አውቀውትም ይሁን ሳያውቁት “የእምነት አባቶች” የክህደቱ ተዋንያን ናቸው “... ይህ ዜና በተገለበ መልኩ መሰማት ከጀመረ ሰነባብቷል። ዜናው በደባና በተቀነባበረ ሤራ የሚካሄድ ቢሆንም ዜናውን በገደምዳሜ የሚያሰራጩት ክፍሎች ስለ ጉዳዩ የተጨነቁ አይመስሉም። ቅርብ ሆኜ እንደምከታተለው ይህ ዜና አደገኛና ኢትዮጵያን ዳግም ክህደት የሚያከናንባት፤ እንደ አገር የመኖር ኅልውናዋን አደጋ ላይ የሚጥል ነው። ይህንን የሚያውቁ የሃይማኖት አባት መስቀል ተሸክመው የዚህ ሸፍጥ ተዋንያንና አስፈጻሚ መሆናቸው ያሳፍራል። ጉዳዩ በአጭሩ ህወሓት ከሻዕቢያ ጋር በኢትዮጵያ ስም ሊታረቅ ዓለምአቀፍ ዕውቅና የተሰጠው ድርድር መጀመሩ ነው...” ይህ አጭር ሃሳብ ለጎልጉል ከተላከ የውስጥ አዋቂ ደብዳቤ የተቀነጨበ ነው። ደብዳቤውን የላኩት ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ በኢህአዴግ ውስጥ ከፍተኛ የሚባል ኃላፊነት … [Read more...] about በኢትዮጵያ ስም ህወሓት ከሻዕቢያ ጋር የመጨረሻውን የጠቅላይ ጨዋታ ጀመረ
Archives for December 2017
“ያን እኔን አፋልጉኝ!”
የዘመኑን ፈሊጥ የመኖርን ምስጢር ሳስተውለው ውዬ ቆሜ ስመረምር ጥበቡ ገብቷቸው መሄጃውን አውቀው መላ የጨበጡት ስሌት አስተካክለው ከተጠቀሙበት ኃያል ብልሃቶች አንዱ ማስመሰል ነው ለመኖር ከሰዎች እንደውም አንዳንዱ ከማስመሰል አልፎ በረቀቀ ጥበብ በተንኮል ቆልፎ ለተዘጋጀበት ላሰበበት ዕቅድ ማሰለፍ ይችላል በግድና በውድ እንዲሁም ሌላውን አድርጎ መሰላል ሁሉንም አሟልቶ እላይ በመንጠልጠል ሲፈልግ አጣልቶ፤ ሲሻው በማስታረቅ ሌላን እየጎዳ ጥቅሙን በማስጠበቅ በተገኘው መላ ባዘጋጀው መንገድ መረቡን ዘርግቶ ገንዘብ ለማሳደድ ምንም ጊዜ - የትም እሱን አስበልጦ አምሮ ተሽቀርቅሮ በአልባሳት አጊጦ ድሮውንም ያለው የቱጃር ቤተሰብ ገና በልጅነት ያየ ብዙ ገንዘብ ሃይማኖት አክባሪ ጿሚ ጸሎተኛ እጁ እማይታጠፍ ካየ ችግረኛ መምሰሉ አስገርሞኝ በማውቀው … [Read more...] about “ያን እኔን አፋልጉኝ!”
Modern Slavery in Libya and the Plight of Ethiopians.
The Honorable Fayez Seraj, Prime Minister, Libya's Government of National Accord (GNA) Tripoli, Libya. Via email ambassador@embassyoflibyadc.com Re: Modern Slavery in Libya and the Plight of Ethiopians. Honorable Prime Minister, The Consortium of Ethiopian Civic Society Organizations (TIBIBIR) is a coalition of 27 major Ethiopian civil society groups within and outside Ethiopia that have consolidated their efforts to defend and advance human rights, justice and the rule of law, national … [Read more...] about Modern Slavery in Libya and the Plight of Ethiopians.
ደጋፊ ያጣው ጎልማሳ ለአረብ ሀገር ስደተኛ
"ስደት ይብቃ!" የስደትን አስከፊነትና በወገኖቻችን እየደረሰ ያለቀውን ሰቆቃ እንደ አዲስ እናየው ዘንድ በአረባዊቷ አፍሪካ ሀገረ በሊቢያ የሚፈጸመውን ግፍ እያየን ነው በታላቅ ክብርና ሞገስ የሚታወቀው ወገኔ ዛሬ ክብሩ ቀርቶ ለሽያጭ በደረሰ የግፍ ቀንበር ተጭኖበታል ... ውርደት አንገታችን አስደፍቶናል፣ ከሰው ተራ አውጥቶናል! በቀረው የባህረ ሰላጤ ሀገራት ስደት በአረብ ሀገሩ ስደት በሚሊዮን የምንቆጠር የአብዛኞቻችን ኑሮ እየከፋ ለመምጣቱ የተሻለ የሚባለውን የሳውዲ ስደት እየኖርኩበት ነውና ዛሬም እውነቱን እነግራችኋለሁ! ሳውዲዎች "ህገ ወጦች ከሀገሬ ይውጡ" ብለው በጀመሩት የምህረት አዋጅ የማስወጣት ዘመቻ 228 ሽህ የሚጠጉ ዜጎችን ማስወጣታቸውን በቅርቡ ነግረውናል። በሳውዲ ቅጣቱን የፈራው ሩብ ሚሊዮን ኢትዮጵያዊ በወጣ ማግስት በውጡው ዘመቻ የወጡት ተመልሰው ስለመ ምጣታቸው … [Read more...] about ደጋፊ ያጣው ጎልማሳ ለአረብ ሀገር ስደተኛ
የኢትዮጵያ ጉዳይ መጽሔት
ሕዳር 2010 ዓ.ም አራተኛ ዓመት ቁጥር ፩ ዕትም ኢትዮጵያን ከውድቀት መታደግ የዜግነት ግዴታ ነው የዘር ፖለቲካ ያስከተለው ሰብዓዊ ቀውስ ኢትዮጵያ ከወያኔያዊ ዘመነ መሣፍንት የሚታደጋት ቴዎድሮሥ ሣልሣዊ ትሻለች በጎሣ ፌዴራሊዝም ኢትዮጵያዊነት አይደበዝዝም የወያኔ የዘር ፖለቲካ እና ዩኒቨርስቲዎቻችን በዘመነ ወያኔ አዲሱ ህፃናትን የመሸጫ መንገድ “የግድ አንዱን ምረጥ ብባል ነፍሴ ወደ ትያትሩ የምታዘነብል ይመስለኛል” ወዘተ ርዕሰጉዳዮችን በአማርኛና በእንግሊዝኛ በማካተት ታትሟል፤ መጽሔቱን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት … [Read more...] about የኢትዮጵያ ጉዳይ መጽሔት