• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“ቤ/ክናችን አደጋ ላይ ነች፤ አድኑኝ ትላለች”

December 26, 2012 09:47 pm by Editor 1 Comment

የዘመናት ታሪክ ባለቤትና ከትውልድ ወደ ትውልድ በመተላለፍ፤ ወደፊትም ለዘለዓለም የምትኖር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ  ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ የክርስቶስ ማደሪያ የምትባለው ዛሬ ኖሮ ነገ ለማይኖረው አምባ ገነንና ዘረኛ አገዛዝ መሣሪያ ሳትሆን ከተበደለውና መብትና ነጻነቱን ከተገፈፈው የኢዮጵያ ሕዝብ ጎን መቆም የቻለች እንደሁ ብቻ ነው። (ሙሉው ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. Abiy Ethiopiawi SegawiWemenfesawi says

    December 27, 2012 03:29 pm at 3:29 pm

    ይህችን የወያኔ ግለ-ሰብ የማያውቅ ካለ ያወጣችውንና የጻፈችውን ልሳን ሳይሆን የጻፈችበትን ልዩ የወያኔን ዓምድ በማየት ብቻ ማንነቷ ለማወቅ መሠረት ያስጥላል፡፡የኣዞ ዕንባዋን ያፈሰሰች በማስመሰልና የጅራፍ ጩኸቷን በማሰማት ተቆርቋሪ መስላ ቅንና ደግ አባት ኣባ ግርማ ከበደንም ሆነ መሪጌታ አለማየሁ ደስታን ወያኔ አደረገቻቸው????ከሥላሴ መልስ በኋላ ብድግ አድርጎ ፃፊ ያላት ይመስላል የያዛት አባዜ።ለማያውቅሽ እትዬ ፀደይ ጌታቸው የበግ ለምድሽን አውልቀሽ ዕውነተኛውን ሠይጣናዊ ገጽሽን ሕዝብ እንዲያውቀው የመረረ ትግል ከማድረግ ወደ ኋላ አንልም፡፡እነዚህ አባቶች እኔን በመልክ እንጂ በሥም እንኳ አያውቁኝም፦ምክንያቱም እንደማንኛውም የተዋሕዶ ልጅ ለክርስትናዬ ብርታት ወደ ሎንዶን ደብረ ፅዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን በተመቸኝ ሰንበት ነውና የምመጣው፦በየጊዜውም በጎ እና መልካም ተግባራቸውን እንጂ እትዬዋ የሚያወሩትን ፈጸሙ ሲባል አላየሁም አልሰማሁምም።እስኪ ያም ሆነ ይህ ሥም ከመጥራት ይልቅ ዕውነቱን ለማወቅ በሃቁ ላይ መጀመሪያ እንናገር፡፡
    እነዚህ ሁለት አባቶች ለኢትዮጵያችን ብለው፦
    ፩ ቤተክርስቲያናችን አይሸጥም ያሉ ናቸው፡፡የሎንዶን ሥላሴ ቤተክርስቲያንስ ኪራይ ባለመክፈላቸው ምን ሊደረጉ ነበር?የጉጅሌዎች ምሽግ በቄሶች ሥም የሚደረገውን ።
    ፪ ኣቶ ገብረ መድህን ከኢትዮጵያ ሲኖዶስ ብፁዕነትን ዘርፈው ለሃያ ዓመታት ሲንሰራፉ የዲያብሎስ ሥማቸውን በቅዳሴ ኣንጠራም እንዳሉ፡፡የአለቃ አያሌውን ግፍ ልብ እንበል።
    ፫ ኣጋዚን ሲታገሉ ለወደቁ ሁሉ ቤተክርስቲያናዊ ኣገልግሎት የሰጡ የዋልድባንም ግፍ ኣብረው የተጎነጩ ናቸው።የገዳማትን ማፍረስ በመቃወም ድጋፍ ያደርጉ ናቸው።
    ፬ የስደተኞች እና የችግረኞች መጠለያ ናቸው፡፡ይህ ሁሉ በጎ ሥነ-ምግባር የተፈጸመው በነዚሁ አባቶች ጠንካራ አስተዳደር ነው፡፡እናስ?????
    ለዚህም ነው የግለሰቦቹን ጥንካሬ የተረዱት እነ ወ/ሮ ፀደይ ጌታቸው እና አብረዋቸው በቤተ-ክርስቲያናችን ቅጥር ግቢ ዘወትር እሁድ እሁድ እየመጡ ጡንቻቸውን የሚያሳዩት ቤተክርስቲያኒቱን ፍጹም አዋርደው እንደተራ አዳራሽ የሚበጠብጡት::በነገራችን ላይ ይህ አደጋ ያንዣበበው በሎንዶን የተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ብቻ ሳይሆን በጀርመን በአሜሪካ በብዙ የኤሮፕ ከተሞች ጭምር በመሆኑ በመላው ዓለም በኢትዮጵያውያን ላይ የመጣ የጉጅሌው ተልእኮ መሆኑን በደንብ ጠንቅቀን እናውቃለን:-ለዚህም ነው ሐቁን ለማጋት በሰዎቹ ላይ ከመነጋገር በጉዳዮቹ ላይ የምናነጣጥረው::ሞኝሽን ፈልጊ ወ/ሮ ፀደይ በኢሐፓ ሥም መነገድ አክትሟል::የማትታወቂ መስሎሽ እንደእነ እንቶኔ መልመጥመጥ አይቻልም ጊዜው አክትሞበታል ተመሳስሎ መግደልና ማስገደል።

    ለማንኛውም እግዚአብሔር መለካሙን ያሳይሽ ዘንድ እንጸልይልሻለን::
    ኩሉ: አመክሩ: ወዘሠናይ: አጽንዑ፨
    ሁሉን: መርምሩ: መልካም: መልካሙ ንም :አድርጉ።
    ለልቦናሽ ግንዛቤ ለእንዳንቺ ዓይነት ላሉ ይህን የሥነ-ግጥም እለግሳለሁ።
    … በተለይ የተቃዋሚውንም ሆነ የሚታገሉትን ወኔ የሚሰልቡ
    ተከታታይ የቁጭ-በሉ ትያትርን በማሳየት የተግል አቅጣጫ ጠምዛዦች
    ፊልሞችን በወሲብ እያስታከኩ በመቅረጽ በርካሽ የሚያሰራጩ
    ከሕንድና ከቻይና መጥተው በሚታገዙ ርካሽ ቀራጮች
    በዕፅ በበለጸጉ አንዳንድ የጃማይካ ደላላ ኢትዮጵያዊነትን የደረቡ ጉደኞች
    ባጠቃላይ ኢትዮጵያን ለግል ጥቅማቸው ሲሉ ነፃነቷን የሚሰርቋት ሁሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ እያንዳንድችሁን ጠንቅቆ ያውቃልና ማንነታችሁን ብትደብቁ ይሄውና ፈተናው::
    ለኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች::

    ባንዳ ላይ ይትፉና!!!
    ፨፨፨፨፨፨፨፨፨
    የምን ጠጋ ጠጋ የምን ልጥፍ ልጥፍ:-
    የምን መተሻሸት የምን ውትፍ ውትፍ::
    የምን መልመጥመጥ ነው የምን ደፋ ቀና:-
    የሚፈሰው ደሙ መቼ ደረቀና::
    ድንጋይ ያቀበሉ ስንሞት ትናንትና:-
    እስኪ ዛሬ ያሳዩን ባንዳ ላይ ይትፉና::
    እኮ ምን ተገኝቶ አጨብጫቢዎቹ
    በዚህ በዚያ ገብተው እዚህ ተከማቹ???
    ይቅርታን ነፍገው ሕዝብን እንደናቁ
    እንዴት ባደባባይ ለመታየት በቁ?????
    ቀረ’ኮ ይሉኝታ ቀረ’ኮ መደበቅ:-
    በጉጅሌ ጉያ ሕዝብ ላይ መሳለቅ::
    ባለለምድ ጉጅሌ እኛን የሚመስሉ
    ማታ ከገዳይ ጋር አብረው የሚበሉ
    ምን እንዳደረጉን ሕዝቡ እያወቀ
    እንዴት ባንዲት ጀንበር ግፋቸው ተፋቀ???
    ዛሬም እነሱን አይተው የሚጨማለቁ
    እንደ ፀደይ ያሉ እውነቱን እንዲያውቁ:-
    ድንጋይ ያቀበሉ ስንሞት ትናንትና:-
    እስኪ ዛሬ ያሳዩን
    ባንዳ ላይ ይትፉና::

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am
  • “የሀብት ምዝገባ መረጃው ለሕዝብ ክፍት ይደረግ “ December 13, 2022 10:30 am
  • የኢትዮጵያ ዓለምአቀፋዊ የሌብነት ደረጃ December 13, 2022 09:42 am
  • ለብረት አቅላጮች ለመሸጥ በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ስርቆት የ100 ሚሊዮን ብር ኪሳራ December 13, 2022 09:26 am
  • በትግራይ የሰላም ስምምነቱን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ እንደሚፈጸም ተገለጸ December 13, 2022 09:20 am
  • ከ30 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ሌብነት የተከሰሱት የደኅንነት መ/ቤት ሠራተኞች ክስ ተመሰረተ December 13, 2022 09:06 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule