• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የኛ የነዳጅ ዋጋ የሚቀንሰው መቼ ነው?

January 20, 2016 11:33 am by Editor 1 Comment

ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ የመጣው የዓለም የነዳጅ ዋጋ አሁን ደግሞ ሊብስበት ነው፡፡ በኢራን ላይ የተጣለው የኢኮኖሚ ማዕቀብ ትናንት በመነሳቱ በዓለም ገበያ ለአንድ በርሜል ድፍድፍ ዘይት የሚከፈለው ዋጋ ከ31 ዶላር ወደ 28 ዶላር ገብቷል፡፡ ይህ በአንድ ቀን የታየ የዋጋ ልዩነት ለወደፊቱ እየባሰ ሊሄድ እንደሚችል የዓለም የኢኮኖሚ ጠበብት በመናገር ላይ ይገኛሉ፡፡

በኢኮኖሚክስ Principle መሰረት ዋጋ ሲቀንስ የፍላጎት መጠን ይጨምራል፡፡ የገንዘብ የመግዛት አቅምም ይጨምራል፡፡ ዋጋውን ተከትሎ በአቅርቦት ላይ የሚደረግ ቅናሽ ካልታየ በዚያው ዋጋ ብዙ ምርትና አገልግሎት መግዛት ይቻላል፡፡ አቅራቢው ምርቱን የሚጨምር ከሆነ ደግሞ (በኢራን ላይ የተጣለው ማዕቀብ በመነሳቱ የነዳጅ አቅርቦቱ መጨመሩን ልብ ይሏል) ገዥው የሚገዛው ምርትና አገልግሎት እየጨመረ ይሄዳል፡፡ ስለዚህ እጥረት የሚባል ነገር አይኖርም ማለት ነው፡፡ “ነዳጅ” እጅግ ወሳኝ ከሚባሉ ሸቀጦች መካከል አንዱ በመሆኑ የዋጋው መቀነስ በሌሎች ምርቶችም ላይ የዋጋ መቀነስን ማስከተሉ የማይቀር ነው (“እንዴት” ለሚለው መልሱን ለናንተ ትቼዋለሁ፤ ይህ ማንም ሰው ሊረዳው የሚችል rudimentary economics ነው እንጂ የኒውክለር ሳይንስ አይደለም)፡፡

በሀገራችን የሚተመነው የነዳጅ ዋጋ ግን “ፍላጎት” እና “አቅርቦት” የተሰኙትን ወሳኝ የኢኮኖሚክስ እርከኖችን የሚከተል አይደለም፡፡ የዛሬ ዘጠኝ ዓመት ገደማ ነበር የዓለም የነዳጅ ዋጋ ጣሪያ የነካው፡፡ ባልሳሳት በዚያን ጊዜ የአንድ በርሜል ድፍድፍ ዘይት ዋጋ 138 ዶላር የደረሰ ይመስለኛል (አንድ ወዳጄ 168 ዶላር ነበረ ብሎኛል)፡፡ በወቅቱ በሀገራችን ውስጥ የቤንዚን ዋጋ በሊትር ሰባት ብር በመግባቱ “ጉድ ነወ” ያላለ ሰው አልነበረም፡፡ ከዓመት በኋላ ግን የዓለም ኢኮኖሚ ግልብጥብጡ ወጥቶ የነዳጅ ዋጋ መንሸራተት ጀመረ፡፡ እነሆ በዚያን ጊዜ የጀመረ እስከ አሁን እየተንሸራተተ 28 ዶላር ገብቷል፡፡ በኛ ሀገር ውስጥ ግን የዓለም ዋጋን ተከትሎ የተደረገ ማስተካከያ አለን??… እስቲ መልሱልን እባካችሁ፡፡

የዛሬ ዘጠኝ ዓመት የነበረው የነዳጅ ዋጋ በዓለም ደረጃ በ400% ቀንሶ እኛ ሀገር የሚከፈለው ተመን ሰማይ ጠቀስ ነው፡፡ እስቲ ጉዳችንን እዩት፡፡

