• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኢትዮጵያን አትንኩ አትከፋፍሉ!!

March 9, 2013 02:16 am by Editor 1 Comment

የኢትዮጵያ የገዥዉ መንግስት፣የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ተቋማት፣ድርጅቶችና በአጠቃላይ ግለስቦች ኢትዮጵያ የሚያገለግሉ እንጂ ከኢትዮጵያ በላይ አይደሉም :: በኢትዮጵያ ሊጠቀሙና ሊጠናከሩ የሚችሉትም ለኢትዮጵያ ሲሰሩና ለኢትዮጵያ ሲቆሙ ብቻ ነዉ።

(ቀሪው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions

Reader Interactions

Comments

  1. andnet berhane says

    March 12, 2013 09:00 pm at 9:00 pm

    እውነትም የተናገርከው ካለው ህኔታና ካደረጃጀት ያተዛባ እንድ አሸን የፈሉ ብዙ ድርጅቶች ለውያኔ ሲሳይ ሆነዋል ምክንያቱ በስልጣን እድድሜው ሊረዝም የቻለው ዲሞክራሲን በተቃዋሚዎች በማሳበብ የምእራባውያን ድጎማና ትብብር አግኝቶበታል፡ ሰላማዊ ትግል በሰጥኑና ከአይምሮ ድህነት በወጡ ሕብረተሰብ ውጤታማና ድል አምጥቷል ነገርግን በወያኔ በጠመንጃ በትምክህት የሚያምን ዘረኛ ቡድን ተቀባይነት ይሁን ተደማጭነት እንደሌለው የሁሉም ይስማማበታል
    ነገርግን በድርጅቶቹ ውስጥ ሰርገው የሚገቡ የወያኔ ሰላዮች ጥንካሪያቸውን ሕብረታቸውን ያወላግዳሉ፡ ይህም ድርጅቶቹ ውስጣዊ አሰራር የላቸውም እቅዳቸው ይፍ የሚያወጡት ገና በኃሳብ እያለ በመሆኑ በአባልነት ሆነ በአመራር ያሉትን በትሞናና በተየ ምርምር ማድረግ ያስፈልጋል፡ትግል በአንድ የተወሰነ መንገድ አይሄድም አማራጭ መኖር ተገቢነው የነፍጥ ትግል ከሰላማዊ ትግል ጋር አብሮ የሚጓዝ አማራጭ በመሆኑ ይህን መታሰብና መሰራት ይኖርበታል፡ ወያነ ጊዜ ለመግዛት ሲል ያለውን ኃይል ለማዳከም በየወቅቱ አዳዲስ ድርጅቶች እንዲፈጠሩና ተቃራኒ የሆነ እንስቃሴ በማድረግ ያለውን ተስፋ ማቀጨጭ ተግባሩ አድርጎት እየተጓዘበት ነው፡ ስላዚህ ምርጫችን ወደድንም አልወደድንም ኃይል ካልሆነ በሰላማዊ መንገድ ያጣነውን ነጻነት ለማግኘት አንችልም ይህ የማይታበል ሃቅ በመሆኑ እነሱም የሚመኩበት በነፍጥ የሚመጣብን የለም የሚል ትምክህት በመሆኑ፡ እዚህ መልስ ከኛ ይጠበቃል ኢትዮጵያን አትንኩ አትከፋፍሉ! ለሚለው ሁሉን ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ዜጋ ሁሉ አደራውን ማጥፋትና በወረቀትና በኢንተርኔት ተወስኖ በቁችት መታመም ሳይሆን ስንደቁን በማንሳት ያያቶቹን አደራ መወጣት አለበት ዘካርያስ ያሰፈርከው ጡማር በተለይ ወጣቱንና መካከለኛ እድሜ ያሉ ሁሉ ስለሃገራቸው ስለ ወገናቸው አጥብቀ እንዲያስቡ ያስፈልጋል፡ በተግባርም እንዲሳተፉና ድርጅቶችን በጋራ እንዲሰሩ መሕብረት መነሳት ይገባናል ላለፈው ሳይሆን ለመጪው በመዘጋጀት ሃገርና ሕዝብን ከወያኔ ጥፋት እንታደግ።
    የሕዝብ ያሸንፋል
    ኢትዮጵያ በነጻነቷ ተከብራ ትኑር

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • በጋምቤላ ህወሃትንና ኦነግ ሸኔን ትረዳላችሁ ተብለው የታሰሩ እንዲፈቱ ተጠየቀ January 25, 2021 03:07 pm
  • “…ሰብዓዊ እርዳታ እየቀረበ አይደለም የሚሉ አካላት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ነው” – ዶ/ር ሙሉ ነጋ January 25, 2021 01:02 pm
  • የሶማሌና ኦሮሚያ መሥተዳድሮች ወሰንን በተመለከተ የሰላምና የጋራ ልማት ስምምነት አደረጉ January 25, 2021 12:50 pm
  • 125ተኛውን የአድዋ ድል በዓል በድምቀት ሊከበር ነው January 25, 2021 09:34 am
  • በመቀሌ ከ350 ሚሊዮን ብር በላይ የህክምና ግብዓቶች ክምችት መኖሩ ታወቀ January 25, 2021 02:47 am
  • ዊንጉ አፍሪካ (wingu.africa) በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የመረጃ ማዕከል ሊገነባ ነው January 24, 2021 01:23 pm
  • ኢትዮጵያ ድሮኖችን ማምረት ልትጀምር ነው January 24, 2021 02:40 am
  • የአየለ ጫሚሶ ቅንጅት ፈረሰ January 18, 2021 02:31 pm
  • ህወሓት ተሠረዘ!!! January 18, 2021 01:32 pm
  • ዓሲምባ፣ ሣልሳዊ ወያኔና ባይቶና ከመፍረሳቸው በፊት ማብራሪያ እንዲሰጡ ተነገራቸው January 18, 2021 01:00 pm
  • ቤተሰቦች አስከሬን መውሰድ እንደሚችሉ ተነገረ January 14, 2021 06:48 pm
  • ስብሃት፤ “ከሞትን ቆይተናል፤ … አሁን የቀብር ሥነ-ስርዓታችን” እየተፈጸመ ነው January 14, 2021 01:37 pm
  • “ተመልሰን እንነሳለን” ያሉት ህወሓቶች ተመልሰው ወደማይነሱበት ተሸኙ January 13, 2021 01:12 pm
  • አፋር ነፃ አውጪ (ኡጉጉሙን) ለመጠቀም የታቀደው የህወሃት ሤራ ከሽፏል January 13, 2021 01:10 pm
  • ህወሃትን ወደ ጅቡቲ ለማሻገር ሲሰሩ የነበሩ የአፋር ታጣቂዎች በሰላም ወደ ክልሉ ገቡ January 13, 2021 06:47 am
  • በታህሳስ ወር ብቻ ከ344 ሚሊየን ብር በላይ የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ January 13, 2021 06:10 am
  • የብልፅግና ፓርቲ ቀጣይ ፈተና ምን ሊሆን ይችላል? January 13, 2021 04:10 am
  • ለትምህርት እንዲሆነን January 11, 2021 01:20 pm
  • “ከተቀበሩበት የጃርት ጉድጓድ ነው ያወጣናቸው” መቶ አለቃ ስዩም ቱርቦ January 11, 2021 12:11 pm
  • የተደመሰሱና በቁጥጥር ሥር የዋሉ የወንበዴው አባላት ይፋ ሆነ January 7, 2021 01:16 pm
  • ዐቢይና መኮንኖቹ በመቀሌ፤ “ድሉ የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው” December 13, 2020 02:36 pm
  • ወንበዴው ህወሓት ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ዘርፎ በውጭ አገራት ባንኮች አስቀምጧል December 8, 2020 01:05 am
  • ማይካድራ – የትህነግ የዘር ማጥፋት ጥግ ቋሚ ምስክር December 8, 2020 12:57 am
  • የወልቃይት ጠገዴ እናቶች ሰቆቃ ሲታወስ December 8, 2020 12:50 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2021 · Goolgule