• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እኚህ ሰው ማናቸው? – ፮

June 29, 2014 05:25 am by Editor 10 Comments

ከአዘጋጆቹ፤ባለፈው ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፭” በሚል ለቀረበው ምላሽ በድረገጻችን በመላክና በፌስቡክ ላይ በመለጠፍ የተሳተፋችሁትን በሙሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይ በግጥም ምላሻችሁን ለሰጣችሁ በሙሉ ከፍያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የቅንብሩ አዘጋጅ ወለላዬ በቁጥር አምስት ለቀረበው ጥያቄ ምላሻቸውን በሚከተለው መልኩ በግጥም አስፍረዋል፡፡

መልስ

ለሀገር ለወገን – ውለታ የሰራwho-is-he-5

ስሙ ለዘለዓለም – ይኖራል ሲጠራ

ነገር ግን ታሪኩን – ያረገውን በጎ

አንባቢው አለበት – መረዳት ፈልጎ

እኛ ለማስታወስ – ይሄንን አድርገን

ለማቅረብ ችለናል – መላኩ በያንን

እኚህ ስመ ጥሩ – ኢትዮጵያዊ ዶክቶር

ሙሉ እድሜአቸውን – ደክመዋል ለሀገር።


ለዚህ ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፮” ወለላዬ የሚከተለውን አቅርበዋል፡፡ ምላሻችሁን በግጥም በመመለስ ለዝግጅቱ ውበት እንድትሰጡ ለማደፋፈር እንወዳለን፡፡ የዛሬ ሳምንት መልሱን በግጥም እናቀርባለን፡፡

ተጉዘው ባያልቁ – ተከታትለው በሞትwho-is-he-6

እናት ሀገራችን – ብዙዎች ነበሯት

የታሪክ ማህደር – ፋይል ሳገላብጥ

እኚህን ታላቅ ስው – አየኋቸው ከውስጥ

ላስታውስ ነው እንጂ – መቼም አታጧቸው

በሉ ተናገሩ – እኚህ ሰው ማናቸው?

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Who is This Person Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. senu says

    June 29, 2014 08:34 pm at 8:34 pm

    zeray deses ?

    Reply
    • Taddese Mammo says

      June 30, 2014 05:58 am at 5:58 am

      DR.Melaku Beyan : He was organizing pro Ethiopian forces in the USA representing Ethiopia during Ethio-Italian war as Haile Selassie special representative

      Reply
  2. Dereje Mengesha says

    June 30, 2014 01:23 pm at 1:23 pm

    ነጋድራስ ናቸው ገብረህይወት ባይከዳኝ
    በነጋ በጠባ ማናቸው እያልከኝ
    ፈተና እያመጣህ በቃ አትጨቅጭቀኝ

    Reply
  3. Zenaneh Temesgen says

    June 30, 2014 07:54 pm at 7:54 pm

    እኔጃ ነው መልሴ እንዴት ላስታውሳቸው
    የታሪክ መድብል ውስጥ የለም አልበማቸው

    Reply
  4. Mengesha Asmare says

    June 30, 2014 07:55 pm at 7:55 pm

    የአገሬ ሰዎች በበጎ ስራቸዉ ሀገር ያወቃቸዉ
    እረ ብዙ ናቸዉ
    ሁሉንም ባንድ ጊዜ ቆጥረን ባንዘልቃቸዉ
    ቀስ በቀስ እያልነ እስኪ እንዘክራቸዉ
    የሀገሬ ታሪክ ትልቁ መፀሀፍ ከከታተባቸዉ
    ገ/ህይወት ባይከዳኝ ያነን ስመ ጥሩዉ
    ይመስላል ፎቷቸዉ

    Reply
  5. Bombu says

    June 30, 2014 10:18 pm at 10:18 pm

    እንደው በግርድፉ ፎቶውን ሲያሰሉት
    የቆየ ይመሥላል ዘመን ያለፈበት

    ደግሞ ሲያስተውሉ ግለስቡን ዘልቆ
    አለባበሱንም ካዩ ተጠንቅቆ
    ወጣት ከመሆኑም ዘና ከማለቱ
    ኮፍያው ከራሱ ከረባት ባንገቱ
    ሁሉንም አሥማምቶ የተነሳው ፎቶ
    ዘመነኛነቱን ያሳያል አጉልቶ

    በውጭ አገር ኖረው ያውቃሉ ለማለት
    ነበር ሙከራዬ ይሕ ሁሉ መዋተት

    ከዚህ በተረፈ የምስማማው እኔ
    የመገምት አቅም ባይኖረኝም ወኔ
    ቢሆኑ ደስ ይላል በያን ወመላኩ
    እንደተጠቀሰው ከላይ በመድረኩ

    Reply
  6. Bombu says

    June 30, 2014 10:40 pm at 10:40 pm

    አወይ የኔ ነገር አወይ የኔ ሥራ
    ግለሰብ ለይቼ ስሙን ሳላጣራ
    ካቀያየርኩዋቸው አንዱን ወደ ሌላ
    ማሥተካከሉ ላይ እንዲፈጠር መላ
    ወለላዬ ወይም የጎልጉል አዘጋጅ
    ማንንም ሳልጠይቅ ሳላመጣ አማላጅ
    ይስተካከልልኝ ጥያቄው ከመልሱ
    እንዲሁም ይታገድ ይቆይልኝ ሒሱ