(ምንጭ: አፈንዲ ሙተቂ/Afendi Muteki ፌስቡክ ገጽ)

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Social Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. Rule of Law says

    January 27, 2016 09:10 am at 9:10 am

    ካገሬ ከወጣሁ ከ30 ዓመታት በላይ ሆኖኛል ቢሆንም ይህች አገር በለቤ ውስጥ ሰላለች ይህን ጥያቄ የነዳጅ ዋጋ በወረደ ቁጥር በሃሳቤ አስተናግደዋለሁ። በአንድ ወቅት ላይ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ በጨመረበት ጌዜ መኪናዬን ለመሙላት $70 የከፈልኩበት ጌዜ አስታውሳለሁ በአሁኑ ወቅት ደግሞ ወደ $28 ገደማ ስከፍል ሁሌ እየሳቅኩኝ እነዳልሁ። ስለኢትዮጵያ ሳስብ ግን ጭማሪ እንጂ መውረድ በሎ ነገር ያለ አይመስለኝም። ምን ዋጋ አለው! ይህ ለህዝብ ያልቆመ ዱርዬ መንግስት ነው።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • Rusted screws, metal spikes and plastic rubbish: the horrific sexual violence used against Tigray’s women July 4, 2025 01:48 am
  • በሞርሞን ቤ/ክ ዕርዳታ የኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ማምለኪያ ሥፍራ አገኘች July 2, 2025 01:28 pm
  • የበረከት ስምዖን “አየር ላይ ትዕይንት” አየር ላይ ተበተነ July 2, 2025 01:24 am
  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm
  • የተመሠረተው የፋኖ አደረጃጀት ዋነኛ ዓላማው ድርድር መሆኑ ተነገረ May 14, 2025 11:07 pm
  • ከፍተኛ የፋኖ አመራሮች መገደላቸው ተነገረ May 6, 2025 10:40 pm
  • ሃይማኖትን ለተራ የፖለቲካ ሸቀጥ ማዋል ውርደት ነው April 24, 2025 12:43 am
  •  የኬሪያ ኢብራሒም ኑዛዜ “ብትንትናችን ወጥቷል” April 22, 2025 12:08 am
  • ለወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አመራሮች ወታደራዊ ሥልጠና ተሰጠ April 16, 2025 11:44 pm
  • ዓቅም እንደሌለው የገመገመው ሻዕቢያ ፊቱን ከጦርነት ወደ ዲፕሎማሲ እያዞረ ነው   April 15, 2025 12:32 am
  • “አንድ የፋኖ ተቋም (የእስክንድር) ተመሥርቷል፤ ሌሎቹ ደግሞ እንዲሁ አንድ ተቋም መሥርተው ወደዚህ ይመጡ” አበበ ጢሞ April 11, 2025 12:07 am
  • መለስ (ለገሰ) ዜናዊ – ተዋርዶ ያዋረደን! April 9, 2025 10:28 pm
  • የተከዜ ዘብ: የሉዓላዊነት መጠበቂያ April 8, 2025 11:49 pm
  • አዲስ አበባ አስተዳደር የሪፖርተርን የተዛባ መረጃ ኮነነ፤ ሕጋዊ እርምጃ እወስዳለሁ አለ April 8, 2025 10:06 pm
  • ሀሰተኛውን የሪፖርተር ዘገባ ንግድ ባንክ በጽኑ ተቃወመ፤ እርማትም ጠየቀ April 8, 2025 09:48 pm
  • “ኦሮሚያ ላይ ወይም ሌላ ቦታ ላይ ስታደርገው ከነበረ ትግራይ ወስጥም የማታደርግበት ምንም ምክንያት አይኖርህም” ነው ጌታቸው ረዳ April 7, 2025 10:22 pm
  • “TPLF’s belief in a strong federal government was always tied to its own dominance in Addis Ababa” April 7, 2025 10:15 pm
  • Counter-Video by EBC Challenges EBS Broadcast, Sparks Public Outcry Over Alleged Misinformation March 31, 2025 02:36 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule