
የብልፅግና ፓርቲ ሰሞኑን ባደረገው ሁለተኛ ስብሰባው በሥልጣን ላይ ያሉትን ዐቢይ አሕመድ (ፕሬዚዳንት)፣ ተመስገን ጥሩነህ (ምክትል)፣ አደም ፋራህ (ምክትል) የፓርቲውን አመራሮች መልሶ መርጧቸዋል።
የብሔርና የክልል አሠራርን በማስቀጠል 45 ካድሬዎች ያሉትና ሦስቱ አመራሮችን ያካተተ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትም ተመርጧል። ከ45ቱ ውስጥ ወንዶች 35 (78%) ሲሆኑ ሴቶች ደግሞ 10 (22%) ናቸው። በብሔርና ክልል ደረጃ፤ ከኦሮሚያ ክልል 10፤ ከአማራ ክልል: 8፤ ከሶማሌ ክልል: 4፤ ከትግራይ ክልል: 2፤ ከሀረሪ ክልል: 2፤ ከአፋር ክልል: 3፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል: 2፤ ከሲዳማ ክልል: 3፤ ከጋምቤላ ክልል: 2፤ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል: 2፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል: 3፤ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል: 4 ናቸው።
ቀድሞ ማዕከላዊ ኮሚቴ በሚባለው ስሙ ተቀይሮ ምክር ቤት ተብሎ የተሰየመ ሲሆን 225 ካድሬዎች አባል የሆኑበትም ተቋቁሟል።
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ አባላት
ኦሮሚያ ክልል
1| ዶ|ር ዐቢይ አህመድ
2| አቶ ሽመልስ አብዲሳ
3| አቶ አወሉ አብዲ
4| አቶ ፍቃዱ ተሰማ
5| ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
6| ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
7| አቶ ሳዳት ነሻ
8| አቶ ከፍያለው ተፈራ
9| ዶ/ር ተሾመ አዱኛ
10| ዶር እዮብ ተካልኝ [8 ወንድ 2 ሴት]
አማራ ክልል
11| አቶ ተመስገን ጥሩነህ
12| አቶ መላኩ አለበል
13| ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ
14| አቶ አረጋ ከበደ
15| አቶ ይርጋ ሲሳይ
16| ዶክተር አብዱ ሁሴን
17| አቶ ጃንጥራር አባይ
18| ዶክተር ሙሉነሽ ደሴ [6 ወንድ 2 ሴት]
ሶማሌ ክልል
19| አቶ አደም ፋራህ
20| አቶ ሙስጠፌ መሃመድ
21| አቶ አህመድ ሺዴ
22| ወ/ሮ ሃሊማ ዋሽራፍ [3 ወንድ 1 ሴት]
ትግራይ ክልል
23| ዶክተር አብርሃም በላይ
24| አቶ ታዜር ገብረ እግዚአብሔር [2 ወንድ]
ሀረሪ ክልል
25| አቶ ኦርዲን በድሪ
26| ወ/ሮ አሚና አብዱልከሪም [1 ወንድ 1ሴት]
አፋር ክልል
27| ሀጂ አወል አርባ
28| መሀመድ ሁሴን አሊሳ
29| መሀመድ አህመድ አሊ [3 ወንድ]
ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል
30| ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ
31| አቶ ማስረሻ በላቸው [2 ወንድ]
ሲዳማ ክልል
32| አቶ ደስታ ሌዳሞ
33| አቶ አብርሃም ማርሻሎ
34| ዶ/ር ፍፁም አሰፋ [2 ወንድ 1 ሴት]
ጋምቤላ ክልል
35| ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ
36| ዶ/ር ካትሏክ ሩን [1 ወንድ 1 ሴት]
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል
37| አቶ አሻድሊ ሀሰን
38| አቶ ጌታሁን አብዲሳ [2 ወንድ]
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል
39| አቶ እንዳሻው ጣሰው
40| ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል
41| ዶ/ር ዴላሞ ኦቶሬ [2 ወንድ 1 ሴት]
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል
42| አቶ ጥላሁን ከበደ
43| ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ
