• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የሻለቃ ዳዊት የዋሽንግተን ሲያትል ንግግር በሞረሽ ዕይታ!

June 8, 2017 10:41 pm by Editor 4 Comments

ሰዎች መልካም ሢሠሩና ሲናገሩ ማመስገን፣ መጥፎ ሢሠሩና ሲናገሩ ደግሞ መምከርና መገሰጥ ተገቢ ነው። ምንጊዜም ሁሉም ሰው ሕይዎቱን ሙሉ ስሕተት ብቻ እየሠራ አይኖርም። መልካም ነገሮችም ይሠራል። ልዩነት የሚኖረው የትኛው ሥራው ነው የሚያመዝነው? መልካሙ ወይስ መጥፎ የሚለውን መመዘኑ ላይ ነው። በዚህ ረገድ የሻለቃ ዳዊትን ሥራዎች መዝኖ፤ የማሞገሱም ሆነ የመውቀሱ ተግባር፣ እርሳቸውን የሚያውቁ፣ አብረዋቸው የሠሩ፣ የትaምህርትና የሥራ ባልደረቦቻቸው ተግባር ይሆናል።

ሞረሽ ወገኔ ዐማራ ድርጅት ለዐማራ ነገድ ድምፅ ለመሆን የበኩሉን ድርሻ በመወጣት ላይ ያለ ድርጅት ነው። ስለዚህ ሻለቃውን በዚህ ንግግራቸው፣ ላለፉት 5 ዓመታት ሲጮኽባቸው የነበሩ አንኳር ጉዳዮችን እያነሱ፣ ዐማራውን ሲያወግዙ፣ በጠላትነት ፈርጀው የዘር ፍጅት በፈጸሙ ግለሰቦችና ስብስቦች ፊት በኩራት ቆመው በመናገራቸው ከልብ ልናመሰግናቸው እንወዳለን። ዳዊት ይህን የተናገሩት ከሞረሽ ሞገስና ምሥጋና ፈልገው አይደለም። ድርጊቱ ዕውነት ስለሆነ ብቻ ነው። በሌላም በኩል እርሳቸው «ኢትዮጵያዊ እንጂ፣ ዐማራ ሆኜ አስቤ አላውቅም» ቢሉንም፣ «ትንሽ ሥጋ እንደ መርፌ ትወጋ»፣ «ምንም ብጠላው በወንድሜ ግንባር ደም አልይበት» የሚለው የአባቶቻችን አባባል አስሮ የያዛቸው ብቻ ሳይሆን፣ እንደ ሰብአዊ ፍጡር በዐማራው ላይ የተፈጸመው የዘር ፍጅት የሰው ልጅ ሊገምተው ከሚችለው በላይ በመሆኑ እንደ ሰው፣ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ አስበው የደረሱበት ድምዳሜ እንደሚሆን ይታመናል። በሌላ በኩል ዘረኛው የትግሬ ወያኔ አገዛዝ ዓላማና በዐማራው ላይ እየፈጸመው ያለው የዘር ዕልቂት ማንም ሊሸፋፍነው ከሚችለው በላይ ሆኖ ገዝፎ የወጣ በመሆኑና ይህንንም ሕዝቡ በግልጽ በመቃወም እየተዋደቀለት በመሆኑ፣ አድበስብሰው ሊያልፉት ከማይችሉበት ደረጃ የደረሱ መሆኑን መገንዘባቸው እንደሆነ መረዳት ይቻላል። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. በለው! says