    Reply
    • Editor says

      June 30, 2014 11:32 pm at 11:32 pm

      ወዳጃችን Bombu ምንም አያስቡ
      በውል ተስተውሏ መልሱና ሃሳቡ
      የመጀመሪያውን መልስ ተገቢው ቦታ ላይ አትመነዋል፡፡ እዚህ ላይ ይገኛል፡፡ ሁለተኛ በማስተካከያነት የላኩትን ውብ ግጥም ላለማጥፋት ብለን ከ“ስህተቱ” ጋር እዚሁ ትተነዋል፡፡

      አርታኢ
      ጎልጉል: የድረገጽ ጋዜጣ

      Reply
  7. Tsegaye Kassa says

    July 1, 2014 06:28 am at 6:28 am

    አላዉቀውም እንጂ ባውቀውማ ኖሮ
    እነግርህ ነበረ ከቅድም ዠምሮ
    መገመቱንማ ልገምትላቹ
    የግምት የግምት ፈስም ዳለቻ ነው አትብሉኝ ባካቹ
    እኝህ ትልቅ አባት ታሪክ ያስቀመጡ
    ዛሬ ለትዝታ በፌስቡክ የመጡ
    የዋዛ አደለም የፀግሽ ግምቱ
    ገ/ሂወት ባይከዳኝ የጥንት የጠዋቱ

    Reply
  8. henos says

    July 8, 2014 11:14 am at 11:14 am

    gebrehiwot bykedagne nachew ”yehizib ena ye mengist astedader” yemilewun metshaf yetsafut

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ባልደራስ የአገርን ደኅንነት አደጋ ላይ በመጣል ሊጠየቅ ይገባዋል ተባለ July 1, 2022 09:23 am
  • “ሚካኤል ችግኝ ነው። … ችግኝ ይተክላል” ቴዲ አፍሮ June 29, 2022 03:30 am
  • “የእኔን ልጆችና የልጅ ልጆች (22ቱንም) የቀበርኩት እኔ ነኝ” አቶ መሀመድ የሱፍ ከምዕራብ ወለጋ June 28, 2022 01:07 pm
  • የገዳ ሥርዓት እና የኦሮሞ ገዢ መደብ June 20, 2022 11:34 pm
  • “የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው” ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል June 12, 2022 07:09 pm
  • የሰሜን ምዕራብ ዕዝና የአማራ ልዩ ኃይል ተከዜ ክፍለ ጦር ዕውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው June 12, 2022 06:21 pm
  • ሀገር በቀል ባህላዊ የግጭት አፈታቶችን በተገቢው በመጠቀም ዘላቂ እርቅና ሰላምን ማምጣት ይቻላል June 12, 2022 05:40 pm
  • የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገረጂና በቀበና ያስገነባቸውን የመኖሪያ አፓርትመንቶች አስመረቀ June 12, 2022 05:35 pm
  • በኦነግ ሸኔ ፈርሶ የነበረውና ወታደራዊ ጠቀሜታ ያለው ድልድይ ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት ጀመረ June 10, 2022 09:13 am
  • ጃዋር በዳውድ ኢብሣ ቀይ መስመር ተሰመረለት June 8, 2022 12:59 pm
  • ወልቃይት: ቢመረንም ለመዋጥና ራሳችንን ለመመልከት እንሞክር June 8, 2022 11:53 am
  • እብድ ይሻለዋል እንጂ አይድንም፤ ሐጂ ጃዋር አሁን ለምን ብቅ አለ? June 8, 2022 05:59 am
  • ሕዝብ ድምፅ የነፈጋቸው “ፓርቲዎች” የሽግግር መንግሥት ይቋቋም አሉ June 7, 2022 01:11 am
  • “አድጌ እንደናንተ መሆን እፈልጋለሁ” June 5, 2022 06:58 pm
  • በሳምንት ለ100 ያህል ሕሙማን አገልግሎት የሚሰጥ የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል ሥራ ጀመረ May 30, 2022 02:20 am
  • የጥቁር አንበሳ ዕጩ መኮንኖች (ካዴቶች) ተመረቁ May 29, 2022 04:01 pm
  • “ኢትዮጵያን መንካት አይቻልም!!” በሚል ቁጭት ነው እየሠራን ያለነው May 29, 2022 01:04 pm
  • “ከሞፈርና ቀንበር ወደ ትራክተር” በሚል መርህ ለአማራ ገበሬዎች የግብርና ሜካናይዜሽን ተሰጠ May 29, 2022 02:02 am
  • ኢትዮ 360 “የወያኔ፣ የጁንታ ሚዲያ ነው” – ባለከዘራው ጄኔራል May 27, 2022 02:51 am
  • “እኛ የምናውቀው ነገር የለም፤ የሚያጣሉን ፖለቲከኞች ናቸው” የአማራ ወዳጃቸውን አደራ ቤት የመለሱ የቅማንት ተወላጅ May 27, 2022 01:40 am
  • ትግራይን አገር እናደርጋለን፤ “በውይይት እና በጦርነት” ሁሉንም ጉዳይ እንቋጫለን – የወንበዴው መሪ ደብረጽዮን May 26, 2022 09:18 am
  • “ሁለቱ የምዕራብ ዕዝ ተዋጊ ዶክተሮች” May 26, 2022 08:19 am
  • ወደ ትህነግ ሊተላለፍ የነበረ አምስት ሚሊዮን ብር ከ20 ተጠርጣሪዎች ጋር ተያዘ May 25, 2022 01:57 am
  • የጦርነቱ ስትራቴጂያዊ እውነታዎች May 19, 2022 09:37 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2022 · Goolgule