44| ዶ/ር ተስፋዬ ቤልጅጌ
45 ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ ናቸው። [3 ወንድ 1 ሴት]
በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የተመረጡ የምክር ቤት አባላት ዝርዝር
1. ዐቢይ አሕመድ አሊ (ዶ/ር)
2. አቶ አደም ፋራህ
3. አቶ ተመስገን ጥሩነህ
4. አቶ ሽመልስ አብዲሳ ኡልፋታ
5. አቶ ፍቃዱ ተሰማ
6. ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ደሳ
7. አቶ ከፍያለው ተፈራ ይግለጡ
8. ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ኢብራሂም
9. አቶ አወሉ አብዲ አብዶ
10. አቶ አዲሱ አረጋ ቂጤሳ
11. ዶ/ር አለሙ ስሜ ፈይሳ
12. አቶ ሳዳት ነሻ አረባ
13. አቶ ነመራ ቡሊ
14. ኢ/ር ታከለ ኡማ
15. ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ
16. ዶ/ር ግርማ አመንቴ
17. ዶ/ር ቶላ በሪሶ
18. ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ
19. ወ/ሮ ሎሚ በዶ
20. ወ/ሮ ምስኪ መሀመድ
21. ዶ/ር እዮብ ተካልኝ
22. አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ
23. አቶ አብዱልሀኪም አልይ
24. አቶ ገመቹ ጉርሜሳ ሲርና
25. ዶ/ር መንግስቱ በቀለ ሁሪሳ
26. ዶ/ር ተሾመ አዱኛ
27. አቶ ቲጃኒ ናስር
28. አቶ ሀይሉ ጀልዴ
29. ወ/ሮ መሰረት አሰፋ ጎዳና
30. ኢ/ር ሌሊሴ ነሜ
31. አቶ እንዳልካቸው ተፈሪ
32. ወ/ሮ ጀሚላ ሲንቢሩ
33. አቶ ከድር ጀዋር
34. ወ/ሮ አለምፀሐይ ሽፈራው
35. አም/ር ብርቱካን አያኖ
36. አቶ አለማየሁ እጅጉ
37. ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ ወርቁ
38. ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ
39. ወ/ሮ ሰዓዳ አብዱራህማን ሃቢብ
40. ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ
41. ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ
42. አቶ ደበሌ ቃበታ
43. አቶ መስፍን መላኩ
44. አቶ ከድር ማሞ
45. ዶ/ር ዘለቀ ተመስገን ቦሩ
46. ዶ/ር ኢ/ር ወርቁ ጋቸና ነገራ
47. አቶ ሲሳይ ቶላ
48. ዶ/ር አብዱልአዚዝ ዳውድ
49. አቶ አህመድ እንድሪስ
50. አቶ አለማየሁ አሰፋ ዲሳሳ
51. ዶ/ር ኢፍራህ ወዚር አብዱላሂ
52. ወ/ሮ ኢክራም ጠሃ
53. አቶ አዱላ ህርባዬ ጎላዴ
54. አቶ ኢብራሂም ከድር ጅማ
55. አቶ መኮንን ባይሳ
56. አቶ አብዱልሰላም ዋሪዮ
57. አቶ ድዳ ጉደታ ዳባላ
58. አቶ ጃርሶ ቦሩ ረሮ
59. አቶ አባቡ ዋቆ ቱራ
60. አቶ ክፈለው አዳሬ
61. አቶ ዋቅጋሪ ነገራ
62. አቶ ደንጌ ቦሩ
63. አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ ኡመር
64. አቶ አህመድ ሽዴ መሀመድ
65. ኢ/ር መሀመድ ሻሌ ኢሳቅ
66. አቶ ኢብራሂም ኡስማን ፋራህ
67. አቶ አብዱራህማን ኢድ ጣሂር
68. ወ/ሮ ሰሃርላ አብዱላሂ
69. አቶ መሀመድ ኡመር አህመድ
70. አቶ ፈይሰል ረሺድ ኡመር
71. አቶ መሀመድ ፋታህ መሀመድ
72. አቶ አብዱራህማን አህመድ
73. አቶ መሀመድ አደን እስማኤል
74. ወ/ሮ ከድራ በሽር
75. ወ/ሮ ሀሊሞ ሀሰን መሀመድ
76. ወ/ሮ አያን አብዲ መሀመድ
77. አቶ ኢብራሂም ሀሰን አሊ
78. ወ/ሮ ሂቦ አህመድ ኡመር
79. አቶ መሀመድ ናጂ መሀመድ
80. አቶ መሀመድ አደን ጣሂር
81. አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ አህመድ
82. አቶ ጠይብ አህመድ ኑር
