• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኢትዮጵያን አትንኩ አትከፋፍሉ!!

March 9, 2013 02:16 am by Editor 1 Comment

የኢትዮጵያ የገዥዉ መንግስት፣የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ተቋማት፣ድርጅቶችና በአጠቃላይ ግለስቦች ኢትዮጵያ የሚያገለግሉ እንጂ ከኢትዮጵያ በላይ አይደሉም :: በኢትዮጵያ ሊጠቀሙና ሊጠናከሩ የሚችሉትም ለኢትዮጵያ ሲሰሩና ለኢትዮጵያ ሲቆሙ ብቻ ነዉ።

(ቀሪው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)

Filed Under: Opinions

Reader Interactions

Comments

  1. andnet berhane says

    March 12, 2013 09:00 pm at 9:00 pm

    እውነትም የተናገርከው ካለው ህኔታና ካደረጃጀት ያተዛባ እንድ አሸን የፈሉ ብዙ ድርጅቶች ለውያኔ ሲሳይ ሆነዋል ምክንያቱ በስልጣን እድድሜው ሊረዝም የቻለው ዲሞክራሲን በተቃዋሚዎች በማሳበብ የምእራባውያን ድጎማና ትብብር አግኝቶበታል፡ ሰላማዊ ትግል በሰጥኑና ከአይምሮ ድህነት በወጡ ሕብረተሰብ ውጤታማና ድል አምጥቷል ነገርግን በወያኔ በጠመንጃ በትምክህት የሚያምን ዘረኛ ቡድን ተቀባይነት ይሁን ተደማጭነት እንደሌለው የሁሉም ይስማማበታል
    ነገርግን በድርጅቶቹ ውስጥ ሰርገው የሚገቡ የወያኔ ሰላዮች ጥንካሪያቸውን ሕብረታቸውን ያወላግዳሉ፡ ይህም ድርጅቶቹ ውስጣዊ አሰራር የላቸውም እቅዳቸው ይፍ የሚያወጡት ገና በኃሳብ እያለ በመሆኑ በአባልነት ሆነ በአመራር ያሉትን በትሞናና በተየ ምርምር ማድረግ ያስፈልጋል፡ትግል በአንድ የተወሰነ መንገድ አይሄድም አማራጭ መኖር ተገቢነው የነፍጥ ትግል ከሰላማዊ ትግል ጋር አብሮ የሚጓዝ አማራጭ በመሆኑ ይህን መታሰብና መሰራት ይኖርበታል፡ ወያነ ጊዜ ለመግዛት ሲል ያለውን ኃይል ለማዳከም በየወቅቱ አዳዲስ ድርጅቶች እንዲፈጠሩና ተቃራኒ የሆነ እንስቃሴ በማድረግ ያለውን ተስፋ ማቀጨጭ ተግባሩ አድርጎት እየተጓዘበት ነው፡ ስላዚህ ምርጫችን ወደድንም አልወደድንም ኃይል ካልሆነ በሰላማዊ መንገድ ያጣነውን ነጻነት ለማግኘት አንችልም ይህ የማይታበል ሃቅ በመሆኑ እነሱም የሚመኩበት በነፍጥ የሚመጣብን የለም የሚል ትምክህት በመሆኑ፡ እዚህ መልስ ከኛ ይጠበቃል ኢትዮጵያን አትንኩ አትከፋፍሉ! ለሚለው ሁሉን ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ዜጋ ሁሉ አደራውን ማጥፋትና በወረቀትና በኢንተርኔት ተወስኖ በቁችት መታመም ሳይሆን ስንደቁን በማንሳት ያያቶቹን አደራ መወጣት አለበት ዘካርያስ ያሰፈርከው ጡማር በተለይ ወጣቱንና መካከለኛ እድሜ ያሉ ሁሉ ስለሃገራቸው ስለ ወገናቸው አጥብቀ እንዲያስቡ ያስፈልጋል፡ በተግባርም እንዲሳተፉና ድርጅቶችን በጋራ እንዲሰሩ መሕብረት መነሳት ይገባናል ላለፈው ሳይሆን ለመጪው በመዘጋጀት ሃገርና ሕዝብን ከወያኔ ጥፋት እንታደግ።
    የሕዝብ ያሸንፋል
    ኢትዮጵያ በነጻነቷ ተከብራ ትኑር

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • ለሱዳንና ኤርትራ ሲከራከሩ የነበሩት አበባው ባለመመረጣቸው “በጣም ተድጃለሁ” አሉ June 26, 2026 12:29 am
  • “ትህነግ ወደ ዓለምአቀፍ ወንጀለኛነትና አሸባሪነት እየተምዘገዘገ ነው” June 25, 2026 01:00 am
  • አሜሪካ በሕገወጡ ትህነግ አመራሮች ላይ ጠንካራ የቪዛ እገዳ ጣለ June 18, 2026 10:29 am
  • እንደ ሌሊት ወፏ የሚንቀሳቀሰው ኢህአፓ/ትብብር   June 18, 2026 09:36 am
  • የታርጋ ጫጫታ June 15, 2026 05:16 pm
  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
Copyright © 2026 · Goolgule