• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

መፍትሔ ለትግራይ: ጊዜያዊ አስተዳደር ማቋቋም፣ ፌዴራል ፖሊስና መከላከያ መላክ

October 5, 2020 12:34 am by Editor 1 Comment

አርብ ዕለት የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈጉባዔ የሆኑት አቶ አደም ፋራህ የትግራይን ሁኔታ አስመልክቶ ወሳኝ ንግግር አድርገው ነበር። በወቅቱም አፈጉባዔው ህወሓት ስለተባለው አሸባሪ የወንበዴዎች ቡድን አማራጭ ያሉት በዚህ መልኩ አስቀምጠዋል።

“ከትግራይ ሁኔታ አንጻር በአገርአቀፍ ደረጃና በሁሉም ክልሎች ምርጫ የማስፈጸም ሥልጣን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሆኖ፤ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋም ደግሞ የፌዴራል መንግሥት ሥልጣን ሆኖ፤ ሕገመንግሥቱ ባልሰጣቸው ሥልጣን የምርጫ ኮሚሽን አቋቁመው፤ አግላይ በሆነ አካሄድ ምርጫ አድርገው፤ ምርጫውን አሸንፈን መንግሥት መሥርተናል የሚሉበት ሁኔታ ስላለ፤ ይሔ በግልጽ የሕገመንግሥቱን ድንጋጌ የሚጥስ ስለሆነ፤ የትግራይ ክልል መንግሥት ሕገመንግሥቱን አደጋ ላይ እንደጣለ ይቆጠራል ማለት ነው”።

ስለ እርምጃ አወሳሰድ በተመለከተ አቶ አደም ፋራህ የሚከተለውን ግልጽ መልዕክት ለበረኸኞቹ አስተላልፈዋል፤

“የፌዴራል መንግሥት ሊወስዳቸው የሚችሉ እርምጃዎች በሕጉ ላይ በግልጽ ተቀምጠዋል፤

  • “የመጀመሪያው ሕግ አውጪውንና ሕግ አስፈጻሚውን በማገድ ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ የሆነ ጊዜያዊ አስተዳደር በማቋቋም ችግሩ እንዲፈታ ማድረግ ነው
  • “በተያያዘም የፌዴራል ፖሊስንና የመከላከያ ሠራዊትን በክልሉ ላይ በማሰማራት ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለው ድርጊት እንዲቆም ማድረግ ነው።

“እነዚህን እርምጃዎች ለመውሰድ የሚያስችል በቂ የሆነ ሕገመንግሥታዊ መሠረት አለ” በማለት አቶ አደም ግልጽ መልዕክት ለህወሓት ወንበዴዎች አስተላልፈዋል።             

የአቶ አደም ንግግር ከዚህ በታች ይደመጣል።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: News, Right Column Tagged With: defense force, federal police, provisional state, tigray tplf election, tplf, tplf fake election

Reader Interactions

Comments

  1. ነፃ ሕዝብ says

    October 5, 2020 01:09 pm at 1:09 pm

    ጎልጉሎች እንዳው በፈጠራሽሁ የኮ/ል አብይ መንግሥት ይህንን ያደርጋል ብላችሁ ትጠብቃላችሁ እንዴ ? እርሱ ምስኪኑን የወላይታ ሕዝብ ይጨርስ እንጂ የትግራይን ፋሽስት ህወሃት ንክች አያደርገውም ፥ ኮ/ል አብይ የሚበረታው ሕግን የሚያከብሩትንና የሚፈሩትን አባሮ የሚገድለው የሚያስረው ፥ ኮ/ሉ ፍጹም ፈሪና ወሬኛ ነው ፥ በአሁኑ ሰዓት ከፋሽስቱ ህወሃት ጋር ጦርነት ያስፈልጋል የሚል እምነት የለኝም ፥ ህወሃትን የፌደራል በጀት መዝጋት ወይም ማቆም ፥ ከዚያም ዙሪያውን መግቢያ መውጪያ ማሳጣት ፥ ምንም ዓይነት የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ ትግራይ እንዳይገባ ማድረግ ፥ ሁሉንም ማዕቀብ መጣልና የሰበሰበው ሚሊሺያ ያለምንም ውጊያ እጁን እንዲሰጥ ማድረግ ይቻላል ፥ ሰፊ የፕሮፖጋንዳ ሥራም ያስፈልጋል ፥ ፕ.መስፍን ወ/ማርያም ነፍሳቸውን ይማርና በአንድ ወቅት እንደተናገሩት ” የትግራይ ሕዝብ በአንድ ፋብሪካ እንደተሰራ ብርጭቆ ነው” ብለው ነበር ፥ በአሁኑ ሰዓት ሕዝቡ በአንድነት ከወያኔ ጋር ይቆማል ብየ አላስብም ፥ አንድ ኩንታል ጤፍ $6000.00 ብር እንደገባ እየተነገረ ባለበት ሕዝቡ ለፋሽስቱ ህወሃት ድጋፉን ያደርጋል የሚል እመነት የለኝም ፥ ለማንኛውም የኦሮሙማው መንግሥት የሚወስደውን እርምጃ እናያለን ።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የአየለ ጫሚሶ ቅንጅት ፈረሰ January 18, 2021 02:31 pm
  • ህወሓት ተሠረዘ!!! January 18, 2021 01:32 pm
  • ዓሲምባ፣ ሣልሳዊ ወያኔና ባይቶና ከመፍረሳቸው በፊት ማብራሪያ እንዲሰጡ ተነገራቸው January 18, 2021 01:00 pm
  • ቤተሰቦች አስከሬን መውሰድ እንደሚችሉ ተነገረ January 14, 2021 06:48 pm
  • ስብሃት፤ “ከሞትን ቆይተናል፤ … አሁን የቀብር ሥነ-ስርዓታችን” እየተፈጸመ ነው January 14, 2021 01:37 pm
  • “ተመልሰን እንነሳለን” ያሉት ህወሓቶች ተመልሰው ወደማይነሱበት ተሸኙ January 13, 2021 01:12 pm
  • አፋር ነፃ አውጪ (ኡጉጉሙን) ለመጠቀም የታቀደው የህወሃት ሤራ ከሽፏል January 13, 2021 01:10 pm
  • ህወሃትን ወደ ጅቡቲ ለማሻገር ሲሰሩ የነበሩ የአፋር ታጣቂዎች በሰላም ወደ ክልሉ ገቡ January 13, 2021 06:47 am
  • በታህሳስ ወር ብቻ ከ344 ሚሊየን ብር በላይ የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ January 13, 2021 06:10 am
  • የብልፅግና ፓርቲ ቀጣይ ፈተና ምን ሊሆን ይችላል? January 13, 2021 04:10 am
  • ለትምህርት እንዲሆነን January 11, 2021 01:20 pm
  • “ከተቀበሩበት የጃርት ጉድጓድ ነው ያወጣናቸው” መቶ አለቃ ስዩም ቱርቦ January 11, 2021 12:11 pm
  • የተደመሰሱና በቁጥጥር ሥር የዋሉ የወንበዴው አባላት ይፋ ሆነ January 7, 2021 01:16 pm
  • ዐቢይና መኮንኖቹ በመቀሌ፤ “ድሉ የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው” December 13, 2020 02:36 pm
  • ወንበዴው ህወሓት ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ዘርፎ በውጭ አገራት ባንኮች አስቀምጧል December 8, 2020 01:05 am
  • ማይካድራ – የትህነግ የዘር ማጥፋት ጥግ ቋሚ ምስክር December 8, 2020 12:57 am
  • የወልቃይት ጠገዴ እናቶች ሰቆቃ ሲታወስ December 8, 2020 12:50 am
  • የደብረጽዮን ዋሻ December 7, 2020 11:30 pm
  • ባለ ከዘራው ኮሎኔል December 7, 2020 05:15 pm
  • ሰላማዊ ሕይወት በማይጨው December 7, 2020 04:12 pm
  • ተጠርጣሪ የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊሶች የመያዣ ትዕዛዝ ወጣባቸው December 7, 2020 11:46 am
  • ከ3 ሺህ በላይ ተተኳሽ ጥይቶች በወልዲያ ጉምሩክ ሊያሳልፉ የሞከሩ 4 ግለሰቦች ተያዙ! December 7, 2020 11:18 am
  • ወንበዴዎቹ ይጠቀሙባቸው የነበሩ ተሽከርካሪዎችና የግል ሰነዶቻቸው ተያዙ December 7, 2020 10:50 am
  • ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ በሶማሌ ክልል ተመሠረተ December 7, 2020 10:31 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2021 · Goolgule