83. ዶ/ር አብዱልዋሳ አብዱላሂ በዴ
84. ዶ/ር ሁሴን አብዱላሂ ቃሲም
85. አቶ አረጋ ከበደ ለጋስ
86. አቶ መላኩ አለበል
87. ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ
88. አቶ ይርጋ ሲሳይ ቅጣው
89. ዶ/ር አብዱ ሁሴን ኢብራሂም
90. ኢ/ር ሀብታሙ ተገኝ ደስታዬ
91. አቶ ዛዲግ አብርሃ ሻረው
92. አቶ አገኘሁ ተሻገር
93. አቶ ማሞ እስመለአለም ምህረቱ
94. ዶ/ር አህመዲን መሀመድ አህመድ
95. ዶ/ር ድረስ ሳህሉ
96. አቶ ደሳለኝ ጣሰው
97. አቶ ጃንጥራር አባይ ይግዛው
98. ዶ/ር ሙሉነሽ ደሴ አድማሱ
99. አቶ ፍሰሃ ደሳለኝ መኮንን
100. ዶ/ር ዘሪሁን ፍቅሩ መላኩ
101. ዶ/ር ለገሰ ቱሉ
102. ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ አለሜ
103. አቶ እንድሪስ አብዱ አህመድ
104. ወ/ሮ ትዕግስት ሀሚድ
105. ወ/ሮ ባንቺአምላክ ገ/ማርያም
106. ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ እንየው
107. ዶ/ር ሂሩት ከሳ ወንድም
108. ዶ/ር ደመቀ ቦሩ
109. ዶ/ር ጋሻው አወቀ ትኩዬ
110. ዶ/ር ስቡህ ገበያው ታረቅ
111. አቶ ሲሳይ ዳምጤ
112. ወ/ሮ መስከረም አበበ ወርቅነህ
113. አቶ አሸተ ደምለው ተድላ
114. አቶ አሊ መኮንን አስፋው
115. አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ ደሳለ
116. አቶ እድሜአለም አንተነህ
117. አቶ ቻላቸው ዳኛው ከበደ
118. አቶ አህመድ አሊ አባአፍሮ
119. አቶ ጎሹ እንዳለማሁ ወንድማገኝ
120. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ወዳጄነህ
121. ዶ/ር ኢብራሂም ሙሀመድ እንድሪስ
122. አቶ መካሽ አለማየሁ ግዛው
123. አቶ ኑርልኝ ብርሃኑ አየለ
124. ዶ/ር አማኑኤል ፈረደ አያሌው
125. ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ማንበግሮት
126. ወ/ሮ አየለች እሸቴ ወ/ሰማያት
127. ዲ/ን ሸጋው ውቤ አዛገ
128. አቶ ቴዎድሮስ እንዳለው ትኩ
129. ዶ/ር አብርሃም በላይ በርሄ
130. አቶ ታይዜር ገ/ሔር በርሄ
131. ወ/ሮ ያስሚን መሀቢረቢ ሰኢድ
132. አቶ ኦርዲን በድሪ ሀምዶኝ
133. አቶ አሪፍ መሀመድ አዱስ
134. አቶ ካሊድ አልዋን ኢሳቅ
135. አቶ ሙክታር ሳሊህ ኢብራሂም
136. ወ/ሮ አሚና አብዱልከሪም መሀመድ
137. ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ
138. ዶ/ር ጋልዋክ ሮን
139. አቶ አሽኔ አስቲን ቲቶይክ
140. አቶ ቶክ ቾት ቶሃን
141. አቶ ጀሙስ ኞች
142. ወ/ሮ ባንቺአየሁ ድንገታ ነገሪ
143. አቶ አሻድሊ ሀሰን አልአጀብ
144. አቶ ጌታሁን አብዲሳ ሌጮ
145. አቶ ኢሲያቅ አብዱልቃድር ሌጮ
146. ወ/ሮ አስካል አልቦሮ ዲባባ
147. ወ/ሮ አለምነሽ ይባስ ጉቅ
148. አቶ በባክር ሃሊፋ አብደላ
149. ወ/ሪት ምስኪያ አብደላ ሶሶ
150. ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ጎበና
151. ወ/ሮ ቡዜና አልከድር ሐጂዙሊ
152. አቶ ደስታ ሌዳሞ
153. አቶ አብርሃም ማርሻሎ
154. ዶ/ር ፍፁም አሰፋ አደላ
155. አቶ በየነ በራሳ ባላንጎ
156. ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ
157. ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ
158. አቶ አሸናፊ ኤልያስ
159. ወ/ሮ ሀገረፅዮን አበበ
160. አቶ ጥራቱ በየነ
161. አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ
162. አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ ደቦጭ
163. ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት
164. ሀጂ አወል አርባ ኡንዴ
165. አቶ መሀመድ ሁሴን አሊሳ
166. አቶ መሀመድ አህመድ አሊ
167. ወ/ሮ ዛህራ ሁመድ አሊ
168. አቶ ወልኦ አይቲሌ
169. አቶ አህመድ መሀመድ ቦዳያ
170. ኢ/ር አይሻ መሀመድ ሙሳ
171. ወ/ሮ አይሻ ያሲን ሀሰን
172. ወ/ሮ ፋጡማ መሀመድ ያሲን
173. አም/ር ሀሰን አብዱልቃድር ባርከት
174. አቶ አብዱ ሙሳ ሁሴን
175. አቶ ኡመር ኑር አርባ
176. ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ
177. አቶ ማስረሻ በላቸው ማሞ
178. አቶ ፍቅሬ አማን ጋካ
179. አቶ ነጋ አበራ አጭሶ
180. አቶ በላይ ተሰማ ጅሩ
181. አቶ ፋጂዮ ሳፒ ወትራሻ
182. አቶ አልማው ዘውዴ ግችላ
183. አቶ በየነ በላቸው
184. ወ/ሮ ሄለን ደበበ ወ/ጊዮርጊስ
185. ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ አያኖ
186. ወ/ሮ ገነት መኩሪያ ገ/ማርያም
187. አቶ ዳዊት ገበየሁ ገሉ
188. አቶ ሀብታሙ ካፍቲን
189. ዶ/ር እንደሻው ጣሰው
190. ዶ/ር ዲላሞ ኦቶሬ ፈረንጄ
191. ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
192. አቶ መለሰ አለሙ ህርቦሮ
193. አቶ እርስቱ ይርዳው
194. አቶ ሞገስ ባልቻ ገ/መድህን
195. ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ
196. አም/ር ሬድዋን ሁሴን ራህመቶ
197. ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ
198. አቶ አንተነህ ፍቃዱ ወ/ሰንበት
199. አቶ ኡስማን ሱሩር ሲራጅ
200. አቶ ስንታየሁ ወ/ሚካኤል
201. ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ
202. አቶ አክሊሉ ታደሰ
203. ወ/ሮ ሂክማ ከይረዲን
204. ወ/ሮ ነጂባ አክመል
205. አቶ ጃፋር በድሩ
206. አቶ ጥላሁን ከበደ ወልዴ
207. ዶ/ር ተስፋዬ በልጅጌ ዳራ
208. አቶ ታገሰ ጫፎ ዱሎ
209. ወ/ሮ አለምፀሐይ ጳውሎስ አቱሞ
210. ወ/ሮ አስቴር ዳዊት ጦሼ
211. አቶ ገ/መስቀል ጫላ ሞጣሎ
212. አቶ አለማየሁ ባውዲ ሞላ
213. አቶ ንጋቱ ዳንሳ
214. አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ
215. ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ
216. አቶ ብርሃኑ ዘውዴ
217. አቶ ወገኔ ብዙነህ
218. ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ ሻሽጎ
219. አቶ አዳማ ቴንጳዬ መንገሻ
220. ኢ/ር አክሊሉ አዳኝ
221. አቶ ዳኜ ሂዶ ዋቆ
222. አቶ ጴጥሮስ ወ/ማርያም
223. ዶ/ር ዝናቡ ወልዴ ሀጢያ
224. ኢ/ር ወንድሙ ሴታ ዳጠሞ
225. አቶ ሰለሞን ሶካ ግኛርታ
በብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የተመረጡ የብልፅግና ኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን አባላት
1. ዶክተር ደስታ ተስፋው – ዋና ኮሚሽነር
2. አቶ ያሲን ሀቢብ – ምክትል ዋና ኮሚሽነር
3. አቶ ሀብታሙ ሲሳይ – ፀሐፊ
4. አቶ አብዱልሃኪም አብዱልመሊክ – አባል
5. አቶ ሀፍታይ ገ/እግዚአብሄር – አባል
6. አቶ ቢንያም መንገሻ – አባል
7. ወ/ሮ ሮዛ ቢያ – አባል
8. አቶ ጀማል ከድር – አባል
9. አቶ እሱባለው መሠለ - አባል
10. አቶ መሐሙድ ዩሱፍ - አባል
11. ወ/ሮ ማርታ ሉዊጂ – አባል:
12. አቶ አሪ ጉርሞ – አባል
13. አቶ ኡላዶ አሎ – አባል
14. አቶ ቻም ኡባንግ – አባል
15. ወ/ሮ እመቤት ኢሳያስ – አባል ናቸው።
Leave a Reply