    June 19, 2017 05:57 am at 5:57 am

    _፟ሻለቃ ዳዊት አልተሳሳቱም! አማራና ኢትዮጵያን ማጥፋት ሲያስተምሩ የነበሩ የኦነግ መሪዎች ከእሳቸው በላይ አማርኛና ታሪክ አወቀው እያስተማሯችው ዛሬ ጥሩ ወዳጆች ሆነዋል …የሜንጫ አብዮተኛው ወጣት የፖለቲካ ተንታኝ/በታኝ ኢሳት ላይ ሲያስተመር እንደኖረው..ተስፋዬ ግብረእባብ በየስብሰባ አዳራሹና ፓልቶኩ አበባ አስበትኖ እንድሚበተናቸው ማለት ነው።
    … ዶ/ር ሌንጮ ባቲ እንዳሉት ” አንድነት እያልን እንዳንጨፈላለቅ ኤርትራን አስገንጥለናል፡ ኦሮሞም መጨረሻው ገና አልታወቀም እኛ ያስተማርናቸው ዛሬ አብረውን የሉም ወጣቱ ምን እንደሚፈለግ አላወቅንምና መዋሸት አንፈልግም” ታዲያ በብሔራዊ አንድነት ጽዋ መዳራቱ ምንና ማንን ተይዞ ነው!? የት ሆኖ ነው? ከማን ጋር ነው? ግርምታችን ይህ ነው።
    ሻለቃ ዳዊት የመሰከሩት “የአገር ቤቱ ሕዝብ ከዲያስፖራው መቅደሙን፣ በውጭ ያለው ልዩነት በውስጥ አለመኖሩን፣ የወያኔ ጥንካሬ የተመሠረተው፣ በተቃዋሚው ድክመት እንደሆነ፣ የተቃዋሚው አለመተባበር እንጂ፣ ወያኔ የዐማራውና የኦሮሞው ሕዝባዊ እንቢተኝነት እንቅስቃሴ ተገፍቶ ከሚወድቅበት ደረጃ ላይ እንደነበር አስረድተዋል።የመገናኛ ብዙኃን ባለቤት የሆኑ ቡድኖች ፉከራና ዲስኩር ብቻ!!! ዝግጅት የለም!!» ግን «አለን! መጣን! ደርሰናል» በማለት በብዙኃን መገናኛ መሣሪያዎች የሚደነፉትን «ዝግጅት አልባ» ቡድኖችንና ድርጅቶችን ኮንነዋል፡ እንቅስቃሴውን የምንመራው እኛ ነን» እያሉ ለእንቅስቃሴው የተለያዩ ስሞች በመስጠት ሲዘገብ የነበረው ውሸት እንደነበር እንዲህ ሲሉ ዕውነቱን በፊታቸው ቆመው አጋልጠዋል።” ጭራሽም ለድሃ ልጅ መታሰር መደብደብ መገደልም ህወአት/ኢህአዴግን ተራድተዋል ተጠያቂ ናቸው!።

