• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

መፍትሔ ለትግራይ: ጊዜያዊ አስተዳደር ማቋቋም፣ ፌዴራል ፖሊስና መከላከያ መላክ

October 5, 2020 12:34 am by Editor 1 Comment

አርብ ዕለት የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈጉባዔ የሆኑት አቶ አደም ፋራህ የትግራይን ሁኔታ አስመልክቶ ወሳኝ ንግግር አድርገው ነበር። በወቅቱም አፈጉባዔው ህወሓት ስለተባለው አሸባሪ የወንበዴዎች ቡድን አማራጭ ያሉት በዚህ መልኩ አስቀምጠዋል።

“ከትግራይ ሁኔታ አንጻር በአገርአቀፍ ደረጃና በሁሉም ክልሎች ምርጫ የማስፈጸም ሥልጣን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሆኖ፤ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋም ደግሞ የፌዴራል መንግሥት ሥልጣን ሆኖ፤ ሕገመንግሥቱ ባልሰጣቸው ሥልጣን የምርጫ ኮሚሽን አቋቁመው፤ አግላይ በሆነ አካሄድ ምርጫ አድርገው፤ ምርጫውን አሸንፈን መንግሥት መሥርተናል የሚሉበት ሁኔታ ስላለ፤ ይሔ በግልጽ የሕገመንግሥቱን ድንጋጌ የሚጥስ ስለሆነ፤ የትግራይ ክልል መንግሥት ሕገመንግሥቱን አደጋ ላይ እንደጣለ ይቆጠራል ማለት ነው”።

ስለ እርምጃ አወሳሰድ በተመለከተ አቶ አደም ፋራህ የሚከተለውን ግልጽ መልዕክት ለበረኸኞቹ አስተላልፈዋል፤

“የፌዴራል መንግሥት ሊወስዳቸው የሚችሉ እርምጃዎች በሕጉ ላይ በግልጽ ተቀምጠዋል፤

  • “የመጀመሪያው ሕግ አውጪውንና ሕግ አስፈጻሚውን በማገድ ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ የሆነ ጊዜያዊ አስተዳደር በማቋቋም ችግሩ እንዲፈታ ማድረግ ነው
  • “በተያያዘም የፌዴራል ፖሊስንና የመከላከያ ሠራዊትን በክልሉ ላይ በማሰማራት ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለው ድርጊት እንዲቆም ማድረግ ነው።

“እነዚህን እርምጃዎች ለመውሰድ የሚያስችል በቂ የሆነ ሕገመንግሥታዊ መሠረት አለ” በማለት አቶ አደም ግልጽ መልዕክት ለህወሓት ወንበዴዎች አስተላልፈዋል።             

የአቶ አደም ንግግር ከዚህ በታች ይደመጣል።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Right Column Tagged With: defense force, federal police, provisional state, tigray tplf election, tplf, tplf fake election

Reader Interactions

Comments

  1. ነፃ ሕዝብ says

    October 5, 2020 01:09 pm at 1:09 pm

    ጎልጉሎች እንዳው በፈጠራሽሁ የኮ/ል አብይ መንግሥት ይህንን ያደርጋል ብላችሁ ትጠብቃላችሁ እንዴ ? እርሱ ምስኪኑን የወላይታ ሕዝብ ይጨርስ እንጂ የትግራይን ፋሽስት ህወሃት ንክች አያደርገውም ፥ ኮ/ል አብይ የሚበረታው ሕግን የሚያከብሩትንና የሚፈሩትን አባሮ የሚገድለው የሚያስረው ፥ ኮ/ሉ ፍጹም ፈሪና ወሬኛ ነው ፥ በአሁኑ ሰዓት ከፋሽስቱ ህወሃት ጋር ጦርነት ያስፈልጋል የሚል እምነት የለኝም ፥ ህወሃትን የፌደራል በጀት መዝጋት ወይም ማቆም ፥ ከዚያም ዙሪያውን መግቢያ መውጪያ ማሳጣት ፥ ምንም ዓይነት የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ ትግራይ እንዳይገባ ማድረግ ፥ ሁሉንም ማዕቀብ መጣልና የሰበሰበው ሚሊሺያ ያለምንም ውጊያ እጁን እንዲሰጥ ማድረግ ይቻላል ፥ ሰፊ የፕሮፖጋንዳ ሥራም ያስፈልጋል ፥ ፕ.መስፍን ወ/ማርያም ነፍሳቸውን ይማርና በአንድ ወቅት እንደተናገሩት ” የትግራይ ሕዝብ በአንድ ፋብሪካ እንደተሰራ ብርጭቆ ነው” ብለው ነበር ፥ በአሁኑ ሰዓት ሕዝቡ በአንድነት ከወያኔ ጋር ይቆማል ብየ አላስብም ፥ አንድ ኩንታል ጤፍ $6000.00 ብር እንደገባ እየተነገረ ባለበት ሕዝቡ ለፋሽስቱ ህወሃት ድጋፉን ያደርጋል የሚል እመነት የለኝም ፥ ለማንኛውም የኦሮሙማው መንግሥት የሚወስደውን እርምጃ እናያለን ።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule