• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ለቅሶ ሳቅ – ሳቅ ለቅሶ

February 12, 2013 06:35 am by Editor 1 Comment

አቅቶን መለወጥ ለቅሶን በደስታ፤

ሃዘን ጠል አልብሶን ሳቅ ደርቦ ኩታ፤

ያንዱን ቤት ገንብቶ የሌላውን ሲያፈርስ፤

አንዱን ሳቅ አጅቦት ሌላው ከፍቶት ሲያለቅስ፤

ለቅሶ ሳቅ – ሳቅ ለቅሶ – እየደባለቀ፤

ግማሽ ጎኑ ሲያለቅስ – ግማሽ ጎኑ ሳቀ::

(ሙሉውን ግጥም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)

 

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Literature Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. በለው ! says

    February 12, 2013 07:41 pm at 7:41 pm

    ^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^
    ሕዝብ ተነሳ አሉ የሚያርፍበትን ሳያሳውቁት
    አንዳንዱ ታፍኖ ሌላው ከፍቶት
    ሳቅና ለቅሶ ከቶ መች ለየለት ?
    የድብልቅልቅ ያለህ ዘመነ ልቅ
    እያነቡ – እስክስታ አለቅሶ- መሳቅ
    የደላውም ጠገበ እራበውም ጠማው
    እዩ.. አስተላለፉን ለቅሶን ሳቅ ሲያጅበው::
    በመልካሙ ዘመን ያለው ለሌለው
    ደረቅ ቡና ይቀርባል ቁርጥ ነው
    ችግሩን ተናግሮ መፍትሔ መክሮበት
    እንደ የሥጋ-ዘመድ ለችግር ደራሽ ነው ጎረቤት
    የልቡን ሚስጥር አውጥቶ አልቅሶ ተጫውቶ
    የተቸገረ ተረዳድቶ የከፋው ተፅናንቶ
    ሀሳቡን ያቀላል እንቅልፍ ይወስደዋል ተኝቶ ።
    ዛሬማ የክልል አጥር የጥርጣሬ መስመር
    የማፍረስ የማጥፋት አባዜ በሀገር ሲዘወር
    በቆመበት እንቅልፍ ፣ተቀምጦ ደንዝዞ ዕንባው ቅርር
    ለመቻል ለመሸፈን አልቅሶ እንደገና ስቆ ማፈር
    ሳቅና ለቅሶ የአንድ እናት ልጆች ሆነው
    ሕዝቤን ግራ አጋቡት እየሳቀ እያለቀሰ አሳ’ቀው
    ትርጉማቸው ተቃራኒ በአገላለጽ ተለያይተው
    ለምን? እንዴት? ሕዝቤ አጣ የሚረ’ዳው ?
    እባካችሁ ድረሱለት ህዝብ ከልቡ ነው የሚያለቅሰው!! ።
    —————————————-
    በለው!ከሀገረ ካናዳ ከምስጋና ጋር በቸር ይግጠመን>>

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am
  • “የሀብት ምዝገባ መረጃው ለሕዝብ ክፍት ይደረግ “ December 13, 2022 10:30 am
  • የኢትዮጵያ ዓለምአቀፋዊ የሌብነት ደረጃ December 13, 2022 09:42 am
  • ለብረት አቅላጮች ለመሸጥ በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ስርቆት የ100 ሚሊዮን ብር ኪሳራ December 13, 2022 09:26 am
  • በትግራይ የሰላም ስምምነቱን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ እንደሚፈጸም ተገለጸ December 13, 2022 09:20 am
  • ከ30 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ሌብነት የተከሰሱት የደኅንነት መ/ቤት ሠራተኞች ክስ ተመሰረተ December 13, 2022 09:06 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule