• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው!!

June 11, 2013 01:35 am by Editor Leave a Comment

ወያኔን ማስወገድ አይደለም የሚያስቸግረው፤

አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው !!

“We are just leaving barbarism and are still entirely at the beginning. The French, however have already gone a piece of the way and have a century`s lead in every respect.” Friedrich the Great II to Wilhelm of Prussia

መግቢያ

የወያኔን አገዛዝ ነፍስ ለመዝራት፣ ወይንም የአገዛዙን ዕድሜ ለማራዘም የሚደረገውን በአንዳንድ ምሁሮች የሚነዛውን የማያስፈልግ አጻጻፍ ትተን፣ እስከዛሬ ድረስ በተለይም ብዙዎቻችንን ያሰጨነቀንና የሚያስጨንቀን፣ የቀድሞዎቹ አገዛዝም ሆነ ወያኔ ያተራመሰውን አገር እንዴት መገንባት አለብን ? የሚለው ሳይሆን፣ እሱን አስወግዶ እንዴት ስልጣን መያዝ ይቻላል የሚለው ነው። ይህ ዐይነቱ፣ እኛን ብቻ ሳይሆን ከአርባ ዐመታት በላይ በሌሎች የተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ይካሄድ የነበረውን የትግል ዘዴና፣ ዛሬም በእኛ አገር የሚከናወነውን፣ ከብዙ የሶስተኛው ዓለም አገሮች ልምድ እንደምናየው ህዝቦችን ከድህነት አላቆ የተከበረ አገር የሚያስገነባ የትግል ዘዴ አይደለም።

fekadu bekele
(ዶ/ር ፈቃዱ በቀለ)

በአንዳንዶች አስተሳሰብ ካልሆነ በስተቀር፣ ዛሬ ለአገራችን ክብር፣ ነፃነት፣ ሰላም፣ በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ ለተመሰረተ የኢኮኖሚ ግንባታ መታገል፣ ለድህነትና ለረሃብ መወገድ፣ እንዲሁም ለጠንካራ አገር መገንባት የምንታገል ኃይሎች ግልጽ የሆነ ነገር አለ። ይኸውም የወያኔ አገዛዝ ስልጣን ላይ እስካለ ድረስ፣ ወይም የስልጣን ተካፋይ እስከሆነ ድረስ፣ ወይም ደግሞ ፓርላሜንት ውስጥ ተቀምጦ ችግር ፈጣሪ እስከሆነ ድረስ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚፈልገውን ስልጣኔና ሰላም በፍጹም ማግኘት እንደማይችል ነው። በታሪክ እንደታየው ያልተገለፀለት ኃይል ስልጣን እስከያዘ ድረስ፣ ወይም የስልጣን ተካፋይ እስከሆነ ድረስ በምንም ዐይነት አንድ በፀና መሰረት ላይ ሊቆም የሚችል አገር መገንባት በፍጹም እንደማይቻል ነው። አሁንም በታሪክ እንደተረጋገጠው፣ ዕውነተኛ ስልጣኔን ለማምጣት ከተፈለገ፣ በአረጀ በሬ ማረስ መጓተት ብቻ ነው ትርፉ እንደሚባለው አነጋገር፣ በአረጁ ሰዎችና በአረጀ አሰተሳሰብ በሳይንስና በቴክኖሎጂ፣ እንዲሁም በጥበብ ላይ የተመሰረተ አገር ገንብቶ አንድን ህዝብ ዕውነተኛ ነፃነት ማጎናፀፍ እንደማይቻል ነው። ስለዚህም በዚህም ተባለ በዚያ አጉል አርቆ-አሳቢ ነኝ ለማለት ካልሆነ በስተቀር የዛሬው አገዛዝ በአገር ግንባታ ውስጥ ሊሳተፍ የሚችል ኃይል አይደለም፤ ብቃትም እንደሌለው በአለፉት 21 ዐመታት አረጋግጧል። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)

Filed Under: Opinions, Politics Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • የመካነ ኢየሱስ ሕንጻ የጠራራ ፀሐይ ወግና “የብሌን ሠራዊት” በችሎት ደጃፍ August 5, 2026 02:35 am
  • ለሱዳንና ኤርትራ ሲከራከሩ የነበሩት አበባው ባለመመረጣቸው “በጣም ተድጃለሁ” አሉ June 26, 2026 12:29 am
  • “ትህነግ ወደ ዓለምአቀፍ ወንጀለኛነትና አሸባሪነት እየተምዘገዘገ ነው” June 25, 2026 01:00 am
  • አሜሪካ በሕገወጡ ትህነግ አመራሮች ላይ ጠንካራ የቪዛ እገዳ ጣለ June 18, 2026 10:29 am
  • እንደ ሌሊት ወፏ የሚንቀሳቀሰው ኢህአፓ/ትብብር   June 18, 2026 09:36 am
  • የታርጋ ጫጫታ June 15, 2026 05:16 pm
  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
Copyright © 2026 · Goolgule