ ያልኩት ብቻ፣ ካለ እኔ ላገር የሚያስብ የለም የሚል አስተሳሰብዎትዝቅ እንጂ ከፍ ሊያደርግዎት አይችልም። በዚያ ላይ የሚሰብኩለት ዲሞክራሲ የፈለጉትን የመደገፍ መብት መሆን ይኖርበታል። ያለዚያ እንደ ወያኔ ልማት ከዲሞክራሲ ይቀድማል እንደሚለው ማለትዎ ሊሆን ይችላል። እርስዎ የመሰለዎትን እንዳመጣልዎ እንዳሉ ሁሉ እኔው የመሰለኝን ብያለሁ።
    ቀና ቀናውን ያሳስበን።
    ለጥይበሉ ነኝ

    Reply
  2. aradw says

    June 6, 2017 01:49 am at 1:49 am

    It was customary in another world and in Ethiopian diaspora politics to use flag as a peaceful political expression. We have seen flag burning on TV and in different occasion. We have seen the diaspora group burning the TPLF flag and vice versa the TPLF group burning Ethiopian Flag. This might be very uncomfortable to the one who loves his flag, but is a common or as sometimes called here is USA freedom of Expression. It is very easy to judge the two ladies while leaving comfortably in California. My question to Ato Getachew is “what would you do if you are in their position?
    We can say or you can say , they can pick and wear it as it done in this situation and expect TPLF jail. They are not courageous as Lelissa Feyssa. From the picture it seems they expected the current EPRDF flag which they want to wear and be safe when they go home. This is not a political expression of desecration of the Ethiopian Flag. Looking the video in my opinion what they did was drop the flag to be safe, when they go home and continue what they do best i.e continue running. Let us not take everything political, sometime people do things from fear or other reason but not political. You have your own judgement and this is mine.

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • የመካነ ኢየሱስ ሕንጻ የጠራራ ፀሐይ ወግና “የብሌን ሠራዊት” በችሎት ደጃፍ August 5, 2026 02:35 am
  • ለሱዳንና ኤርትራ ሲከራከሩ የነበሩት አበባው ባለመመረጣቸው “በጣም ተድጃለሁ” አሉ June 26, 2026 12:29 am
  • “ትህነግ ወደ ዓለምአቀፍ ወንጀለኛነትና አሸባሪነት እየተምዘገዘገ ነው” June 25, 2026 01:00 am
  • አሜሪካ በሕገወጡ ትህነግ አመራሮች ላይ ጠንካራ የቪዛ እገዳ ጣለ June 18, 2026 10:29 am
  • እንደ ሌሊት ወፏ የሚንቀሳቀሰው ኢህአፓ/ትብብር   June 18, 2026 09:36 am
  • የታርጋ ጫጫታ June 15, 2026 05:16 pm
  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
Copyright © 2026 · Goolgule