• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኢትዮጵያን አትንኩ አትከፋፍሉ!!

March 9, 2013 02:16 am by Editor 1 Comment

የኢትዮጵያ የገዥዉ መንግስት፣የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ተቋማት፣ድርጅቶችና በአጠቃላይ ግለስቦች ኢትዮጵያ የሚያገለግሉ እንጂ ከኢትዮጵያ በላይ አይደሉም :: በኢትዮጵያ ሊጠቀሙና ሊጠናከሩ የሚችሉትም ለኢትዮጵያ ሲሰሩና ለኢትዮጵያ ሲቆሙ ብቻ ነዉ።

(ቀሪው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions

Reader Interactions

Comments

  1. andnet berhane says

    March 12, 2013 09:00 pm at 9:00 pm

    እውነትም የተናገርከው ካለው ህኔታና ካደረጃጀት ያተዛባ እንድ አሸን የፈሉ ብዙ ድርጅቶች ለውያኔ ሲሳይ ሆነዋል ምክንያቱ በስልጣን እድድሜው ሊረዝም የቻለው ዲሞክራሲን በተቃዋሚዎች በማሳበብ የምእራባውያን ድጎማና ትብብር አግኝቶበታል፡ ሰላማዊ ትግል በሰጥኑና ከአይምሮ ድህነት በወጡ ሕብረተሰብ ውጤታማና ድል አምጥቷል ነገርግን በወያኔ በጠመንጃ በትምክህት የሚያምን ዘረኛ ቡድን ተቀባይነት ይሁን ተደማጭነት እንደሌለው የሁሉም ይስማማበታል
    ነገርግን በድርጅቶቹ ውስጥ ሰርገው የሚገቡ የወያኔ ሰላዮች ጥንካሪያቸውን ሕብረታቸውን ያወላግዳሉ፡ ይህም ድርጅቶቹ ውስጣዊ አሰራር የላቸውም እቅዳቸው ይፍ የሚያወጡት ገና በኃሳብ እያለ በመሆኑ በአባልነት ሆነ በአመራር ያሉትን በትሞናና በተየ ምርምር ማድረግ ያስፈልጋል፡ትግል በአንድ የተወሰነ መንገድ አይሄድም አማራጭ መኖር ተገቢነው የነፍጥ ትግል ከሰላማዊ ትግል ጋር አብሮ የሚጓዝ አማራጭ በመሆኑ ይህን መታሰብና መሰራት ይኖርበታል፡ ወያነ ጊዜ ለመግዛት ሲል ያለውን ኃይል ለማዳከም በየወቅቱ አዳዲስ ድርጅቶች እንዲፈጠሩና ተቃራኒ የሆነ እንስቃሴ በማድረግ ያለውን ተስፋ ማቀጨጭ ተግባሩ አድርጎት እየተጓዘበት ነው፡ ስላዚህ ምርጫችን ወደድንም አልወደድንም ኃይል ካልሆነ በሰላማዊ መንገድ ያጣነውን ነጻነት ለማግኘት አንችልም ይህ የማይታበል ሃቅ በመሆኑ እነሱም የሚመኩበት በነፍጥ የሚመጣብን የለም የሚል ትምክህት በመሆኑ፡ እዚህ መልስ ከኛ ይጠበቃል ኢትዮጵያን አትንኩ አትከፋፍሉ! ለሚለው ሁሉን ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ዜጋ ሁሉ አደራውን ማጥፋትና በወረቀትና በኢንተርኔት ተወስኖ በቁችት መታመም ሳይሆን ስንደቁን በማንሳት ያያቶቹን አደራ መወጣት አለበት ዘካርያስ ያሰፈርከው ጡማር በተለይ ወጣቱንና መካከለኛ እድሜ ያሉ ሁሉ ስለሃገራቸው ስለ ወገናቸው አጥብቀ እንዲያስቡ ያስፈልጋል፡ በተግባርም እንዲሳተፉና ድርጅቶችን በጋራ እንዲሰሩ መሕብረት መነሳት ይገባናል ላለፈው ሳይሆን ለመጪው በመዘጋጀት ሃገርና ሕዝብን ከወያኔ ጥፋት እንታደግ።
    የሕዝብ ያሸንፋል
    ኢትዮጵያ በነጻነቷ ተከብራ ትኑር

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule