• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው!!

June 11, 2013 01:35 am by Editor Leave a Comment

ወያኔን ማስወገድ አይደለም የሚያስቸግረው፤

አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው !!

“We are just leaving barbarism and are still entirely at the beginning. The French, however have already gone a piece of the way and have a century`s lead in every respect.” Friedrich the Great II to Wilhelm of Prussia

መግቢያ

የወያኔን አገዛዝ ነፍስ ለመዝራት፣ ወይንም የአገዛዙን ዕድሜ ለማራዘም የሚደረገውን በአንዳንድ ምሁሮች የሚነዛውን የማያስፈልግ አጻጻፍ ትተን፣ እስከዛሬ ድረስ በተለይም ብዙዎቻችንን ያሰጨነቀንና የሚያስጨንቀን፣ የቀድሞዎቹ አገዛዝም ሆነ ወያኔ ያተራመሰውን አገር እንዴት መገንባት አለብን ? የሚለው ሳይሆን፣ እሱን አስወግዶ እንዴት ስልጣን መያዝ ይቻላል የሚለው ነው። ይህ ዐይነቱ፣ እኛን ብቻ ሳይሆን ከአርባ ዐመታት በላይ በሌሎች የተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ይካሄድ የነበረውን የትግል ዘዴና፣ ዛሬም በእኛ አገር የሚከናወነውን፣ ከብዙ የሶስተኛው ዓለም አገሮች ልምድ እንደምናየው ህዝቦችን ከድህነት አላቆ የተከበረ አገር የሚያስገነባ የትግል ዘዴ አይደለም።

fekadu bekele
(ዶ/ር ፈቃዱ በቀለ)

በአንዳንዶች አስተሳሰብ ካልሆነ በስተቀር፣ ዛሬ ለአገራችን ክብር፣ ነፃነት፣ ሰላም፣ በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ ለተመሰረተ የኢኮኖሚ ግንባታ መታገል፣ ለድህነትና ለረሃብ መወገድ፣ እንዲሁም ለጠንካራ አገር መገንባት የምንታገል ኃይሎች ግልጽ የሆነ ነገር አለ። ይኸውም የወያኔ አገዛዝ ስልጣን ላይ እስካለ ድረስ፣ ወይም የስልጣን ተካፋይ እስከሆነ ድረስ፣ ወይም ደግሞ ፓርላሜንት ውስጥ ተቀምጦ ችግር ፈጣሪ እስከሆነ ድረስ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚፈልገውን ስልጣኔና ሰላም በፍጹም ማግኘት እንደማይችል ነው። በታሪክ እንደታየው ያልተገለፀለት ኃይል ስልጣን እስከያዘ ድረስ፣ ወይም የስልጣን ተካፋይ እስከሆነ ድረስ በምንም ዐይነት አንድ በፀና መሰረት ላይ ሊቆም የሚችል አገር መገንባት በፍጹም እንደማይቻል ነው። አሁንም በታሪክ እንደተረጋገጠው፣ ዕውነተኛ ስልጣኔን ለማምጣት ከተፈለገ፣ በአረጀ በሬ ማረስ መጓተት ብቻ ነው ትርፉ እንደሚባለው አነጋገር፣ በአረጁ ሰዎችና በአረጀ አሰተሳሰብ በሳይንስና በቴክኖሎጂ፣ እንዲሁም በጥበብ ላይ የተመሰረተ አገር ገንብቶ አንድን ህዝብ ዕውነተኛ ነፃነት ማጎናፀፍ እንደማይቻል ነው። ስለዚህም በዚህም ተባለ በዚያ አጉል አርቆ-አሳቢ ነኝ ለማለት ካልሆነ በስተቀር የዛሬው አገዛዝ በአገር ግንባታ ውስጥ ሊሳተፍ የሚችል ኃይል አይደለም፤ ብቃትም እንደሌለው በአለፉት 21 ዐመታት አረጋግጧል። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions, Politics Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ቤተሰቦች አስከሬን መውሰድ እንደሚችሉ ተነገረ January 14, 2021 06:48 pm
  • ስብሃት፤ “ከሞትን ቆይተናል፤ … አሁን የቀብር ሥነ-ስርዓታችን” እየተፈጸመ ነው January 14, 2021 01:37 pm
  • “ተመልሰን እንነሳለን” ያሉት ህወሓቶች ተመልሰው ወደማይነሱበት ተሸኙ January 13, 2021 01:12 pm
  • አፋር ነፃ አውጪ (ኡጉጉሙን) ለመጠቀም የታቀደው የህወሃት ሤራ ከሽፏል January 13, 2021 01:10 pm
  • ህወሃትን ወደ ጅቡቲ ለማሻገር ሲሰሩ የነበሩ የአፋር ታጣቂዎች በሰላም ወደ ክልሉ ገቡ January 13, 2021 06:47 am
  • በታህሳስ ወር ብቻ ከ344 ሚሊየን ብር በላይ የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ January 13, 2021 06:10 am
  • የብልፅግና ፓርቲ ቀጣይ ፈተና ምን ሊሆን ይችላል? January 13, 2021 04:10 am
  • ለትምህርት እንዲሆነን January 11, 2021 01:20 pm
  • “ከተቀበሩበት የጃርት ጉድጓድ ነው ያወጣናቸው” መቶ አለቃ ስዩም ቱርቦ January 11, 2021 12:11 pm
  • የተደመሰሱና በቁጥጥር ሥር የዋሉ የወንበዴው አባላት ይፋ ሆነ January 7, 2021 01:16 pm
  • ዐቢይና መኮንኖቹ በመቀሌ፤ “ድሉ የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው” December 13, 2020 02:36 pm
  • ወንበዴው ህወሓት ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ዘርፎ በውጭ አገራት ባንኮች አስቀምጧል December 8, 2020 01:05 am
  • ማይካድራ – የትህነግ የዘር ማጥፋት ጥግ ቋሚ ምስክር December 8, 2020 12:57 am
  • የወልቃይት ጠገዴ እናቶች ሰቆቃ ሲታወስ December 8, 2020 12:50 am
  • የደብረጽዮን ዋሻ December 7, 2020 11:30 pm
  • ባለ ከዘራው ኮሎኔል December 7, 2020 05:15 pm
  • ሰላማዊ ሕይወት በማይጨው December 7, 2020 04:12 pm
  • ተጠርጣሪ የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊሶች የመያዣ ትዕዛዝ ወጣባቸው December 7, 2020 11:46 am
  • ከ3 ሺህ በላይ ተተኳሽ ጥይቶች በወልዲያ ጉምሩክ ሊያሳልፉ የሞከሩ 4 ግለሰቦች ተያዙ! December 7, 2020 11:18 am
  • ወንበዴዎቹ ይጠቀሙባቸው የነበሩ ተሽከርካሪዎችና የግል ሰነዶቻቸው ተያዙ December 7, 2020 10:50 am
  • ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ በሶማሌ ክልል ተመሠረተ December 7, 2020 10:31 am
  • የኦነግ ሸኔ አባላትን ዕድሜ ለማሳጠር የጂፒኤስ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ እየዋለ ነው December 7, 2020 12:38 am
  • የቆሰሉ ወታደሮች በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጎበኙ December 6, 2020 11:41 pm
  • “ከዚህ በኋላ ይዘን እንታገላለን እንጂ ሠጥተን አንጠይቅም” ኮሎኔል ደመቀ December 2, 2020 12:24 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2021 · Goolgule