    »..ሻዕቢያና ህወአት…የግንጠላ አቀንቃኝንቃኞች ሻንጣ ተሸካሚ ኦነግ፡ኦብነግ የአንድ ጥርብ ኮብል እስቶን እንጂ ልዩነት አላቸው ኢትዮጵያን ከማጥፋት ይመለሳሉ ብለህ፡ በኤርትራ በኩል ነጻነት ይመጣል ብለህ፡ ቪዢን፡ አንድነት ኅበረት፡ብሔራዊ ቱሪናፋ እጅህ እስኪቃጠል ብታጨበጭብ፡ላንቃህ እስኪደርቅ አዳራሽ ወስጥ ብትጮህና ብታፏጭ፡ ውክልና ያላቸውና የሌላቸው እያልክ ከመለስ ዜናዊ የጥናት ማዕከል/ፋውንዴሽን ጥናት ብትረጭ “አማራ የሚወከለው ጠፍቶ ምንም እንኳ የዚያ ነገድ/ብሔር ባይሆኑም አመለካከቱ እንዲወከል ከኤርትራ..ጋሞጎፋ..ከንባታ…አገው ሂርና በተውጣጡ የህወአት ምልምል ታጋይ ጓዶች ጎድጓድ ተቆፍሮለት ሲገረፍ፡ሲሳደድ፡ሲታሰር፡ሲፈናቀል፡ሲገደል ኖሯል፤ «ዐማራው እየተጠቃ ያለው በፖለቲካ አቋሙ ሳይሆን፣ በማንነቱ፣ በዐማራነቱ ነው። የዐማራው ትግል የመኖር ወይም ያለመኖር ነው።» በማለት የዐማራውን መደራጀት አስፈላጊነትና ለመደራጀቱ ምክንያቱም ምን እንደሆነ በግልጽ ቋንቋ አስረድተዋል። ይበል እንላለን ሻለቃ ዳዊት! አሁን በአማራው መደራጀት የሚሞጣሞጡ ዓላማቸው…
    (፩) ህወአት እንዳደረገው ብሔራዊ አንድነቱ የእነሱን ጉዳይ አስፈጻሚ ለመቅጠር ታማኝ አሽከር ያፈላልጋሉ፡
    (፪) ቀድሞ አማራ የለም! በሚሉና አማራ እንዳያንሰራራ የጎንዮሽ እየወጋነው የህወአት ተቃዋሚ ነን የሚሉ ለማዳ ተቋቋሚዎች ፵፮ ዓመት በሁለት እግራቸው ሁለት ዛፍ ላይ ተንጠልጥለው ቀርተዋል።
    ፫) ሌሎቹ ደግሞ አማራ ቢትዮጵያ አንድነት ላይ ማተኮሩ የሌሎችን ተገንጣይን አስገንጣይ ሐሳብ ማስከዳቱ አናዷቸዋል እንደምንም “በዲሞክራሲ ብሔርተኝነት” እንኳን አብሮ ሊያኖር አብሮ ኳስ ማጫወት ባልቻለ ጎሮኖ/ክልል አስጥምቀው ሁሉም ነጻ አውጪና/ወጪ ሲሆን ኢትዮጵያ መፍረሷን እርግጠኞች ሆነው አማራ ነኝ ላለውና የግንጠላና ክልላዊ መንግስት መስራች ነኝ ፎጋሪ ሁሉ ያጨበጭባሉ አበባ ይበትናሉ….ከክልሉ ወጪ የተገኘ እንስሳ ይገደልን ይሞጋገሱበታል።
    **«የዐማራው ሕዝብ በንቅናቄው ውስጥ ካልተወከለ አገራዊ ንቅናቄው አለ ለማለት አይቻልም» እንግዲህ የዚህ ግንቦት ግም ባለ ቁጥር የሚደረግ የጋብቻ ፊርማ መስከረም ሳይጠባ ጉዱ ይሰማል። ድሮም ከጠላት የበላና የወገነ የተሞዳሞደ እውነታው እንዲህ ቁልጭ ብሎ ይታያል።
    https://youtu.be/Ja527XeeG4I
    ___ ይህ በትናንሽ ውርጋጥና ጨቅላ ሕጻናት በድራማ መልክ የአደባባይ ላይ ትዕይንት ባልከፋ የሰው(የበሉበትን) ሰንደቅ በክብር አውርዶ፡ የራስን መስቀል ነውር የለውም(!?)(መረጋገጥና ማንገለታታቱ እንጂ) ኢሳያስ አፈወርቂ(ቅ)እዚህ ሰንደቅ ሥር አልዘመረም? አልተማረም? አልበላም? የእናት ጡት ነካሽ መሆንና “ለኢትዮጵያ ሕዝብ የቋንቋና የነገድ ፌደራሊዝምን አልመኝም” እያሉ የግንቦት ፯ ጭፍሮች፡ኢሳትንና ቅድመ ደርግ ኪስ አውላቂ እነ ካሳ ከበደን ማሞኘትና ማጃጃል ይቀላል ሁሉም እንደእነሱ ፋራና ጤባ ነው ማለት ግን እራስን ማስገመት ብቻ ሳይሆን ባንዳ/ሹምባሽ(የባዕድ ወገን ዶሮና እንቁላል አቅራቢነት ነው።)
    ___ እንግዲህ ይህ የሚሽነሪ የፋፋና የወተት ዱቄት በአፋቸው የሚበን ደግሞ ንጉስ በመዝለፍ፡ ነገድ በመሳደብ የኅብረትና አንድነትን “አንድ አደለንም ወያኔን ለመጣል አጋርነት/ትብብር እንፈልጋለን” የሚሉ ቱማታን የወደፊት የአማራን ዘር ማጥፋት ስብክታቸው ለራሳቸው ጋላ… በሱማሊኛ መጤ ጎረቤት ሃይማኖት አልባ ጨካኝ የሚለውን በሕግ አሰርዘው ሌላውን መጤ ፡ ሰፋሪ፡ነፍጠኛ ቆማጣ ለማለት በጫካው ማኒፌስቶ በከተማው የሕገ መንግስት ጥቅማጥቅም ሙሉ መብታቸው ተጠብቋል ህወአት ሲገርፍ ሲገድል የ፻፵ ዓመት ወሬ ይዘው በአማራ ላይ ይደነፋሉ ይዝታሉ ሜንጫ ይስላሉ…”ብልጥ ልጅ እየበላ ያለቅሳል” ይሉሃል ይህ ነው። https://youtu.be/-I52nc54wI4
    … ይህ መረን የለቀቀ ጋጠወጥ የፖለቲካ ድሪያ ዘላቂውን መጪ ግዜ በከባድ ጥያቄ ውስጥ ይከተዋል ለአምጭው ይከፈላል! መንግስት ይወድቃል ሕዝብ ግን ይኖራል ለአብሮ መኖር መከባበር !! ሠላም ለሁሉም ይሁን

    Reply
  2. Mulugeta Andargie says

    June 20, 2017 02:23 am at 2:23 am

    Guys!!! Nowadays, people are screaming as if they are worried and concerned for the people of Ethiopia. Among them, Major Dawit W/Giorgis could be pointed out as an example. Major Dawit was highly respected and official person during Mengistu’s regime. The Dergue regime was known as racist and one man dictatorship. Major Dawit was a right hand person for that regime. He now is a very close friend of Mr. Issayas Afeworki. This guy is running here and there for nothing, but to be seen, as if he is a very concerned man for his country. For Ethiopia. Not only him; Dr. Aregawi Berhie is the added one, besides, we don’t forget Dr. Berhanu Nega Bonger. These are the major drama players. The Editor of this magazine copied and showed us the useless speech of Major Dawit. More less, the truth will come out. Three of them betrayers. Their major ego was to fulfill the “boss” wishes. That is to make or paint wrong ideas on our present government. This must be known by anyone. Three of them are being chased by our government. They are guilty!!! They are criminals!!! Looters!

    Reply
    • Ali says

      June 22, 2017 07:51 pm at 7:51 pm

      Mr. Mulugeta Andargie (I would bet this is not your real name)
      It’s nice that you came openly by saying “our government”, yes it’s “yours”; the Ethiopian people government, which would include all the people like, Lencho Bati, Birhanu Nega & more others you mentioned above, would be a reality in the new future.

      Reply
  3. Mulugeta Andargie says

    June 28, 2017 08:52 pm at 8:52 pm

    Hey!!! “Ali!!!” Did you hear the day before yesterday’s new about Finffinee??? The House of The Ministers passed bill. It is our constitution!!! It is our government!!! It is our people!!! We proud of our government with practical workout!!! Did Berhanu Nega Bonger forced to do so???? Congratulation Ali!!! You should proud of the sudden bombs!!!!

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am
  • “የሀብት ምዝገባ መረጃው ለሕዝብ ክፍት ይደረግ “ December 13, 2022 10:30 am
  • የኢትዮጵያ ዓለምአቀፋዊ የሌብነት ደረጃ December 13, 2022 09:42 am
  • ለብረት አቅላጮች ለመሸጥ በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ስርቆት የ100 ሚሊዮን ብር ኪሳራ December 13, 2022 09:26 am
  • በትግራይ የሰላም ስምምነቱን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ እንደሚፈጸም ተገለጸ December 13, 2022 09:20 am
  • ከ30 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ሌብነት የተከሰሱት የደኅንነት መ/ቤት ሠራተኞች ክስ ተመሰረተ December 13, 2022 09:06 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule