ከቤንሻንጉል አማርኛ ተናጋሪ ዜጎችን በግፍ የማፈናቀሉ ተጠናክሮ ቀጥሏል በአፋር የተከሰተው ርሃብ ተባብሷል -የሟቾች ቁጥር 22 ደርሷል ኢህአዴግ አድርባይነትን ከማጥፋት ራሱን ማጥፋት ይቀለዋል ርዕዮት ዓለሙ ሁለተኛ ዲግሪዋን እንዳትማር ተደረገች የመንግስትን ዘር ማፅዳት ዘመቻ ማስቆም የሁሉም ኢትዮጵያዊ ኃላፊነት ነው ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ … [Read more...] about “የኢህአዴግ እብሪትና ትዕቢት አገርንና ህዝብን የሚያጠፋ ነው”
Archives for April 2013
Second Annual International Conference of Ethiopian Women in the Diaspora Ended with Resounding Success
Center for the Rights of Ethiopian Women (CREW), a non-profit, non-government, peace and human rights organization dedicated to promoting the rights of Ethiopian women worldwide through advocacy and education, was established as an outcome of a successful international conference on Ethiopian women that was held last year in March 2012. CREW held the Second Annual International Conference of Ethiopian Women in the Diaspora on March 23 and 24, 2013. The theme of the conference was … [Read more...] about Second Annual International Conference of Ethiopian Women in the Diaspora Ended with Resounding Success
መንግስት አቀባባይ የሆነበት የእህቶቻችን ስቃይ
"በግል ጥሪ የላከልኝ የለም። ያገባኛል የምትሉ እንድትገኙ የሚል መልዕክት ሰማሁና መጣሁ። የማውቀውንና ያየሁትን እውነት ተናገርኩ። ስቃዩ ከሚነገረው በላይ ነው። የሚነገረውና በተግባር የሚደርሰው በእጅጉ የተለያየ ነው ..." በማለት ምስክርነቷን ችግሩን ለመፍታት መንቀሳቀስ ለጀመሩት ወገኖች ማካፈሏን የምትናገረው ወ/ት ዘቢባ ዘለቀ ናት። በንግግሯ ሁሉ መፍትሔ አንዲፈለግ አበክራ ትጠይቃለች። በቡድን ተደፍረው፣ በመከራ አልፈው፣ በስልክ የሚጠየቀው ተከፍሎላቸው ጂዳና ሪያድ የሚገቡትን እህቶች አግኝታ አነጋግራለች። በቡድን የተደፈሩት እህቶች መንፈሳቸው የተሰበረ ነው። በፍጹም ስነ ልቦናቸው የሚያገግም አይመስልም። ጭው ባለ በረሃ መጫወቻ ሆነው ያሰቡበት ደርሰው ያገኘቻቸው የሚነገራቸውና የሚያጋጥማቸው ፈጽሞ የተለያየ እንደሆነ ለጎልጉል በስልክ አስታውቃለች። በህጋዊ መንገድ በኤጀንሲ ካገር … [Read more...] about መንግስት አቀባባይ የሆነበት የእህቶቻችን ስቃይ
Mr. Obang Metho addresses Ethiopian women Conference
“Land Grabs, Displacement, Urban Evictions and Other Forms of Government-Sponsored Poverty Creation in Ethiopia and its Affect on Women” Sponsored by the Center for the Rights of Ethiopian Women I am honored to be invited to this very important conference on “Ending Violence Against Ethiopian Women.” I would like to give my deepest thanks to the Center for the Rights of Ethiopian Women, the sponsors of the Second International Conference of Ethiopian Women in the Diaspora. I was invited to … [Read more...] about Mr. Obang Metho addresses Ethiopian women Conference