• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የበጋው መብረቅ (ሌፍተንት ጀነራል ጃጋማ ኬሎ)

April 13, 2017 07:00 pm by Editor Leave a Comment

. . . ጃጋማ በውጊያ ብቻ አልነበረም ብስለቱ በአስተዳደርም የተደነቀ ነበር።ለምሳሌ፤ከአምቦ መንገድ በላይ ያሉት ነዋሪዎች ጥራጥሬ እያዋጡ ቆሎ እየቆሉ ለአርበኛው ይረዳሉ፤ከአምቦ መንገድ በታች ያሉት ግን የጃገማ አርበኞች ሙጀሌ የወረሳቸው ሰለሆኑ ይህን የተሰነጣጠቀ እግራቸው ችሎ መራመድ አይችሉም፤ስለዚህ እንኳን እኛን ከኢጣሊያ ስራዊት ሊጠብቁን እና ሊከላከልሉን ቀርቶ ለራሳቸውም ሰለማይሆኑ በምንም ነገር አንረዳቸውም ማለታቸውን ጃጋማ ሰማ። ለሰራዊቱም ትእዛዝ ሰጥቶ ወደ ሃያ ሺህ ከብቶቻቸውን አስነዳባቸው፤ ህዝቡም በጣም ተደናግጦ ምነው ምላሳችንን በቆረጠው በሚል በጣም ተደናገጡ።ቀንበራቸውን ተሸክመው የጃጋማ ጦር የሰፈረበት ቦታ ድረስ በመሄድ እግዚኦ አሉ።

ወጣቱ መሪ ጃጋማ እንዲህ አላቸው (እኛ ከእናንተ የወጣን የእናንተ ልጆች ነን፤ጠላት የሚንቀን አንሶ ለሐገራችንና ለእናንተ በባዶ እግራችን ጠላትን ስለተዋጋን እንዲት ሙጀሊያም ትሉናላችሁ) እኛ የወገኖቻችንን ንብረት የምንዝርፍ ተራ ውንበዴዋች አይደልንም ሁለተኛ እንዲህ እንዳታደርጉ ብሎ መክሮና አስጠንቅቆ፤ከብቶቻቸው አንድም ሳይጎድል እንዲመለስላቸው አዘዘ።

ጣሊያን ከሚያደርገው ሕዝብን የመከፋፈል አላማው አንዱ ኦሮምኛ ተናጋሪውን በአማርኛ ተናጋሪ ላይ ማነሳሳት ነው።ይሀንን ጠንቅቆ የተረዳው ጃግሻ ካአድርገው ውስጥ ለመጥቀስ ያህል፤ዘውዴ ጥላሁን የተባለ ጀግና ማይጨው የክብር ዘበኛ አባል ሆኖ ከንጉስነገስቱ ጋር የዘመተ ከደጃዝማች ከበደ ብዙነሽ ጋር ሆኖ በጀልዱ ታላቅ ጀብዱበተደጋጋሚ በመፈጸሙ።ጣልያንን መውጫ መግቢያ በማሳጣቱ የትናደዱት የጣሊያን ጦር አዛዦች በአይሮፕላን ወረቀት በመበትን ዘውዴ ጥላሁንን ያስጠጋ ወይም ቀለብ የሰጠ አካባቢው በአይሮፕላን እንደሚደበደብ ማስታወቁና በደጃዝማች ከበደ ጦር ላይ ተደጋጋሚ የአየር ጥቃት በማድረሱ ደጃዝማች ገረሱ ለግዜው ወደ ሌላ ቦታ እንዲሄድ ስለጠየቁት፤አርበኛ ዘውዴ አስራ ሁለት ተከታዮቹን ይዞ ቀኛዝማች ወዳጆ ዘንድ ሄዶ ወደ አማራ ክልል አሳልፈኝ ብሎ እንዲረዱት ተጠግቶ ሰፈረ፤ቅኛዝማች ዘውዴም ነገ ዛሬ እያሉ በጎን ጀግና ወዳጅን ጃጋማን ቶሎ እንዲመጣ አስደረጉት። ዘውዴ ጃጋማን ሲያይ ትንሽ ተከፋ፤ ምክንያቱም የጃጋማ የአጎቱ ልጅ አባ ዶዮ ለጠላት አድሮል መባሉን በመስማቱ ጃጋማ አስልፎ እንዳይሰጠው ሰለፈራ ነበር።

ጃጋማ የዘውዴን ጀግንነትና ጥርጣሬ በመረዳቱ (አንተን አሳልፌ ብሰጥህ ነፍሴ አይማር፤እኔ ሳልሞት አንተ አትሞትም) ብሎ ዘውዴን ሰንጎታ ይዞት ሂዶ ስሙን አስቀይሮ ገብረማርያም አስኝቶ እስከመጨረሻው የነጻነት ቀን ድረስ በፍቅር አብረው እየዘመቱ ኖረዋል።ይህ የሚያሳየው የጃጋማን ፍጹም ኢትዮጵያዊነት ነው። . . . (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am
  • Rusted screws, metal spikes and plastic rubbish: the horrific sexual violence used against Tigray’s women July 4, 2025 01:48 am
  • በሞርሞን ቤ/ክ ዕርዳታ የኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ማምለኪያ ሥፍራ አገኘች July 2, 2025 01:28 pm
  • የበረከት ስምዖን “አየር ላይ ትዕይንት” አየር ላይ ተበተነ July 2, 2025 01:24 am
  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule