
ታጋይ፣ ከንቲባ፣ መከላከያ ሚ/ር፣ ምክትል ጠ/ሚ/ር፣ አቅም ገንቢ፣ አቅም ተገንቢ … ከዚህ ሁሉ አልፈው አሁን አቅማቸው ተገንብቶ የስፔስ (ሕዋ) ሳይንስ “አቅም ግንባታ” ለመሆን የበቁት ጡረተኛው ተፈራ ዋልዋ “የኢትዮጵያን የሕዋ (ስፔስ) ሳይንስ ሶሳይቲን” ገንብተው በሪፖርተር በኩል ብቅ ብለዋል፡፡
“አቅም ገንቢ ሚ/ር” በነበሩበት ወቅት “ሂድና ከአባዱላ ተማር የአንተ አቅም ግንባታ እንኳን አቅም ሊገነባ ያለውንም ሊያስቀጥል አልቻለም” ተብለው በአቶ መለስ የተገመገሙት አቶ ተፈራ አቅማቸው ተገንብቶ ለስፔስ መድረሱን “ባለራዕዩ መሪ” ሳያዩና ሪፖርተር ላይ ሳያነቡ መሰዋታቸው አቶ ተፈራን እጀ ሰባራ አድርጓቸዋል፡፡
የአላሙዲን “ወዳጅ” ሪፖርተር የአቶ ተፈራን አንደበት ገድቦት ነው እንጂ ተፈራ “ሼኸ፣ ዶ/ር፣ አቅም አስገንቢ … አላሙዲንን” ባነሱበት አንደበታቸው በግል ጄታቸው ገስግሰን ሁለተኛውን ሙት ዓመት “ነፍስ ይማር” በማለት አክብረን “በባለራዕዩ መሪያችን ስም በዚያውም ዛፍ ተክለን እና ፓርክ አቋቁመን እንዲሁም አንድ ፕላኔት በስማቸው አሰይመን” ተመልሰናል እንዳሉ ይገመታል – የሕዋው “አቅም ገንቢ” ተፌ! (ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®)
why not if a 5th grader can be a general any DENKORO can be a space scientist in TPLF fascists Ethiopia. I thought this “Amhara” already died of AIDS it is a miracle that he is still alive and fly to hell with a rocket to join fascist Meles Zenawi, grandson of BANDA/Shumbash Asres Tesemma
” አሰትሮ ሙስና ከመሬት አስከ ሕዋ አሳብዳ አበደች! ”
“የኢትዮጵያን የሕዋ (ስፔስ) ሳይንስ ሶሳይቲን” ገንብተው በሪፖርተር በኩል ብቅ ብለዋል፡፡” ለኢትዮጵያ የምታስቡና የምትጨነቁ ከሆነ ሆዳችንን ለመሙላት ድንችና ቲማቲም በምናመርትበት ጉዳይ ላይ አትታገሉም ወይ? የያዛችሁት የእብድ ጨዋታ ነው ይሉን ነበር፡፡ እንዲያውም የእብዶች ማኅበር የሚል ስያሜ ሁሉ አውጥተውልን ነበር፡፡ የገዛ ባልደረቦቼ ታዲያስ ተፌ፣ ‹‹የእብዶች ማኅበር እንዴት ነው?›› ይሉኝ ነበር፡፡ “የሲዳማው ብአድን የፕሮፓጋንዳው ባለሟል …“አቅም ገንቢ ሚ/ር” በነበሩበት ወቅት “ሂድና ከአባዱላ ተማር የአንተ አቅም ግንባታ እንኳን አቅም ሊገነባ ያለውንም ሊያስቀጥል አልቻለም” ተብለው ደንባራው ሁሉ በባለራዕዩ መሪ ሲመራ እንደነበር አሁን ሰማይ ቤት ደርሰው እኩል ለመሆን ይፍጨረጨራሉ።
“ከዛሬ አሥር ዓመት በፊት ማኅበሩን የመሠረትነው 47 ሰዎች ሆነን ነው፡፡ እነዚህም ሰዎች በአራት ምድብ ይከፈላሉ፡፡ አንደኛው ምድብ ፖለቲከኞች፣ ሁለተኛው ምድብ ዳኞች፣ ሦስተኛው ምድብ በርከት ያሉ የቢዝነስ ሰዎች ያሉበት ሲሆን አራተኛው ምድብ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ከዚህም ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ውጭ ያሉ መምህራንንና ተማሪዎች የተሳተፉበት ነው፡፡ ማኅበሩም ይንቀሳቀስ የነበረው በአባላት መዋጮ ብቻ ነበር፡፡ በዋነኛነት ሼሕ መሐመድ አላሙዲ ሥራውን አከናወኑ እንጂ ገንዘብ አጀንዳ አይደለም በማለታቸው ነው የሠራነው፡፡አንድ የፒኤችዲ ተማሪ በውጭ አገር ከፍለን እናስተምር ብንል እስከ 300 ሺሕ ዶላር ይጠይቃል ማኅበራችንን እንዳቋቋምን በመስኩ አሜሪካ ተምሮ የመጣ አንድ ሰው ብቻ ነበር፡፡ በሚገባ ተደራጅተን መንቀሳቀስ ከጀመርን በኋላ ግን 20 የሚጠጉ ወጣቶችን ውጭ አገር በፒኤችዲ ደረጃ ልናስተምር በቅተናል፡፡ ከእነዚህም መካከል ወደ አገር ቤት ተመልሰው በዚሁ ሥራ ላይ ያሉ አሉ፡፡ ገንዘብ ቸግሮን አያውቅም”፡፡
“የአላሙዲንን “ወዳጅ” የአቶ ተፈራን “ሼኸ፣ ዶ/ር፣ አቅም አስገንቢ …በግል ጄታቸው ገስግሰን.. የታላቁን ፈላስፋ፣ ምሁር፣ ለገሠ መለሰ ዜናዊን ሁለተኛውን የሙት ዓመት “ነፍስ ይማር” በማለት አክብረን ስለ አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ የሥልጣን ቅብብል ልማታዊ ሥልጠና ተቀብልን በባለራዕዩ መሪያችን ስም ጠፈር ላይ በዚያውም ዛፍ ተክለን እና ፓርክ አቋቁመን እንዲሁም አንድ ፕላኔት በስማቸው አሰይመን” ተመልሰናል እንዳይሉ የመናገር መብታቸውን ሪፐርተር በጥያቄው ገድቧል። – የሕዋው “አቅም ገንቢ” ከተፌ! ከታላቁ በሀብት ሀገረ ገዢው ሼክ ዶ/ር አላሙዲን ሥም በሚደረግ የተቀነባበረ ዘረፋ… ከለም የእረሻ መሬት ቅርምት …ከወርቅ ቁፋሮ…ከከተማ የሕንፃ ግንባታ፣ የአስፈርሶ መውረስ፣ ባዶ መሬት አጥሮ ለ፲-፲፭ ዓመት ያለ ግንባታ የሀገር ገቢን በመግታት፣ የህዝብ መሬት መቆጣጣር ልዩ ሥልጣን ያላቸው አሁን አቅማቸው በአስተማማኝ ሁኔታ ተገንብቶ የስፔስ (ሕዋ) ሳይንስ “አቅም ግንባታ” ለመሆን የበቁት ጡረተኛው ተፈራ ዋልዋ የቡድንና የበድን ተካፋይ በማድረግ “የኢትዮጵያን የሕዋ (ስፔስ) ሳይንስ ሶሳይቲን” ገንብተው የሕዋ ክልላዊ መንግስት ልዩ የታጋይ ጡረተኞች ማረፊያ፣ ባንክና ልዩ አስተዳዳር፣ የህግ ምክር ቤትና መከላካያ መገንባት እንደሚያስችላቸው በዙሪያአቸው ያሰበሰቧቸው ግለሰቦች መዋቅር ግሩም ነው…ሀገሪቱ በበሬ ጫንቃ ታርሶ፣ ፺ሚሊየን ሕዝብ ከመሬት ጭሮ የሚበላበት መሆኑ ቀርቶ “ማንኛውም ክፍለ ኢኮኖሚ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ውጤትን ይጠቀማል”ይላሉ። ሐቁ ግን “በሙስና መር የኢህአዴግ ጥፋታዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት” ከፍተኛና ትላልቅ አካላት አነስተኛና ጥቃቅንን ከላይ ወደታች እየበተኑ እርስ በእርስ የሚያባሉበት የእጀ እረጃጅሞች ብቸኛው ሀገር ህወአት/ወያኔ/ከኢህአዴግ/ መንግስት የሥልጣን ቅብብል.. ከካዛንችስ መንግስት… ለጥቆ “የሕዋስ መንግስትም” እንዳለ መረዳት ይቻላል።የመዋቅሩ አመሠራረትና አደረጃጀት እዚህ በፎቶው ላይ እንደሚታው ሲሆን ብሔር ብሔረሰቦችን ማን በላው? አምስተኛው አካል ግን (ሕዝቦች) ናቸው። በአቅም አልባ ህዝብ ላይ አቅምን መገንባት? ይሁን አስቲ ይሁን በለው!